1 936
Підписники
Немає даних24 години
-77 днів
-2430 днів
Архів дописів
1 936
🔺 ኡዝር የሚያዩ የሆኑ መሻይኾች ላይ ተጧውል አናደርግም ኢንካር አናደርግም ሲሉ ምን አይነት ኡዝር የሚያይን ነው ❓❓
🔺 ግልፅ የሆነ አዲስ ማብራሪያ ከታላቁ ሼይኽ አብዱልዐዚዝ አራጅሂ
ዛሬ ሙሀረም 30/1447 አመተ ሂጅሪ
1 936
المقطع الذي يتداوله المرجئة في قنواتهم ومجموعاتهم
سننشر كلام الشيخ ما يوضحه ويبينه
والحقيقة كلام الشيخ صحيح وإنما ابتلينا بقوم لهم أفهام سقيمة يفهمون كلام العلماء على ما اعتقدوه وقرروه من باطل
1 936
🔺ሼይኽ ረቢዕ አል መድኸሊይ🔺
🔺👌 ኢማን ማለት በምላስ መናገር፣ በቀልብ መቋጠር፣ በአካል መተግበር መሆኑ የሰለፎች ኢጅማዕ ሁኖ እያለ
🔺ለዚህም ብዙ ጊዜ የምንጠቅሰውን የኢማሙ ሻፍዒይን አሰር
الإمام الشافعي، ت: ٢٠٤هـ، حيث قال: (وكان الإجماع من الصحابة والتابعين ومن بعدهم ومن أدركناهم يقولون: الإيمان قول وعمل ونية لا يجزئ واحد من الثلاثة إلا بالآخر)
🔺👌 ይህን የታወቀ የሆነ አሰር ኢርጃኡን ለማጠናከር ሲል ዶዒፍ ማለቱ ግልፅ ስህተት መሆኑና ሼይኽ ረቢዕ የኢርጃእን መንገድ በአዲስ መልኩ ያስፋፋ መሆኑን የተገለፀበት ሪሳላ ነው ።
ይነበብ ይነበብ ይነበብ
1 936
√ አቡ ቀታዳ መርከዘ ሱና ላይ ያለው እንዲህ ይላል
=========================
ሼይኽ ረቢዕ ኢርጃእ ላይ ወድቋል ።
ሼይኽ ረቢዕ ኢጅማዕን ኻልፏል ።
የሼይኽ ረቢዕ ተቅሪር የሙርጅአዎች ተቅሪር ነው።
ስለዚህ አቡ ቀታዳ በእናንተ አባባል የተክፊር ፊክራ ነክቶታል ወይስ አልነካውም?
የአቡ ቀታዳ ሙሪዶች ምንድን ነው መልሳቹህ ለዚህ አባባሉ?
https://t.me/beyanoch/1049
1 936
الشيخ ربيع على طريقة المرجئة ....
ሼይኽ ረቢዕ በሙርጅኣዎች መስመር ነው ያለው ።
" የሼይኽ ረቢዕ ኪታብ
"المقالات الأثرية في الرد على شبهات وتشغيبات الحدادية"
ልክ ከሱ በፊት እንዳስጠነቀቅንው አይነት የኢርጃእ ኪታቦች ውስጥ የሚመደብ ነው።"
ታላቁ የሳዑዲ ሙፍቲ #ዐብዱልዐዚዝ_አሉ_ሼይኽ·
من مفتي عبد العزيز آل الشيخ حفظه الله
https://t.me/beyanoch/943
1 936
Repost from አንዳንድ ተንቢሃቶችን በተመለከተ
الشيخ ربيع على طريقة المرجئة ....
ሼይኽ ረቢዕ በሙርጅኣዎች መስመር ነው ያለው ።
" የሼይኽ ረቢዕ ኪታብ
"المقالات الأثرية في الرد على شبهات وتشغيبات الحدادية"
ልክ ከሱ በፊት እንዳስጠነቀቅንው አይነት የኢርጃእ ኪታቦች ውስጥ የሚመደብ ነው።"
ታላቁ የሳዑዲ ሙፍቲ #ዐብዱልዐዚዝ_አሉ_ሼይኽ·
من مفتي عبد العزيز آل الشيخ حفظه الله
https://t.me/beyanoch/943
1 936
🔴 #ቁጥር 151===#አልዑሶይሚ 3
=======================
የዘመናችን ሙሽሪኮች ከድሮዎቹ ሙሽሪኮች በ12 ምክኒያቶች የከፉ እና የባሱ መሆናቸውን የሚያስረዳ ድምፅ ነው።
🔺👌 በዚህ መልኩ የአሁኖቹ ከድሮዎቹ የባሱ እና የከፉ ከሆነ እንዴት ለአሁኖቹ ኡዝር ይሰጣቸዋል❓
ይደመጥ ይደመጥ ይደመጥ
من شرح قواعد الأربع
الشيخ صالح العصيمي
1 936
إثبات أثر مجاهد في القعود على العرش
قال ابن القيم في نونيته الكافية الشافية :
١٧٥٧ - واذكُر كلامَ مُجاهدٍ في قولِهِ
أقِمِ الصَّلاةَ وتِلك في سُبحانِ
١٧٥٨ - في ذكرِ تفسيرِ المقامِ لأحمدَ
ما قِيلَ ذا بالرَّأيِ والحُسبانِ
١٧٥٩ - إن كانَ تجسيمًا فإنَّ مُجاهِدًا
هو شيخُهم بل شيخُهُ الفَوقاني
١٧٦٠ - وقد أتى ذكرُ الجُلوسِ بهِ
وفي أثرٍ رواهُ جعفرُ الرَّبَّاني
١٧٦١ - أعني ابنَ عمِّ نبيِّنا وبغيرَهِ
أيضًا والحقُّ ذو تِبيانِ
١٧٦٢ - والدَّارَقُطنِيُّ الإمامُ يُثبِّتُ
الآثارَ في ذا البابِ غيرَ جبانِ
١٧٦٣ - ولهُ قصيدٌ ضُمِّنَتْ هذا
وفيها: لستُ للمَروِيِّ ذا نُكرانِ
١٧٦٤ - وجرَت لذلك فتنةٌ في وقتِهِ
من فرقةِ التَّعطيلِ والعُدوانِ
١٧٦٥ - واللهُ ناصرُ دينِهِ وكتابِهِ
ورسولِهِ في سائرِ الأزمانِ
https://t.me/beyanoch/1349
1 936
العلماء يصيبون ويخطؤون
👌🔺 ለሃጁሪ ሙሪዶች የእናንተ ጀርህም ሆነ ተዕዲል እኛጋ ምንም ቦታ የለውም ስንቶቹን ታላላቅ ኡለማኦች እዚህ ግባ በማይባል ነጥብ ከሱና አስወጣቹህ ኡለማኦችን ጀርህ አደረጋቹህ ።
الشيخ عبد الكريم الخضير
الشيخ عبد الرحمن البراك
الشيخ صالح العصيمي
الشيخ الشثري
الشيخ بدر بن علي العتيبي
الشيخ أيمن العنقري
الشيخ عبد الله الغنيمان
الشيخ عبد الله الجبرين
الشيخ عبد الله الجربوع
الشيخ عبد الرزاق البدر
وغيرهم كثيرون
ሌሎችም ታላለቆችን ኡለማኦችን ተውሂድን ኩቱበ ሲታን ሲሸርሁ እና ሲያስተምሩ የኖሩትን ኡለማኦች በዚህ ለከት በሌለው ምላሳቹህ በተሰልሱል ስትተቹ ስታበድዑ ኖራቹህ ።
ለኛ አፋቹህ ያርፋል ብለን አናስብም እንኳን እኛ ታላላቆችም አልተረፉ ከእናንተ ምላስ እና ተብዲዕ ።
ማንኛውም ሼይኽ ስህተት ሊኖረው ይችላል ግን ይህ ስህተት ምን አይነት ስህተት ነው ?
👌🔺 ከመንሀጅ ከሱና ያስወጣል ወይስ አያስወጣም ?
👌 በዚህ ላይ ማንም ኡለማ ሳይቀድማቹህ የሰፈር የብሽሽቅ ስብስቦች በሙላ እየተነሳህ ኡለማኦችን ብትተች ምንም አትጎዱም ምንም አታንቀሳቅሱም እነዚህ ኡለማኦች እንደሆነ ለኡማው ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ኡለማኦች ናቸው ።
👌🔺 አላህ ሁላችንም ወደ ቀናው መንገድ ይምራን
https://t.me/beyanoch/1348
1 936
👌🔺 ማንም ሼይኽ የተባለ ያጥፋ ሀቅን ከሳተ እርምት ይሰጣል ።
=========
تنبيه أولي الأبصار
أن الذين يخرجهم الله بالقبضتين
ليسوا من الكفار
🔺👌 ሼይኽ አብደላህ አልጀርቡዕ ላስገኘው መቀላቀል የተሰጠ እርምት ነው ።
🔺 ሀዲሰል ቀብዶተይን በተመለከተ ያስቀመጠው ተቅሪር የኡለማኦችን አካሄድ የሚኻልፍ የሙርጅኣዎችን አይነት የመረጃ አጠቃቀም ነው የተጠቀመው ።
=============
👌🔺 በዚህም ላይ አንዳንድ ኡለማአች መክረውታል ይመለስ አይመለስ እውቅናው የለኝም ።
===========
ለማንኛውም ሪሳላዋን አንብቧት በጣም ምርጥ ናት ።
1 936
عاجل:
رؤية هلال شوال في تمير..
وغداً الأحد أول أيام عيد الفطر بالسعودية .
የሸዋል ጨረቃ ስለታየች ዒዱ ነገ እሁድ ነው ።
https://t.me/beyanoch/1346
1 936
👌🔺 የሚገርመው ዳዕዋው ሶሻል ሚዲያ ላይ ብቻ አለመሆኑ ነው ።
============================
👌🔺 የሰለፍዮች ልሳን የሆነው ቴሌግራም ቻናል በበዳዪች እና አላህን በማይፈሩ ሰዎች ቢዘረፍም በምትኩ ሌላ ቻናል ተከፍቷል።
@AbuNibrase_and_Namuse
👌🔺ግን ሰለፍዮች በቻኖሎቻችን ላይ በጣም ጥንቃቄ አድርጉ ።
1 936
🔺👌 አህሉሱናዎች እርስ በእርስ ተዛዘኑ እናንተ ትንሽ ናችሁ ።
[عن الحسن قال: يا أهل السنة! ترفقوا رحمكم الله فإنكم من أقل الناس
https://t.me/beyanoch/1344
1 936
🔺👌አቡ ኒብራስ ሙስጦፋ እና አብረውት ያሉት ወንድሞች ሙዘብዘቦች ሳይሆኑ ሀቅን የተመሩ ሰዎች ናቸው ።
✍ قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله
....الإنسان لا يزال يطلب العلم و الإيمان فإذا تبين له من العلم ما كان خافيا عليه اتبعه و ليس هذا مذبذبا بل هذا مهتد زاده الله هدى.
[ مجموع الفتاوى ٢٥٣/٢ ]
https://t.me/beyanoch/1343
1 936
⬅️ مسألة (توفر الشروط وانتفاء الموانع) عند الإمام ابن تيمية- والفرق بين التكفير الحكمي والتكفير المعذب عند العلماء. 📗 الشيخ أيمن العنقري 👌 ይደመጥ በደንብ https://t.me/ahlul_hadith https://t.me/beyanoch/1342
1 936
⬅️ بحث مختصر عن قاعدة: (تحقق الشروط وانتفاء الموانع) قبل التكفير المعين.من شبهات المرجئة المعاصرين وأهل التجهم قولهم: لا يُكفَّرُ أحدٌ - مهما كان فعله أو قوله - حتى تتوفر الشروط وتنتفي الموانع. فجعلوها قاعدة مطلقة في كل المسائل، وهي في النهاية شبيهة بشبهة: العذر بالجهل لمن وقع مثلًا في الشرك الأكبر. وحاصل هذه القاعدة أنّ كل من وقع في الشرك الأكبر أو أتى بمُكفّرٍ صريحٍ فلا يُكفّر حتى يُنظر إلى: تحقق/توفر الشروط وانتفاء الموانع. ➖ وهذا الكلام باطل من وجوه: فإن قاعدة (تحقق الشروط وانتفاء الموانع) إنما تكون في مسألتين: • الأولى: المسائل الخفية التي قد يخفى دليلها. • الثانية: في أحكام الوعيد المترتبة على اسم الكفر من العقوبة في الدنيا والعذاب في الآخرة. 👈 أما المسائل الظاهرة التي يعلمها العامة والخاصة أنها تخالف دين الإسلام وتناقضه - كالشرك الأكبر وسب الدين - فيُحكم على فاعلها بالشرك أو الكفر عينًا. ▪️ سئل الشيخ عبد العزيز بن باز (١٣٣٠ - ١٤٢٠ هـ) رحمه الله، كما في هذه الفتوى: "لو قال: لا بدَّ أن تتوفر شروط فيمَن أُريد تكفيره بعينه وتنتفي الموانع؟" فأجاب: "مثل هذه الأمور الظاهرة ما يُحتاج فيها شيء، يَكْفُر بمجرد ظهورها؛ لأنّ وجودها لا يخفى على المسلمين، معلوم بالضرورة من الدين، بخلاف الذي قد يخفى مثل: شرط من شروط الصلاة، بعض الأموال التي تجب فيها الزكاة: تجب أو لا تجب؟ بعض شؤون الحج، بعض شؤون الصيام، بعض شؤون المعاملات، بعض مسائل الربا." 👈 قلتُ: هنا صرّح الشيخ أنّ قاعدة (توفر الشروط وانتفاء الموانع) لا تكون في المسائل الظاهرة؛ لأنه (ما يُحتاج فيها شيء) أي: لا إقامة الحجة ولا غيرها. والمشكلة عند أهل الإرجاء أنهم جعلوا المسائل كلها على مرتبة واحدة ولم يفرقوا بين: • أولًا: المسائل المتعلقة بأصل الدين - كتحقيق التوحيد وترك الشرك وتعظيم الرب تعالى -. فهذه لا يُعذر فيها أحد لا بجهل ولا بتأويل إلا المكره أو المخطئ الذي لم يقصد الفعل أو القول المُكفّر. • ثانيًا: المسائل الظاهرة التي هي من الشرائع - كوجوب الزكاة وتحريم الخمر -. فهذه لا يُعذر فيها أحد يعيش بين المسلمين، إلا من كان حديث عهد بإسلام أو من عاش في بادية بعيدة. • ثالثًا: المسائل الخفية - كبعض الأحكام المتعلقة بالميراث أو الحج أو نحوها -. فهذه هي التي يُعذر فيها المرء بالجهل أو التأويل ونحوهما. كتبه أبو سليمان الكردي (١٢ رجب ١٤٤٦ هـ) https://t.me/ahlul_hadith https://t.me/beyanoch/1341
