HAMLE 19 NO. 2 P/P/Primary and Middle SCHOOL
Відкрити в Telegram
Показати більше
352
Підписники
Немає даних24 години
+47 днів
+1530 днів
Архів дописів
በሐምሌ 19 ቁ 2 ቅ/አ/አ/መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በየአመቱ የሚከበረውን የፀረ ኤች አይቪ ቀን በዘንድሮ ዓመትም "ሰብአዊ መብትንያከበረ የኤች አይቪ አገልግሎት ለሁሉም" በሚል መሪ ቃል ማክሰኞ ህዳር 24/2017 ዓ.ም በትምህርት ቤቱ በደማቅ ሰነ ስርአት የተከበረ ሲሆን በግንዛቤ ማስጨበጫው ላይ የኤች አይ ቪ ኤድስ በተመለከ ተ
-ከቫይረሱ ጋር አብራ የምትኖር የጤና ባለሙያ ግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር በማከናወን
-በተማሪዎች ድራማና ጭውውት
- ግጥም
-ስነጽሁፍ
-መምህራን እና ሰራተኞች ጋር ውይይት በማድረግ ተከብሯል ፡፡
በቀን 23/03/2017 ዓ.ም በሐምሌ 19 ቁ.2 ት/ቤት በውጤታማ የጊዜ አጠቃቀም ዙሪያ ከመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኛች ጋር የሰኛ ማለዳ የእውቀት ሽግግር ተካሄደ።
በቀን 20/03/2017ዓ.ም በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ከአጠቃላይ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኛች ጋር አጠቃላይ የስራ ግምገማ፣ የተማሪዎች ውጤት ትንተና፣ መምህራን ማህርበርን መልሶ ማደራጀትና በ2016ዓ.ም በት/ቤቱ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት አበርክቶ ለነበራቸው መምህራን የእውቅናን ሽልማት ፕሮግራም ተካሄደ።
በዛሬው እለት ማለትም በቀን 12/03/2017 ዓ.ም በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት በትምህርት ቤቱ ፓርላማ አማካኝነት የተማሪዎች ተወካይ ዳኛ፣ ጠቅላይ ሚኒስተር፣ ፕሬዘዳንት፣አፈ ጉባኤና ሌሎች ሹመቶች በተማሪዎች ፊት በይፋ ቃለ መሀላ በመግባት ስራቸውን ጀምረዋል።
ከላይ ያለውን ሊንክ ፎሎው እና ላይክ በማድረግ የፀረ ሙስና መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
ከላይ ያለውን ሊንክ ፎሎው እና ላይክ በማድረግ የፀረ ሙስና መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
በሐምሌ 19 ቁ.2 ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ዛሬ በቀን 06/03/2017ዓ.ም 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባእልን ምክንያት በማድረግ በተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ።
