WU Freshman program
Ir al canal en Telegram
Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program
Mostrar más3 820
Suscriptores
-424 horas
-477 días
-11030 días
Archivo de publicaciones
3 820
For all first year students who have “F” Grade for English 101: Please follow the following steps during registration
1) First “Drop” English 102
2) Then “Add” English 101
3 820
ቀን 29/02/2015
ማስታወቂያ
ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የወሎ ዩኒቨርስቲ በመደበኛ ፕሮግራም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ከኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጅ ወደ አዘርናቹራል ሳይንስ ከአዘርናቹራል ሳይንስ ወደ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጅ እርስ በእርስ መቀያየር የምትፈልጉ ተማሪዎች መታወቂያ ኮፒ በማድረግ እና ማመልከቻ በመፃፍ በ 30/02/2015ዓ.ም እስከ 11፡00 ድረስ የአንደኛ ዓመት ዲን ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 103 በአካል በመምጣት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡
ዲን ጽ/ቤቱ
3 820
ቀን 28/02/2015ዓ.ም
በ 2015 ዓ.ም በኮምቦልቻ ግቢ ለቴክኖሎጅ ኮሌጅ የተመደባችሁ የደሴ ግቢ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ማክሰኞ በ 29/2015ዓ.ም ወደ ኮምቦልቻ ግቢ እና ወደ ደሴ ግቢ መጓጓዝ ስለምትጀምሩ በስም ዝርዝራችሁ መሰረት የደሴ ግቢ ተማሪዎች፤ አስተዳደር ህንጻ ፊት ለፊት የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተዘጋጀ በ 2፡30 በወቅቱ በመገኘት ወደተመደባችሁበት የኮምቦልቻ ግቢ እንድትሄዱ እናስታውቃለን።
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
3 820
ቀን 28/02/2015ዓ.ም
በ2014ዓ.ም በፋርማሲ ትምህርት ክፍል ለተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
በፋርማሲ ትምህርት ክፍል የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለአካላዊና ስነልቦናዊ ምርመራ ስለምትፈለጉ ማክሰኞ ጥቅምት 29/2015ዓ.ም ከጥዋቱ በ 2፡30 በጤና ሳይንስ ኮሌጅ በፋርማሲ ትምህርት ክፍል እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
3 820
Repost from WU Freshman program
ቀን 25/02/2015ዓ.ም
ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች
በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው የ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የህግ ትምህርት ቤት የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ጥቅምት 28/2015ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 በህንጻ ቁጥር 2505 ፈተናው ስለሚሰጥ በስዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በወቅቱ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ፈተናውን በራሱ ፍቃድ እንደተወው ይቀጠራል፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
3 820
ቀን 25/02/2015ዓ.ም
ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች
በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው የ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የህግ ትምህርት ቤት የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ጥቅምት 28/2015ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 በህንጻ ቁጥር 2505 ፈተናው ስለሚሰጥ በስዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በወቅቱ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ፈተናውን በራሱ ፍቃድ እንደተወው ይቀጠራል፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
3 820
ቀን 25/02/2015ዓ.ም
ለ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች
በህግ ትምህርት ቤት ለመማር የመግቢያ ፈተና ለመፈተን ከዚህ በፊት ተመዝግባችሁ ነገር ግን ፈተናውን ያልተፈተናችሁ የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሰው የ2014ዓ.ም የሶሻል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የህግ ትምህርት ቤት የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ጥቅምት 28/2015ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 በህንጻ ቁጥር 2505 ፈተናው ስለሚሰጥ በስዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በወቅቱ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ፈተናውን በራሱ ፍቃድ እንደተወው ይቀጠራል፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
3 820
ስለዚህ ፕሮግራሙ የሚጠይቀው የተማሪ ቁጥር በጣም ጥቂት ብቻ (15 ተማሪዎች ብቻ) ስለሆነ ይህ ወርቃማ እድል እንዳያመልጣችሁ ስንል ጥሪያችንን እናቀርብላችኋለን።
የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ት/ት ክፍል
