cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ሙስሊሞች ነን(we are muslims)

https://t.me/joinchat/AAAAAE6uKWQxpulJzQzEuA ሀሳብ አስተያየት ካሎት ከታች ባለው አስተያየት መስጫ ያድርሱን 👇👇👇👇👇👇👇 @ 👆👆👆👆👆👆👆👆

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
2 328
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
‹‹ልጆቻችንን በማለዳ ማን እንደወሰደብን አናውቅም፡፡ እባካችሁ ልጆቻችንን አፋልጉን፡፡›› ወላጆች (Please SHARE! Spread it.) ********** በፎቶው ላይ የምታዩዋቸው ሁለት ሕጻናት አስማ ናስር እና ሐሰን ናስር ይባላሉ፡፡ ወንድምና እህት ናቸው፡፡ አስማ ዕድሜዋ 13 ሲኾን፣ ሐሰን የ10 ዓመት ሕጻን ነው፡፡ ሳዑዲ አረቢያ የተወለዱት እነዚህ ሕጻናት፣ ከወላጆቻቸው ጋር በቅርቡ ነው ወደ ኢትዮጵያ ተባረው የመጡት፡፡ በደንብ መናገር የሚችሉት ቋንቋም አረብኛ ነው፡፡ ትናንት ሐሙስ ማለዳ 11፡00 ገደማ አሸዋ ሜዳ፣ አብድ ኖኖ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጀርባ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው፣ ወላጅ አባታቸው አቶ ናስር ለሱብሒ ሶላት ወደ መስጊድ ሲወጣ በመኝታ ክፍላቸው ነበሩ፡፡ ነገር ግን አቶ ናስር ከሶላት ሲመለስ ሁለቱን ሕጻናት ልጆቹን ና ለጊዜው ፎቶዋ ያልተገኘ አብራቸው የምታድግ ፈትሂያ ኑራ የተባለች የ11 ዓመት ሕጻን በቤቱ ውስጥ አጥቷቸዋል፡፡ እናታቸው ተኝታ ስለነበር፣ ልጆቹ ወዴት እንደሄዱ፣ ምን እንዳገኛቸው፣ ማን እንደወሰዳቸው ያወቀችው ነገር የለም፡፡ እናም፣ "እባካችሁ ወገኖቻችን፣ ልጆቻችንን አፋልጉን" ሲሉ በፈጣሪ ስም ተማጽነዋል፡፡ የአባታቸው ስልክ ቁጥር 0960-04 37 67 ነው። *** እባካችሁ ይህን መልዕክት ሼር በማድረግ ሦስቱ ሕጻናት እንዲገኙ እንተባበር፡፡
Показати все...
ሶላታችን ከወንጀል ፣ ከክፉ ስራዎች ትጠብቀን ዘንድ በጠ‍እንቃቄ እነወፈፀወማት ። የዒባዳውንም ጣእም ለማግኘት መስፈርቶችን በመሟላት ተረጋግተን እንስገድ ። የምንቆመው ለአሏህ ነውና አሯሩጦና አጣድፎ መሰገድ ይብቃ ። በእርጋታና አሏህ በመፍራት ለመስገድ የቻልንውን ያህል እንታገል - በዚህ ግዜ ውጤቱ ጎልቶ ይታየናል ።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ከወጣ 16 አመታት በላይ የሆነውን ወንድሜን ሼር በማድረግ ኣፋልጉኝ !! አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱ ሏሂ ወበረካቱሁ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትገኙ ውድ ኢትዮጲያዊያን ሰላማችሁ ይብዛ እነሆ‼ ይህ ከላይ የምትመለከቱት ታዳጊ ስሙ ኢዘዲን ኸይረዲን ይባላል የተወለደው በስልጤ ዞን አዘርነት በርበሬ ሲሆን ከጊዜ በኃላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በ1997 የድሮ 19 ቀበሌ ቤተሰብ ጋር በነበረበት ወቅት ከአባኮራን ሰፈር ልጆች ጋር ወደ ውጪ ለመውጣት ሞክሮ ኬንያ ደርሶ ታስሮ ተመለሰ😭 ። በድጋሚ ከዓመት በኃላ ወደ ጂዳ በማቅናት ከቤተሰቦቹ ጠፍቶ የወጣ ሲሆን ከዚያ ጊዜ ወዲህ ግን እኛ ቤተሰቦቹ የደረሰበትን እና የገባበትንም ማወቅ አልቻልንም😭😭😭። ውድ ኢትዮጲያዊያን የምንይዘውን የምንጨብጠውን ብናጣ ጭንቀታችንን ይዘን ወደ እናንተ ወንድም እና እህቶቻች ዘንድ መጣን። በሀገርም በውጭ የምትገኙ ውድ ኢትዮጲያን እባካችሁን ወንድማችንን ልጃችንን አፋልጉን ‼ ያለበትን ብታውቁ ወይም በህይወት ባይኖር እንኳ ያየ ኣይጠፋም የሚል እምነት ኣለንና እባኳን ስልክ ቁጥር፦+971544634818 ልታሳውቁን ትችላላችሁ በኢሞ በቴሌግራም ልታገኙን ትችላላችሁ። ለትብብራችሁ እናመሰግናለን🙏
Показати все...
♦️አድስ ~ሙሐደራህ ➭➭➭➭➭➭➭➭ ↪️የዱኒያ እርካሺነት !! 🎙ኡስታዝ አብዱ ሶመድ حفظه الله ↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓ ➧https://t.me/AbdulsemedMohammed
Показати все...
record.ogg9.03 MB
🔴የቀጥታ ስርጭት ሙሐደራ ሊጀመር ነዉገባ ገባ በሉ ሸር አድርጉት እስቲጀመር ↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓ https://t.me/abuUseyminabdurehman?livestream=1fe5aa2580449418c2
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱ ጀንበሩ ጠጁ ይባላሉ ስቴዲየም በኢድ ሶላት ላይ ጠፍተውን ነው!!! የጠፉት ሜክሲኮ ቡናና ሻይ አከባቢ ነው!! እባካችሁ ከቻላችሁ በማፋለጉ ላይ እርዱን ያገኘ ወይም ያዬው በዚህ ያሳውቀን!!! 0911247984 0939263699 0913594528
Показати все...
አሰላሙዋለይኩም ያጀማ ለአላህ ብላቹ ሼር አድርጉልኝ እህቴ በዛሬው እለት በተነሳው ረብሻ የስቴዲየም የኢድ ሰላታችን ላይ ጠፍታብን ነው ትንሽ የአይምሮ ችግር ስላለባት ተባበሩን ፎቶዋን ከስር አያይዤዋለሁ ተባበሩን ለአላህ ብላቹ ስልክ ቁጥራችን፡0912986885 ፡ 0910190923 ስሟ ሀቢባ ካሚል عبدالله ابن مسعود
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
አሰላሙዋለይኩም ያጀማ ለአላህ ብላቹ ሼር አድርጉልኝ እህቴ በዛሬው እለት በተነሳው ረብሻ የስቴዲየም የኢድ ሰላታችን ላይ ጠፍታብን ነው ትንሽ የአይምሮ ችግር ስላለባት ተባበሩን ፎቶዋን ከስር አያይዤዋለሁ ተባበሩን ለአላህ ብላቹ ስልክ ቁጥራችን፡0912986885 ፡ 0910190923 ስሟ ሀቢባ ካሚል عبدالله ابن مسعود
Показати все...
ህጻናት ብቻ ሳይሆኑ እናቶችም ጠፍተዋል። ኸዲጃ ዘይኑ የሚባሉ እናት ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር አገናኙን +251933519871
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የእሰክንድር ነጋ ፓርቲ “ ባልዲ ራስ “ ሙስሊሙ ሆይ ንቃ ። አክራሪ ክርስቲያን የሆኑ ፓርቲዎችን ከመደገፍ እንጠንቀቅ ። እንፀየፋቸው ። እነዚህ ፓርቲዎች አደባባዩ ላይ መሰገድህን እንኳን አይፈልጉም ። ባልዲ ራሶች !!! https://t.me/Muhammedsirage
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.