uk
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Відкрити в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 327 підписників, посідаючи 5 647 місце в категорії Релігія і духовність та 2 194 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 327 підписників.

За останніми даними від 17 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -87, а за останні 24 години на -13, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 21.14%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 9.89% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 240 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 515 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 23.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 18 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

15 327
Підписники
-1324 години
-147 днів
-8730 день
Архів дописів
እንኳን አደረሳችሁ በዓለ ጥምቀት 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ 1 /በፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ሚድያና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ማስተባበሪያ ክፍል።/ • Facebook 👉 m.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool • Telegram 👉 t.me/finotehiwott • Tiktok 👉 tiktok.com/@finotehiwot  • YouTube 👉 m.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w

3ኛ. አውግስታ ደብረ ጽዮን ማርያም 4ኛ. ጻድቃኔ ማርያም 5ኛ. ፈለገ ሕይወት ኪዳነ ምሕረት 6ኛ. ወይራ ገነተ ሰማይ ቅድስት አርሴማና ዕጨጌ ዮሐንስ #፴፩ኛ) #ወረዳ_4_ #አየር_ጤና_ኪዳነ_ምሕረት_ቤተ_ክርስቲያን_አጠገብ 1ኛ. አየር ጤና አንቀጸ ብርሃን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 2ኛ. ጀሞ ፈለገ ኮሬብ ቅድስት ሥላሴና ቅድስት ማርያም 3ኛ. ዓለም ባንክ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል #፴፪ኛ) #ወረዳ_1_ #በቴል_አጠገብ_(ኳስ ሜዳ) 1ኛ. ቤቴል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል 2ኛ. አንፎ መንበረ ብርሃን ቅዱስ ዑር(ራ)ኤል #፴፫ኛ) #በላፍቶ_ክፍለ_ከተማ_ወረዳ_4 #ገብርኤል_ጠበል 1ኛ. ሰፈረ ገነት ቅድስት ሥላሴ #፴፬ኛ) #ወረዳ_2_ #ሮል_ሳሙና_ፋብሪካ_ፊት_ለፊት 1ኛ. ረጲ ደብረ ጎልጎታ መድኀኔ ዓለም 2ኛ. ካራ ቆሬ ቅዱስ ሩፋኤል 3ኛ. ደብረ በረከት ቅዱስ ገብርኤል 4ኛ. ግራር ደ/አ/ቅድስት አርሴማ 5ኛ. ወይብላ ደብረ ጽዮን ማርያም ፠ ፠ ፠ #ነፋስ_ስልክ_ላፍቶ_ክፍለ_ከተማ_ (13ት ጥምቀተ ባሕር) #፴፭ኛ) #ደብረ_ኢያሪኮ_መድኀኔ_ዓለም_ቤተ_ክርስቲያን_አጠገብ 1ኛ. ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል 2ኛ. ፉሪ ጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ማርያም 3ኛ. ደብረ ኢያሪኮ መድኀኔ ዓለም 4ኛ. ደብረ ወርቅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 5ኛ. ፈለገ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ 6ኛ. ፉሪ ደብረ ኀይል ቅዱስ ገብርኤል #፴፮ኛ) #ጎፋ_ሠፈር 1ኛ. ጎፋ መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. ቤዛ ብዙኃን ኪዳነ ምሕረት 3ኛ. ቄራ መብራት ኀይል ደብረ መዊዕ ቅዱስ መርቆሬዎስና ዮሐንስ መጥምቅ #፴፯ኛ) #ጀሞ_መድኀኔ_ዓለም 1ኛ. ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ. ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስና ቅዱስ ሚካኤል #፴፰ኛ) #ቻይና_ካምፕ 1ኛ. ፈለገ ዮርዳኖስ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስና ቅድስት ማርያም #፴፱ኛ) #ጀሞ_ቊጥር_3_አደባባይ 1ኛ. ጀሞ ቊጥር 3 ቅዱስ ገብርኤል #፵ኛ) #ቶታል_አደባባይ 1ኛ. ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. መካኒሳ ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ #፵፩ኛ) #መካኒሳ_ኮንዶሚንየም 1ኛ. መካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል #፵፪ኛ) #ዮሴፍ_አካባቢ 1ኛ. ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 2ኛ. ደብረ ናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ 3ኛ. ብሔረ ጽጌ ቅድስት ማርያም 4ኛ. አዲስ አምባ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 5ኛ. ሐመረ ወርቅ ቅድስት ማርያም #፵፫ኛ) #ብሥራተ_ወንጌል 1ኛ. ደብረ ቢ/ያ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ #፵፬ኛ) #ደብረ_ዕንቊ_ቅዱስ_ገብርኤል 1ኛ. ደብረ ዕንቊ ቅዱስ ገብርኤል #፵፭ኛ) #ፉሪ_ኆኅተ_ብርሃን_ቅድስት_ማርያም 1ኛ. ፉሪ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም #፵፮ኛ) #ፉሪ_ደብረ_ገነት_ቅዱስ_ዑር(ራ)ኤል 1ኛ. ፉሪ ደብረ ገነት ቅዱስ ዑርኤል #፵፯ኛ) #ቡልቡላ_ ኤምባሲ_አጠገብ 1ኛ. ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. ለቡ በዓለ ወልድ ፠ ፠ ፠ #አቃቂ_ቃሊቲ_ክፍለ_ከተማ_ (9ኝ ጥምቀተ ባሕር) #፵፰ኛ) #ወረዳ_1 #አቃቂ_በሰቃ_ወንዝ 1ኛ. ቃሊቲ መካነ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. ሣሎ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ 3ኛ. ጃቲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 4ኛ. ሰርጢ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም 5ኛ. አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኀኔ ዓለም 6ኛ. ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ሚካኤል 7ኛ. ፈንታ ደ/ጽ/ቅዱስ ሩፋኤልና ቅድስት አርሴማ 8ኛ. ቀርሣ ፈለገ ብርሃን ቅድስት ልደታ ለማርያም #፵፱ኛ) #ወረዳ_5 #ከቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. ቃሊቲ ደብረ ቊስቋም ማርያምና ቅዱስ ሚካኤል #፶ኛ) #ወረዳ_4 #ሰርቲ_መድኀኔ_ዓለም_ቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. ሰርቲ ደብረ መድኀኒት መድኀኔ ዓለም #፶፩ኛ) #ወረዳ_9 #ገብረ_መንፈስ ቅዱስ_ቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. ኮዬ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ #፶፪ኛ) #ቃሊቲ_አካባቢ 1ኛ. ሠፈረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል #፶፫ኛ) #ወረዳ_9 #ሥላሴ_ቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. ቂሊንጦ ቅድስት ሥላሴ #፶፬ኛ) #ወረዳ_10 #ገላን_ጉራራ_ገብርኤል_ቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. ገላን ጉራራ ፈለገ ግዮን ቅዱስ ገብርኤል #፶፭ኛ) #ወረዳ_11 #ገላን_ኢዶሮ_ገብርኤል_ቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. ገላን ኢዶሮ ቅዱስ ገብርኤል #፶፮ኛ) #መጠሊ_ገብርኤል_ቤተ_ክርስቲያኑ_አጠገብ 1ኛ. መጠሊ ደ/አ/ቅዱስ ገብርኤል ፠ ፠ ፠ #ቦሌ_ክፍለ_ከተማ_ (19ኝ ጥምቀተ ባሕር) #፶፯ኛ) #ጉምሩክ_ወረዳ_3 1ኛ. ቦሌ ደብረ ሳሌም መድኀኔ ዓለም ወመጥምቀ መለኮት ዮሐንስ ወአቡነ አረጋዊ #፶፰ኛ) #ወረዳ_23 #አየር_መንገድ 1ኛ. ደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ክርስቶስ ሰምራ #፶፱ኛ) #ወረዳ_06 #መገናኛ 1ኛ. መገናኛ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ #፷ኛ) #ወረዳ_02 #ሩዋንዳ_አካባቢ 1ኛ. ቦሌ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል 2ኛ. ቦሌ አየር ማረፊያ መንበረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ #፷፩ኛ) #ወረዳ_13 #አድዋ_ፓርክ 1ኛ. ቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም 2ኛ. ገርጂ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ 3ኛ. ኤ(የ)ረር ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ዑርኤል #፷፪ኛ) #ወረዳ_9 #ሰሚት_አደባባይ 1ኛ. ቦሌ ሰሚት መካነ ሰላም መድኀኔ ዓለም 2ኛ. ቦሌ ሰሚት ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ 3ኛ. ቦሌ ሰሚት ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 4ኛ. በሻሌ አንቀጸ ብርሃን ቅድስት ማርያም #፷፫ኛ) #ወረዳ_12 #ቡልቡላ 1ኛ. ቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኀኒት መድኀኔ ዓለም 2ኛ. ቦሌ ቡልቡላ ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ሳሙኤል ወቅዱ አማኑኤል 3ኛ. ቦሌ ቡልቡላ ፍኖተ ሕይወት ቅድስት ማርያም #፷፬ኛ) #ወረዳ_9 #ጎሮ_ሰፈር_ባሕረ_ጥምቀት 1ኛ. ጎሮ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብኤል 2ኛ. ኤረር ጽርሐ አርያም ቅድስት ሥላሴ 3ኛ. ኤረር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል #፷፭ኛ) #ወረዳ_13 #አያት_አደባባይ_ #4_ኪሎ_ሰፈር 1ኛ. አያት መ/ሕ/መድኀኔ ዓለም #፷፮ኛ) #ወረዳ_13 #መሪ_አያት 1ኛ. መሪ ምሥራቀ ፀሐይ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 2ኛ. አያት ጌቴ ሴማኒ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 3ኛ. መሪ ቅዱስ ፋኑኤል 4ኛ. መሪ ቅድስት ሥላሴ #፷፯ኛ) #በሻሌ 1ኛ. ቦሌ በሻሌ ቅዱስ ሚካኤልና ቅዱስ እስጢፋኖስ 2ኛ. የቃጥላ ደብረ ፀሐይ ቅድሰት ማርያም #፷፰ኛ) #ወቄ_አካባቢ 1ኛ. ወረገኑ ቅዱስ ሚካኤል #፷፱ኛ) #አያት_ጨፌ 1ኛ. አያት ጨፌ ደብረ ኢያሪኮ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ #፸ኛ) #ወረዳ_11 #ለሚ_ኮንዶሚኒየም 1ኛ. ቦሌ ሰሚት ቅዱስ ሩፋኤልና ኤዎስጣቴዎስ #፸፩ኛ) #ወረዳ_11 #አራብሳ 1ኛ. አራብሳ ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. ዋሻው አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ #፸፪ኛ) #ለሚ 1ኛ. ቦሌ ለሚ አቡነ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ. ቦሌ ለሚ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ #፸፫ኛ) #አያት_ኮንዶሚኒየም 1ኛ. አያት ጨፌ ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. አያት ፈለገ ሕይወት ቅዱስ ዮሐንስ #፸፬ኛ) #ቦሌ_ቡኒ 1ኛ. ቦሌ ቡኒ ደብረ ቤቴል ቅዱስ እግዚአብሔር አብ #፸፮ኛ) #ሪፈንቲ 1ኛ. ሪፈንቲ ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. ቦሌ ሰሚት መካነ ሕያዋን ዋሻው ቅዱስ ገብርኤል /በፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ሚድያና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ማስተባበሪያ ክፍል የተዘጋጀ።/ • Facebook 👉 m.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool • Telegram 👉 t.me/finotehiwott • Tiktok 👉 tiktok.com/@finotehiwot  • YouTube 👉 m.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w

(‹‹የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦትን ሌዋውያን ካህናት ተሸክመውት ባያችሁ ጊዜ ከሰፈራችሁ ተነሥታችሁ ተከተሉት፡፡›› ኢያሱ ፫፥፫) #ጥምቀትን_በአዲስ_አበባ__በየትኛው_ጥምቀተ_ባሕር_ያከብራሉ_፤ #በአዲስ_አበባ_በ10ሩም #ክፍለ_ከተሞች_የሚገኙ #76ት #የጥምቀተ_ባሕር_ቦታዎችና_ወደ_ጥምቀተ_ባሕሩ_የሚወርዱትን_179 #ገዳማትና_አድባራት_እነሆ_ጽፈንላችኋል፡፡ (እኛ በአ.አ. ከሚገኙ 76ት ጥምቀት ባሕር መካከል፤ ብዙ ታቦታት የሚወርዱበትን የጃንሜዳን ፎቶ ለጥፈንላችኋል፤ እናንተም በየአካባቢያችሁ ያሉትን በ‹ኮሜንት› መጻፊያ ላይ ለጥፉልን፡፡)       #share ፠ ፠ ፠ #በአራዳና_ጉለሌ_ክፍለ_ከተማ_ (7ት ጥምቀተ ባሕር) #፩ኛ) #በጃንሆይ_ሜዳ_ (በጃንሜዳ)፤ /በአዲስ አበባ ትልቁና የ12 አብያተ ክርስቲያናት ታቦታት የሚያድሩበት) 1ኛ. መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤ.ክ.፤ 2ኛ. ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም፤ 3ኛ. መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም፤ 4ኛ. መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ.ክ.፤ 5ኛ. ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደ/ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤ.ክ.፤ (የምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ታቦተ ወደ ጥምቀተ ባሕር ስለማይወጣ ሕዝቡና ሰ/ት/ቤቱ አብሮ ነው የሚያከብረው) 6ኛ. መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም 7ኛ. ደብረ ነጐድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ.ክ.፤ 8ኛ. መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ (አብሮም ቅዱስ ሚካኤል ይወርዳል)፤ 9ኛ. ቀበና መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤ.ክ.፤ 10ኛ. ገነተ ኢየሱስ ገነተ ማርያም ቤ.ክ.፤ 11ኛ. አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ.ክ.፤ 12ኛ.  ፈለገ ሰላም ቤላ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ እና አቡተ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ (ቀበና 18 ፓርክ አጠገብ)፡፡ #፪ኛ) #እንጦጦ_ኀሙስ_ገበያ_ሜዳ 1ኛ. እንጦጦ ደብረ ኀይል ቅዱስ ራጕኤል ወኤልያስ ቤ.ክ. 2ኛ. እንጦጦ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም #፫ኛ) #ሽሮ_ሜዳ_ወረዳ_01 ፥ #ቀበሌ_02_ 1ኛ. ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት 2ኛ. መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ #፬ኛ) #አዲሱ_ገበያ_ 1ኛ. ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ 2ኛ. መንበረ ክብር ቅዱስ ሚካኤልና አቡነ ተክለሃይማኖት #፭ኛ) #ወረዳ_3ና_4 (19 ቀበሌ) 1ኛ. መንበረ ንግሥት ቊስቋም ማርያም #፮ኛ) #ሸጎሌ_መንገድ_ 1ኛ. ጉለሌ(ሸጎሌ) ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 2ኛ. ድልበር መድኀኔ ዓለም #፯ኛ) #ወረዳ_7_ቀበሌ_15(ቤልኤር፤ ኳስ ሜዳ) 1ኛ. ቀበና ምሥራቀ ፀሐይ መድኀኔ ዓለም ፠ ፠ ፠ #በየካ_ክፍለ_ከተማ_ (14ት ጥምቀተ ባሕር) #፰ኛ) #ወረዳ_8(22 አካባቢ፤ ባልደራስ አጠገብ) 1ኛ. የካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል 2ኛ. ደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑር(ራ)ኤል 3ኛ. ቀበና ቤዛዊተ ዓለም ቅድስት ኪዳነ ምሕረት #፱ኛ) #ወንድይራድ_ትምህርት_ቤት_አካባቢ_(ኮተቤ) 1ኛ. ኮተቤ ደብረ ልዑል ዳግማዊ ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. ኮተቤ (ኋላ ሲ.ኤም.ሲ.) ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል 3ኛ. መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና 4ኛ. ሲ.ኤም.ሲ. አቡነ ተክለ ሃይማኖት 5ኛ. ደብረ አራራት ቅዱስ አማኑኤል 6ኛ. ሀገረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ 7ኛ. ኮተቤ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ #፲ኛ) #ዋሻ_ተክለ_ሃይማኖት_ጠበል_ቦታ 1ኛ. ዋሻ ደብረ መንክራት አቡነ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ. አንቆርጫ መንበረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል #፲፩ኛ) #በግ_ተራ 1ኛ. ኮተቤ ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት #፲፪ኛ) #ላምበረት_ቤተ_ክርስቲያኑ_አካባቢ 1ኛ. ላምበረት ደብረ ፀሐይ አቡነ አረጋዊ #፲፫ኛ) #ጉራራ_አካባቢ 1ኛ. ጉራራ ምሥራቀ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት 2ኛ. ፈረንሳይ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ #፲፬ኛ) #ወረዳ_10 #ከጉራራ_ከፍ_ብሎ_ፖሊስ_ሴንተር_አጠገብ 1ኛ. ደብረ መድሐኒት ዳንሴ መድኀኔዓለም 2ኛ. ምሥራቀ ፀሐይ ዳንሴ ቅዱስ ሚካኤል #፲፬ኛ) #ሎቄ_ቤተ_ክርስቲያን_አካባቢ 1ኛ. ሎቄ መ.ጸ. አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ #፲፭ኛ) #ኬንያ_ኤምባሲ_ጀርባ_(በግ ተራ) 1ኛ. ደብረ ዕንቊ ልደታ ለማርያም #፲፮ኛ) #መሪ_አደባባይ 1ኛ. መሪ ምሥራቀ ፀሐይ ቅድስት ሥላሴ 2ኛ. መሪ ደብረ ታቦር ቅዱስ ፋኑኤል #፲፯ኛ) #አባዶና_ካራ_አሎ_አርሴማ_ጠበል_አካባቢ_(ገበያው መሐል) 1ኛ. ካራ አሎ ደብረ ቀርሜሎስ መድኀኔ ዓለምና አቡነ ገሪማ 2ኛ. ካራ አሎ ቅድስት ሥላሴ 3ኛ. አባዶ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤልና ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ 4ኛ. ኮተቤ ደብረ ልዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ #፲፰ኛ) #አባዶ_አካባቢ 1ኛ. አባዶ ገ/አ/ ቅዱስ ሚካኤል #፲፱ኛ) #አያት_አካባቢ 1ኛ. ጣፎ መ/ብ/ ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. አያት ደ/ክ ቅድስት ማርያም #፳ኛ) #አባዶ_ኮንዶሚንየም 1ኛ. አባዶ ጽርሐ አርያም ቅድስት ማርያም 2ኛ) ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሩፋኤል 3ኛ) ደብረ ልዕልና ቅድስት አርሴማ 4ኛ) ደብረ መንግሥት መድኀኔ ዓለም 5ኛ) አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 6ኛ. ቅዱስ ሚካኤልና ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ 7ኛ. ኢያሪኮ ቅዱስ ገብርኤል ፠ ፠ ፠ #ልደታ_አዲስ_ከተማና_ቂርቆስ_ክፍላተ_ከተማ_ (5ት ጥምቀተ ባሕር) #፳፩ኛ) #ቂርቆስ_አካባቢ 1ኛ. ደብረ ፍስሐ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ #፳፪ኛ) #ኦሎምፒያ_ቦሌ_ማተሚያ_ቤት_አካባቢ 1ኛ. ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ 2ኛ. ደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ #፳፫ኛ) #ልደታ_ክፍለ_ከተማ_ሜትሮሎጂ_ጀርባ 1ኛ. ደብረ አሚን ዳግሚት ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት 2ኛ. ጎላ ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ቅዱስ ሚካኤል #፳፬ኛ) #ሳር_ቤት_ኮንዶሚንየም 1ኛ. ማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኀኒት መድኀኔ ዓለም #፳፭ኛ) #ቄራ_አካባቢ 1ኛ. አፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ፠ ፠ ፠ #ኮልፌ_ቀራንዮ_ክፍለ_ከተማ_(9ኝ ጥምቀተ ባሕር) #፳፮ኛ) #መድኀኔ_ዓለም_ከፍተኛ_መሠናዶ_ትምህርት_ቤት_(ራስ ኀይሉ ሜዳ) 1ኛ. መርካቶ ደብረ ኀይል ቅዱስ ራጕኤል 2ኛ. ጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል 3ኛ. ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል 4ኛ. ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ 5ኛ. ጠሮ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ #፳፯ኛ) #ሳንሱሲ_መናፈሻ_አጠገብ 1ኛ. አስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል 2ኛ. አስኮ ደብረ መንክራት ቅዱስ ጊዮርጊስ 3ኛ. መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ 4ኛ. ፍኖተ ሎዛ ብርጭቆ ማርያም #፳፰ኛ) #ወረዳ_15_(አርሴማ ጠበል /አወልያ ትምህርት ቤት ጋር/) 1ኛ. ቃሎ ተራራ አቡነ ሀብተ ማርያም #፳፱ኛ) #ገዳመ_ኢየሱስ_ቤተ_ክርስቲያን_ቅጽር_ግቢ_ውስጥ 1ኛ. ደብረ ቀራንዮ መድኀኔ ዓለም 2ኛ. ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ 3ኛ. ደብረ ምጥማቅ ቅዱስ ፊልጶስ 4ኛ. ወይብላ ደብረ ጽዮን ማርያም 5ኛ. ፊሊዶሮ ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለ ሃይማኖት 6ኛ. መርካቶ ደብረ ገሊላ አማኑኤል 7ኛ. ገዳመ ኢየሱስ #፴ኛ) #ወረዳ_5_ #ጻድቃኔ_አካባቢ_ታቦት_ማደርያ 1ኛ. ደብረ ከዋክብት አቡነ አረጋዊና ገብረ ክርስቶስ 2ኛ. ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ጥር_7_በዓለ_ሥላሴ_የሰናዖርን_ግንብ_ያፈራረሱበትና_ቋንቋ_የደባለቁበት_ዕለት፡፡ ✤✤✤✤✤ “#ንዑ_ንረድ_ወንዝርዎ_ ከመ_ኢይሳምዑ_ነገሮሙ_አሐዱ_ምስለ_ካልኡ፤››    “ኑ ፥እንውረድ ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማ ቋንቋቸውን እንደባልቅባችው”ዘፍ 11፥7 #በባቢሎን የነበሩት በሰናዖር ሰፊ ሜዳ አግኝተው ‹ሳንሞት ስም ማስጠሪያ ግንብ እንገንባ› አገር እናቅና እስከ ሰማይ የመሚደርስ ግንብ እንስራ ተባባሉ ፤ማይ አይኀ በወረደ ጊዜ እንዳያጠፋን የምንጠጋበት ግንብ እንስራ  ብለው ሥራ ጀመሩ ፤ አንድም ሞትን የሚያመጡብን ሥላሴ ናቸውና እርሱን ገለን ሞትንም እናጠፋለን ሲሉ፡፡ ✤ይህንን ግንብ #43 ዓመት ሰርተውታል ቁመቱም  #5433 ከ2 ስንዝር ነው፤ በፀሐይም እያበሰሉ ይበሉ ጀምረው ነበር   ፡፡ ✤ከዚያም ሆነው ጦር እየሰበቁ ይወረውሩ ጀመር ሰይጣን ከደመና በምትሀት ደም እየቀባ ይልክላቸዋል እነርሱም ደሙን እያዩ ‹‹ አሁን አብን ወጋነው አሁን ወልድን ወጋነው ….›› ይሉ ጀመር እግዚአብሔርም የሰናዖርን ግንብ ይጥልባችው ዝንድ ‹‹ንዑ ንረድ ወንዝርዎ ✤ ከመ ኢይሳምዑ   ነገሮሙ አሐዱ ምስለ ካልኡ፤›› አሉ   የአንዱን ቋንቋ አንዱ እንዳይሰማው ወርደን ቋንቋቸውን እንለያየው ፡፡ ሥላሴ ፍጥረት ሁሉ ቢጎዳ አይወዱምና #72_ቋንቋ አመጡባቸው፤ አንዱ እሣት አምጣ ሲለው አንዱ ውሃ ያመጣል አንዱ ጭቃ ሲል ደግም እንጨት ያመጣለታል፡፡ ✤ከዚያም ትተው ወረዱ ነገር ግን ግንቡን እንደ ጣዖት አርገው ማምልክ ሲጀምሩ ሥላሴ ጽኑ ነፋስ አስነስተው  በትነውታል፡፡ #ምሥጢረ_ሥላሴን ሲያስረዳ ( “እግዚአብሔርም አለ” አንድነታቸውን ሲያጠይቅ ድግሞም ኑ እንውረድ አለ  ፤ ሶስትነታቸውን ሲያጠይቅ፤)  (ዘፍ 11) #ባቢሎን ማለት ዝርው (ዝሩት) ሲሆነ ቋንቋ እና በቦታ ስለተለያዩበት ስያሜውን አግኝቷል (እግዚአብሔር ቋንቋን በትኗልና፣ አህዛብንም በዓለም ሁሉ በትኗልና፡፡ ‹‹…ሥላሴ ሕጸበኒ ወአንጽሐኒ እምአበሳየ በሐሊበ ምሕረትከ ›› ሰይፈ ሥላሴ ዘዓርብ /በፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ሚድያና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ማስተባበሪያ ክፍል የተዘጋጀ።/ • Facebook 👉 m.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool • Telegram 👉 t.me/finotehiwott • Tiktok 👉 tiktok.com/@finotehiwot  • YouTube 👉 m.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w

ጥር_7_በዓለ_ሥላሴ_የሰናዖርን_ግንብ_ያፈራረሱበትና_ቋንቋ_የደባለቁበት_ዕለት፡፡ ✤✤ #በአዲስ_አበባ_የቅድስት_ሥላሴ_በዓል_የሚከበርባቸው_ #፲፭ #ገዳማትና_አድባራት_ከታች... ✤✤✤✤✤ “#ንዑ_ንረድ_ወንዝርዎ_ ከመ_ኢይሳምዑ_ነገሮሙ_አሐዱ_ምስለ_ካልኡ፤››    “ኑ ፥እንውረድ ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማ ቋንቋቸውን እንደባልቅባችው”ዘፍ 11፥7 #በባቢሎን የነበሩት በሰናዖር ሰፊ ሜዳ አግኝተው ‹ሳንሞት ስም ማስጠሪያ ግንብ እንገንባ› አገር እናቅና እስከ ሰማይ የመሚደርስ ግንብ እንስራ ተባባሉ ፤ማይ አይኀ በወረደ ጊዜ እንዳያጠፋን የምንጠጋበት ግንብ እንስራ  ብለው ሥራ ጀመሩ ፤ አንድም ሞትን የሚያመጡብን ሥላሴ ናቸውና እርሱን ገለን ሞትንም እናጠፋለን ሲሉ፡፡ ✤ይህንን ግንብ #43 ዓመት ሰርተውታል ቁመቱም  #5433 ከ2 ስንዝር ነው፤ በፀሐይም እያበሰሉ ይበሉ ጀምረው ነበር   ፡፡ ✤ከዚያም ሆነው ጦር እየሰበቁ ይወረውሩ ጀመር ሰይጣን ከደመና በምትሀት ደም እየቀባ ይልክላቸዋል እነርሱም ደሙን እያዩ ‹‹ አሁን አብን ወጋነው አሁን ወልድን ወጋነው ….›› ይሉ ጀመር እግዚአብሔርም የሰናዖርን ግንብ ይጥልባችው ዝንድ ‹‹ንዑ ንረድ ወንዝርዎ ✤ ከመ ኢይሳምዑ   ነገሮሙ አሐዱ ምስለ ካልኡ፤›› አሉ   የአንዱን ቋንቋ አንዱ እንዳይሰማው ወርደን ቋንቋቸውን እንለያየው ፡፡ ሥላሴ ፍጥረት ሁሉ ቢጎዳ አይወዱምና #72_ቋንቋ አመጡባቸው፤ አንዱ እሣት አምጣ ሲለው አንዱ ውሃ ያመጣል አንዱ ጭቃ ሲል ደግም እንጨት ያመጣለታል፡፡ ✤ከዚያም ትተው ወረዱ ነገር ግን ግንቡን እንደ ጣዖት አርገው ማምልክ ሲጀምሩ ሥላሴ ጽኑ ነፋስ አስነስተው  በትነውታል፡፡ #ምሥጢረ_ሥላሴን ሲያስረዳ ( “እግዚአብሔርም አለ” አንድነታቸውን ሲያጠይቅ ድግሞም ኑ እንውረድ አለ  ፤ ሶስትነታቸውን ሲያጠይቅ፤)  (ዘፍ 11) #ባቢሎን ማለት ዝርው (ዝሩት) ሲሆነ ቋንቋ እና በቦታ ስለተለያዩበት ስያሜውን አግኝቷል (እግዚአብሔር ቋንቋን በትኗልና፣ አህዛብንም በዓለም ሁሉ በትኗልና፡፡ ‹‹…ሥላሴ ሕጸበኒ ወአንጽሐኒ እምአበሳየ በሐሊበ ምሕረትከ ›› ሰይፈ ሥላሴ ዘዓርብ /በፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ሚድያና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ማስተባበሪያ ክፍል የተዘጋጀ።/ • Facebook 👉 m.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool • Telegram 👉 t.me/finotehiwott • Tiktok 👉 tiktok.com/@finotehiwot  • YouTube 👉 m.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w

፲. #ሐረር_ሐድሬ_ጥቆ_መካነ_ሥላሴ፤ አድራሻ፤ ምሥራቅ ሐረርጌ ሃገረ ስብከት፥ ሐረር ከተማ፥ ሐድሬ ጥቆ ወረዳ፤ (በአፄ ኀይለ ሥላሴ በ1941-43 ዓ.ም. የተሠራ) ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቃሊቲ አውቶቡስ ተራ → ሐረር፡፡ (ሌሎች ያልጠቀስናቸው ካሉ በውስጥ አሳውቁን) /በፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ሚድያና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ማስተባበሪያ ክፍል የተዘጋጀ።/ • Facebook 👉 m.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool • Telegram 👉 t.me/finotehiwott • Tiktok 👉 tiktok.com/@finotehiwot  • YouTube 👉 m.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w

#ጥር ፯፤ #በዓለ_ሥላሴ_ (#ዝርወተ_ባቢሎን)፡፡ #በአዲስ_አበባ_በኢትዮጵያና_በዓለም_አቀፍ_ደረጃ_ቅድሥት_ሥላሴ_የሰናዖርን_ግንብ_ያፈረሱበት_ክብረ_በዓል_የሚከብርባቸው #፳፭ #ገዳማትና_አድባራት፡፡ #በአዲስ_አበባ_የቅድስት_ሥላሴ_በዓል_የሚከበርባቸው_ #፲፭ #ገዳማትና_አድባራት፡፡ ፩. #መካነ_ሥላሴ ( #መንበረ_ፀባዖት_ቅድስት_ሥላሴ_ቤ.ክ.)፤ (አዲስ አበባ ላይ በ1883 ዓ.ም. የተመሠረተ፤ ነገር ግን ታቦቱ ቀድሞ የነበረና ከ600 ዓመታት በላይ ታሪክ ያለው) አድራሻው፤ አራዳ ክፍለ ከተማ፥ 4 ኪሎ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ → 4 ኪሎ፤ ፪. #መንበረ_ስብሐት_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፥ ሽሮ ሜዳ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ(ከአራዳ ጊዮርጊስ)(ከመርካቶ)(ከቦሌ)(ከካዛንቺስ)(ከስታዲየም) → ሽሮ ሜዳ፡፡ ፫. #ደብረ_ሲና_ቅዱስ_እግዚአብሔር_አብ፤ (በድርብነት ይከበራል) አድራሻ፤ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፥ በአዲሱ ገበያ በቀጨኔና በእንጦጦ መሃል ላይ የሚገኝ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ(ከመርካቶ) → አዲሱ ገበያ(ቀጨኔ) → ቅዱስ እግዚአብሔር አብ፡፡ ፬. #መሪ_ምሥራቀ_ፀሐይ_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አያት መሪ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ → መገናኛ → መሪ/አያት/፡፡ ፭. #ካራ_አሎ_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ካራ አሎ ፥ አባዶ አጠገብ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ → መገናኛ → ካራ አሎ፡፡ ፮. #ጠሮ_ደብረ_ብርሃን_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ከተማ፥ ጠሮ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ/መርካቶ/ → ኮልፌ፡፡ ፯. #ጀሞ_ፈለገ_ኮሬብ_ቅድስት_ሥላሴና_ቅድስት_ማርያም አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ጀሞ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ ሸዋ ዳቦ ቤት /ሜክሲኮ/ → ጀሞ፡፡ ፰. #ደብረ_ቀራንዮ_መድኀኔ ዓለም፤ (በድርብነት ይከበራል) አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ቀራንዮ፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ → ጦር ኃሎች → ቀራንዮ፡፡ ፱. #አየር_ጤና_አንቀጸ_ብርሃን_ቅድስት_ኪዳነ_ምሕረት፤ (በድርብነት ይከበራል) አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ አየር ጤና፤ ታክሲ፤ ከፒያሳ → ጦር ኃሎች → አየር ጤና፡፡ ወይም፤ ከፒያሳ ሸዋ ዳቦ ቤት → አለም ባንክ/ኤር ጤና/፡፡ ፲. #ሰፈረ_ገነት_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 4፤ ታክሲ፤ ከሜክሲኮ → ላፍቶ፡፡ ፲፩. #ፈለገ_ብርሃን_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፤ ታክሲ፤ ከሜክሲኮ → ላፍቶ፡፡ ፲፪. #ቂሊንጦ_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 9 ፤ ታክሲ፤ ከመገናኛ → /በጎሮ/ ቂሊንጦ ወይም ከፒያሳ → ቃሊቲ → ቂሊንጦ፡፡ ፲፫. #ኤረር_ጽርሐ_አርያም_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 9፥ ጎሮ ሰፈር፤ ታክሲ፤ ከመገናኛ → ጎሮ፡፡ ፲፬. #መሪ_ቅድስት_ሥላሴ አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ መሪ አያት፥ ወረዳ 13፤ ታክሲ፤ ከመገናኛ → መሪ/አያት/፡፡ ፲፭. #ቦሌ_ኆኅተ_ብርሃን_ቅድስት_ማርያም፤ (በድርብነት ይከበራል) አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ገርጂ፤ ታክሲ፤ ከመገናኛ → ገርጂ፡፡ #በሃገራችን_በኢትዮጵያና_በዓለም_አቀፍ_ደረጃ_የቅድስት_ሥላሴ_በዓል_የሚከበርባቸው_ #፲ #ገጥንታውያን_ገዳማትና_አድባራት፡፡ ፩. #ማኅበረ_ሥላሴ_ገዳም፤ (ከ2014 ዓመታት በላይ ያስቈጠረ፤ የብዙ ቅዱሳን /የአባ ዐምደ ሥላሴ፣ የአባ ክፍለ ማርያም፣ የ7ቱ ዘሥላሴ፣ የአባ አርከ ሥሉስ ቅዱስ፣ …….. ) መፍለቂያ፡፡ አድራሻ፤ ምዕራብ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ቋራ (መተማ)፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎንደር/አዘዞ/ → ሸዲ/መተማ/ → በእግር፡፡ ፪. #ዱጉም_ሥላሴ_ገዳም፤ አድራሻ፤ ትግራይ፥ ገርዓልታ፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ → በመቀለ (በጎንደር) → ገርዓልታ፡፡ ፫. #ደብረ_ወገግ_አሰቦት_ቅድስት_ሥላሴና_አቡነ_ሳሙኤል፤ (በ13ኛው ክ/ዘመን በታላቁ ጻድቅ በአቡነ ሳሙኤል ዘደብረ ወገግ የተስፋፋ፥ ቅዱስ ዑርኤል የጌታን ደም በጽዋው የመጨረሻውን እንጥፍጣፊ ያፈሰሰበት፥ በርካታ ቅዱሳን የተሰወሩበት፥ አሁንም የሚሠወሩበት፥ የምሥጢር ቦታ) አድራሻ፤ ሐረርጌ፥ አሰበ ተፈሪ፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቃሊቲ አውቶቡስ ተራ → ናዝሬት/አዳማ/→ አሰበ ተፈሪ → አሰቦት፡፡ ፬. #ሰሜን_ሸዋ_ደብረ_ብርሃን_ሥላሴ_፤ (በ14ኛው ክፍለ ዘመን በዓፄ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን የተመሠረተ፡፡) አድራሻ፤ ሰሜን ሸዋ ሃገረ ስብከት፥ ደብረ ብርሃን ከተማ፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ደብረ ብርሃን ከተማ፡፡ ፭. #መካነ_ሥላሴ_ደቡብ_ወሎ_ወረኢሉ፤ (በ1500ዓ.ም. በዐፄ ናዖድ የተመሠረተና በልጁ በዐፄ ልብነ ድንግል ሥራው የተጠናቀቀ፤ ባለ 16 መንበር፥ በዕንቊና በወርቅ የታነጸ የነበረ፤ /ኋላ በግራኝ የፈረሰ/፤ ነገር ግን ጽላቱ በዐፄ ምኒልክ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ቀድሞ 4 ኪሎ መካነ ሥላሴ አሁን መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ በመባል የሚጠራው)፤ ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር ነውና በቀድሞው ቅርጹ በባለ 16 መንበር ተደርጎ 2009 ዓ.ም. አካባቢ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ በመገንባት ላይ ይገኛል፤ (ለሕንፀታ ቤቱ ሁላችንንም ያብቃን)፡፡ አድራሻ፤ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት፥ ወረኢሉ፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ደሴ → ወረኢሉ፡፡ ፮. #ፀዓዳ_አምባ_ቅድስት_ሥላሴና_አቡነ_ሰይፈ_ሚካኤል_ገዳም፤  (በ1669 ዓ.ም. የተገደመ፤ መሄጃ መንገዱ እጅግ አስደናቂና በ2ቱም በኩል ገደል የኾነ) አድራሻ፤ ኤርትራ፥ ዞባ አንሰባ፥ ከረን፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ (በአውሮፕላን)→ ኤርትራ → ከረን → /25ኪ.ሜ/ ፀዓዳ አምባ፡፡ ፯. #ጎንደር_ደብረ_ብርሃን_ሥላሴ_፤ (በጥር 26 ቀን 1683 ዓ.ም. በዓፄ አድያም ሰገድ የታነጸ፤ በጎንደር ከተማና ዙሪያ ከሚገኙ 44ቱ ታቦታተ ጎንደር በአሠራሩ ልዩ የኾነ፤ በ1880ዎቹ ድርቡሽ ጎንደር ከተማን ሲያጠፋ ከ44ት አብያተ ክርስቲያናት በተአምራት ሳይቃጣል የቀረ፤ የታላላቅ ሊቃወንት /የእነ ሊቁ ክፍለ ማርያም/ መፍለቂያ፡፡ አድራሻ፤ ማዕከላዊ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ጎንደር ከተማ፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎንደር፡፡ ፰. #ናርጋ_ሥላሴ_ገዳም፤ (በጣና ሐይቅ ላይ ካሉ ደሴቶች ትልቁ በሆነው በደቅ(7ት ደብር ሃገር) ደሴት ከሚገኙ 7 ገዳማት አንዱ)፡፡ (በአፄ በካፋ ባለቤት በበእቴጌ ምንትዋብ /1730-1755 ዓ.ም./ የተሠራ፤ ግድግዳዎቹ በሚያስደንቁና ልቡናና መንፈስን በሚመስጡ ሥዕላት ያሸበረቁ፡፡) አድራሻ፤ ደቡብ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ጣና ሐይቅ (ከባሕር ዳር ከተማ ሰሜናዊ 37 ኪ.ሜ ርቀት ላይ /በጀልባ 3 ሰዓት/፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ባህር ዳር/ጎንደር → በጀልባ/በታንኳ/ /በመርከብ/ ናርጋ ሥላሴ፡፡ ፱. #ጨለቆት_ሥላሴ_ትግራይ፤ መቀለ አጠገብ፡፡ (በ1787 ዓ.ም. የተመሠረተ ሲኾን ተካዩ ደጃዝማች ወልደ ሥላሴ ክፍለ ኢየሱስ ሃገረ ገዢ ናቸው) (የታላላቅ ሊቃውንት መፍለቂያ ነው፤ ለአብነትም በዐፄ ዮሐንስ /1864 – 1881ዓ.ም./ ዘመነ መንግሥት አራት ጳጳሳትን እንዲያመጡ ከተላኩት መካከል አንዱ ሊቅ አለቃ ዐሥራት ዘውጉ ዘጨለቆት ሥላሴ ናቸው፡፡) (የእንግሊዝ ጦር ዐፄ ቴዎድሮስ በመቅደላ ሰብስቦት የነበረውን ዘርፈው ሲወስዱ የበዛባቸውን ለዚህ ደብር ሰጥተው ሄደዋል፡፡) አድራሻ፤ ትግራይ ሀገረ ስብከት ፥ እንደርታ አውራጃ፤ ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → መቀለ /እንደርታ/፡፡

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት - Статистика та аналітика Telegram каналу @finotehiwott