uk
Feedback
WU Freshman program

WU Freshman program

Відкрити в Telegram

Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

Показати більше
3 820
Підписники
-424 години
-477 днів
-11030 день
Архів дописів
ለ 2014 የ አንደኛ ዓመት የ ሚደስን ተማሪዎች በ 8:00 የ መማሪያ ከፍል 6301 እንድትገኙ

List of Medicine, Pharmacy and Anesthesia Students.

For all first year students who have “F” Grade for English 101: Please follow the following steps during registration 1) First “Drop” English 102 2) Then “Add” English 101

ቀን 29/02/2015 ማስታወቂያ ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ የወሎ ዩኒቨርስቲ በመደበኛ ፕሮግራም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ከኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጅ ወደ አዘርናቹራል ሳይንስ ከአዘርናቹራል ሳይንስ ወደ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጅ እርስ በእርስ መቀያየር የምትፈልጉ ተማሪዎች መታወቂያ ኮፒ በማድረግ እና ማመልከቻ በመፃፍ በ 30/02/2015ዓ.ም እስከ 11፡00 ድረስ የአንደኛ ዓመት ዲን ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 103 በአካል በመምጣት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡ ዲን ጽ/ቤቱ

ቀን 28/02/2015ዓ.ም በ 2015 ዓ.ም በኮምቦልቻ ግቢ ለቴክኖሎጅ ኮሌጅ የተመደባችሁ የደሴ ግቢ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ማክሰኞ በ 29/2015ዓ.ም ወደ ኮምቦልቻ ግቢ እና ወደ ደሴ ግቢ መጓጓዝ ስለምትጀምሩ በስም ዝርዝራችሁ መሰረት የደሴ ግቢ ተማሪዎች፤ አስተዳደር ህንጻ ፊት ለፊት የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተዘጋጀ በ 2፡30 በወቅቱ በመገኘት ወደተመደባችሁበት የኮምቦልቻ ግቢ እንድትሄዱ እናስታውቃለን። የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት

ቀን 28/02/2015ዓ.ም በ2014ዓ.ም በፋርማሲ ትምህርት ክፍል ለተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ በፋርማሲ ትምህርት ክፍል የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለአካላዊና ስነልቦናዊ ምርመራ ስለምትፈለጉ ማክሰኞ ጥቅምት 29/2015ዓ.ም ከጥዋቱ በ 2፡30 በጤና ሳይንስ ኮሌጅ በፋርማሲ ትምህርት ክፍል እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት

photo content

photo content

photo content

VETERINARY MEDICINE
VETERINARY MEDICINE

photo content
+2

ENGINEERING AND TECHNOLOGY
+3
ENGINEERING AND TECHNOLOGY

OTHER NATURAL SCIENCE 2015
+2
OTHER NATURAL SCIENCE 2015

photo content
+3

photo content
+3

ቀን 25/02/2015ዓ.ም ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የ
ቀን 25/02/2015ዓ.ም ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው የ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የህግ ትምህርት ቤት የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ጥቅምት 28/2015ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 በህንጻ ቁጥር 2505 ፈተናው ስለሚሰጥ በስዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በወቅቱ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ፈተናውን በራሱ ፍቃድ እንደተወው ይቀጠራል፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት

photo content

ቀን 25/02/2015ዓ.ም ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የ
ቀን 25/02/2015ዓ.ም ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው የ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የህግ ትምህርት ቤት የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ጥቅምት 28/2015ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 በህንጻ ቁጥር 2505 ፈተናው ስለሚሰጥ በስዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በወቅቱ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ፈተናውን በራሱ ፍቃድ እንደተወው ይቀጠራል፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት

ቀን 25/02/2015ዓ.ም ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሰው የ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የህግ ትምህርት ቤት የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ጥቅምት 28/2015ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 በህንጻ ቁጥር 2505 ፈተናው ስለሚሰጥ በስዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በወቅቱ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ፈተናውን በራሱ ፍቃድ እንደተወው ይቀጠራል፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት

ስለዚህ ፕሮግራሙ የሚጠይቀው የተማሪ ቁጥር በጣም ጥቂት ብቻ (15 ተማሪዎች ብቻ) ስለሆነ ይህ ወርቃማ እድል እንዳያመልጣችሁ ስንል ጥሪያችንን እናቀርብላችኋለን። የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ት/ት ክፍል