uk
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Відкрити в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 391 підписників, посідаючи 5 586 місце в категорії Релігія і духовність та 2 200 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 391 підписників.

За останніми даними від 01 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 22, а за останні 24 години на -7, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 21.30%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.19% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 278 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 569 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 17.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 02 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

15 391
Підписники
-724 години
+227 днів
+2230 день
Архів дописів
ሐምሌ 19 በዓለ ቅዱስ #ቂርቆስ ( ቅ. #ገብርኤል) ከሚከበርባቸው ቦታዎች --- ተጨማሪ ይጠቁሙን ።
ሐምሌ 19 በዓለ ቅዱስ #ቂርቆስ ( ቅ. #ገብርኤል) ከሚከበርባቸው ቦታዎች --- ተጨማሪ ይጠቁሙን ።

እንደሚታወቀዉ ላለፉት 2 ዓመታት በሰ/ት/ቤቱ ቋሚ የቦታ ጥያቄ ምክንያት ከሐገረ ስብከቱ ተደጋጋሚ ውሳኔዎች ቢገኙም ተፈጻሚ አለመሆናቸው ይታወቃል :: ስለሆነም ይህ ጉዳይ ከሰ/ት/ቤቱ አልፎ የአ.አ ሰንበት ት/ት ቤቶች ጉዳይ በመሆኑ ምክንያት የአ.አ ሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የሰ/ት/ቤታችንን የቋሚ ቦታ ጥያቄ በሃላፊነት ሙሉ በሙሉ በበላይነት ወስዶ እየሰራበት ይገኛል፡፡ ስለሆነም የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የሚደርስበትን የመጨረሻ እልባት እንዳሳወቀን የምናሳውቃችሁ ይሆናል ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን!!!

#አረጋዊ ሆይ በታላቅ ጉባኤ የአማላጅነትህን ገናንነት እመሰክራለሁና በእየዘመኑ እኔን መጎብኘትህን ችላ አትበል፡፡ከመልአከ ሞት ዐይንም በምልጃህ ሠዉረኝ፡፡ https://www.youtube.com/watch?v=3o4wj7Qqcaw

የደብራችን አስተዳዳራ መልአከ ሰላም ስዩም ወልደ ገብርኤል ከተወዳጁ #ኢትዮ_ቤተሰብ ጋር ያደረጉትን ቆይታ ይመልከቱ :: https://youtu.be/ROa02ZZUj4k

፨እግዚአብሔር ከነዚህ ልጆች ጋር አለ ግን ወየው ለአሳሪዎች ፡፡ 👉ልጆቹ ዕድለኞች ናቸው ። ምክንያቱም ጌታ ታስራልአ ፣ ሐዋርያት ታስረዋላ ። ፨ አስተዳደራውን አንድ( ሃይ) የሚላቸው ሰው ያስፈልጋል::

ለሰውም ለእግዚአብሔርም የማይታዘዙ አሉ! ሃይማኖትም የሌላቸው አሉ፡፡

#የታሰሩት የሰ/ት/ቤቱ አባላት ተፈተዋል ላለፉት 2 ዓመታት ለሰ/ት/ቤቱ ተለዋጭ ቦታ ሳይሰጠው አዳራሹ መፍረስ የለበትም በማለት ሲከራከሩ ከነበሩት አባሎቻችን መካከል 13ቱ አባላት በዋስ ተፈተዋል፡፡ #ቅዳሜ እለት ህጻናቱን ኮርስ አስተምሮ ሲወጣ የተያዘው ወንድማችን በቀለ አሰፋ ሰኞ እለት የተፈታ ሲሆን ሌሎቹ ደግሞ ማክሰኞ ከሰዓት ተፈተዋል፡፡ ምንም እንኳን መርማሪው የታሰሩት ሰዎች ቢፈቱ ያልተያዙትን ግብረአበሮች ያጠፉብኛል በማለት #ለ14 ቀናት በእስር ቤት ይቆዩ በማለት ለፍርድ ቤቱ ቢያመለክቱም ፍርድ ቤቱ ግን በእያንዳንዳቸው #በ 800.ብር ዋስ እንዲወጡ ወስኗል፡፡ #ከመውጣታቸውም ጋር ተያይዞ የደብሩ #አስተዳዳሪ ለሰ/ት/ቤቱ ‹‹ #የጹሑፍ #ማስጠንቀቂያ መስጠትን ይመለታል›› በማለት ሰ/ት/ቤቱን ለማሸግ እና ስራ አመራሩን ለማገድ በሚመስል መልኩ በቀን 02/11/2013 ዓ.ም የጻፉትን እጅግ ልብ የሚሰብር ደብዳቤ በ06/11/2013 ዓ.ም ለሰ/ት/ቤቱ አስገብተዋል፡፡ ቢሆንም ግን ሰ/ት/ቤቱ አሁንም ልክ እንደ ቀድሞ ሁሉ በመሀል የሚገጥሙትን ፈተናዎች መድኀኔዓለምን ከፊት እያስቀደመ ጥያቄውን ህጋዊ እና አግባብ በሆነ መንገድ አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ ክብር ሁሉ ለመድኃኔዓለም ይሁን!!!

#ሐምሌ_7_የቤተ_ክርስቲያን_ማኅቶት ፥ #አፈ_በረከት_ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ፤ #ወልዱ_ለአቡነ_በጸሎተ_ሚካኤል_ልደቱና_እረፍቱ_ነው፡፡ ዕረፍቱ የኾነው በሐምሌ 7 (6,705 ዓመተ ዓለም፥ በ2ት እንድቅትዮን፥ በአልቦ አበቅቴ፥ በ7ት ጥንተ ዮን፥ በወንጌላዊው ማቴዎስ ዘመን በዕለተ ረቡዕ) ነው፡፡ ያረፈውም በአፄ ይስሐቅ ጥያቄ የጋራ መናገሻ መድኀኔ ዓለም ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንን ባርኮ ሲመለስ በደብር ቅዱስ ደብረ ጽጌ ማርያም ሲኾን ፤ አርድዕቱ ሥጋውን ይዘው ሂደው በአባቱ መካን በደብረ ጎል (አሁን በደብረ ባሕርይ) አሳርፈውታል፡፡ ፠ይህ አባት ከ40 በላይ መጻሕፍትን የደረሰና ብዙ መጻሕፍትን እያጻፈ ለመላው ገዳማት ያዳረሰ፤ ጸሓፊ፥ ቅዱስና ጻድቅ፥ ፈላስፋና ደራሲ፥ መናኝና ባሕታዊ፥ ሊቅና ተመራማሪ፥ ገጣሚና በለቅኔ፥ የመጻሕፍት ተርጓሚና የዘመን አቈጣጠር (የአቡሻህር) ሊቅና ተንታኝ፥ አርክቴክትና መሐንዲስ ነው፤ በዚህም ምክንያት በተለያዩ ስያሜዎች ይጠራል፤ ፠ዳግማዊ ቄርሎስ (ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ)፥ ፠ ዐምደ ሃይማኖት ፠ ዳግማይ ቅዱስ ያሬድ፤ ፠ የወርቃማ ዘመን ወርቃማ ደራሲ፤ ፠ የቤተ ክርስቲያን ማኅቶት፥ ፠ አፈ በረከት ፠ የከሃድያን ዘላፊ፥ የቅዱሳን ፀሐይ …….ተብሏል ከ40 በላይ ድርሰቶቹ መካከል በአብዛኞቻችን ዘንድ የሚታወቁት 34ቶቹ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፤ 1. ✼ ኆኀተ ብርሃን 2. ✼ መዝሙረ ኢየሱስ (ሰላመ ማርያም) 3. ✼ መዝሙረ ድንግል 4. ✼ የማርያም የምስጋና ሰላምታ 5. ✼ ውዳሴ መላእክት 6. ✼ ውዳሴ ነቢያት 7. ✼ ውዳሴ ሐዋርያት 8. ✼ ውዳሴ ሰማዕታት 9. ✼ ውዳሴ ጻድቃን 10. ✼ መጽሐፈ ብርሃን 11. ✼ መጽሐፈ ምሥጢር 12. ✼ መጽሐፈ ሰዐታት ዘመዓልት ወዘሌሊት 13. ✼ መጽሐፈ አርጋኖን 14. ✼ አርጋኖነ ውዳሴ 15. ✼ መሰንቆ መዝሙር 16. ✼ እንዚራ ስብሐት 17. ✼ ውዳሴ መስቀል 18. ✼ ፍካሬ ሃይማኖት 19. ✼ ፍካሬ ሐዋርያት 20. ✼ መጻሕፍተ ቅዳሴያት 21. ✼ ቅዳሴ እግዚእ ካልዕ 22. ✼ መዐዛ ቅዳሴ 23. ✼ ሕይወታ ለማርያም (ሕይወተ ማርያም) 24. ✼ ውዳሴ ስብሐት 25. ✼ ውዳሴ ማርያም ካልዕ 26. ✼ ውዳሴ ስብሐት ወሰላምታ 27. ✼ ማኅሌት ዘነቢያት ወዘሐዋርያት 28. ✼ የሰባቱ ጊዜያት ጸሎት (መልክአ ሕማማት) 29. ✼ ጸሎተ ፈትቶ (ጸሎተ ማዕድ) 30. ✼ ጸሎት ዘ(ቤት)ውስተ ቤት 31. ✼ መልክአ ቊርባን 32. ✼ ተአምኆ ቅዱሳን 33. ✼ ተአምኆታ ለእግዝእትነ ማርያም 34. ✼ ክብረ ቅዱሳን Facebook https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem www.Finotehiwotsundayschool.com (በፎቶ ላይ የምታዩት ገዳም፤ በዓለም ብቸኛው የአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ገዳም የኾነው ደብረ ባሕርይ ነው፡፡ የቦታው አቀማመጥ እጅግ በጣም ማራኪና እንደ ደብረ ዳሞ ሲሆን የሚወጣው በመሰላል ነው፡፡)፤ ገዳሙ የሚገኘው በደቡብ ወሎ በቦረና አውራጃ ነው፡፡ ( የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡) አምላከ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ የሀበነ በረከተ ወረድኤተ፡፡

#ሐምሌ_7_የቤተ_ክርስቲያን_ማኅቶት ፥ #አፈ_በረከት_ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ፤ #ወልዱ_ለአቡነ_በጸሎተ_ሚካኤል_ልደቱና_እረፍቱ_ነው፡፡ ዕረፍቱ የኾነው በሐምሌ 7 (6,705 ዓመተ ዓለም፥ በ2ት እንድቅትዮን፥ በአልቦ አበቅቴ፥ በ7ት ጥንተ ዮን፥ በወንጌላዊው ማቴዎስ ዘመን በዕለተ ረቡዕ) ነው፡፡ ያረፈውም በአፄ ይስሐቅ ጥያቄ የጋራ መናገሻ መድኀኔ ዓለም ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንን ባርኮ ሲመለስ በደብር ቅዱስ ደብረ ጽጌ ማርያም ሲኾን ፤ አርድዕቱ ሥጋውን ይዘው ሂደው በአባቱ መካን በደብረ ጎል (አሁን በደብረ ባሕርይ) አሳርፈውታል፡፡ ፠ይህ አባት ከ40 በላይ መጻሕፍትን የደረሰና ብዙ መጻሕፍትን እያጻፈ ለመላው ገዳማት ያዳረሰ፤ ጸሓፊ፥ ቅዱስና ጻድቅ፥ ፈላስፋና ደራሲ፥ መናኝና ባሕታዊ፥ ሊቅና ተመራማሪ፥ ገጣሚና በለቅኔ፥ የመጻሕፍት ተርጓሚና የዘመን አቈጣጠር (የአቡሻህር) ሊቅና ተንታኝ፥ አርክቴክትና መሐንዲስ ነው፤ በዚህም ምክንያት በተለያዩ ስያሜዎች ይጠራል፤ ፠ዳግማዊ ቄርሎስ (ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ)፥ ፠ ዐምደ ሃይማኖት ፠ ዳግማይ ቅዱስ ያሬድ፤ ፠ የወርቃማ ዘመን ወርቃማ ደራሲ፤ ፠ የቤተ ክርስቲያን ማኅቶት፥ ፠ አፈ በረከት ፠ የከሃድያን ዘላፊ፥ የቅዱሳን ፀሐይ …….ተብሏል ከ40 በላይ ድርሰቶቹ መካከል በአብዛኞቻችን ዘንድ የሚታወቁት 34ቶቹ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፤ 1. ✼ ኆኀተ ብርሃን 2. ✼ መዝሙረ ኢየሱስ (ሰላመ ማርያም) 3. ✼ መዝሙረ ድንግል 4. ✼ የማርያም የምስጋና ሰላምታ 5. ✼ ውዳሴ መላእክት 6. ✼ ውዳሴ ነቢያት 7. ✼ ውዳሴ ሐዋርያት 8. ✼ ውዳሴ ሰማዕታት 9. ✼ ውዳሴ ጻድቃን 10. ✼ መጽሐፈ ብርሃን 11. ✼ መጽሐፈ ምሥጢር 12. ✼ መጽሐፈ ሰዐታት ዘመዓልት ወዘሌሊት 13. ✼ መጽሐፈ አርጋኖን 14. ✼ አርጋኖነ ውዳሴ 15. ✼ መሰንቆ መዝሙር 16. ✼ እንዚራ ስብሐት 17. ✼ ውዳሴ መስቀል 18. ✼ ፍካሬ ሃይማኖት 19. ✼ ፍካሬ ሐዋርያት 20. ✼ መጻሕፍተ ቅዳሴያት 21. ✼ ቅዳሴ እግዚእ ካልዕ 22. ✼ መዐዛ ቅዳሴ 23. ✼ ሕይወታ ለማርያም (ሕይወተ ማርያም) 24. ✼ ውዳሴ ስብሐት 25. ✼ ውዳሴ ማርያም ካልዕ 26. ✼ ውዳሴ ስብሐት ወሰላምታ 27. ✼ ማኅሌት ዘነቢያት ወዘሐዋርያት 28. ✼ የሰባቱ ጊዜያት ጸሎት (መልክአ ሕማማት) 29. ✼ ጸሎተ ፈትቶ (ጸሎተ ማዕድ) 30. ✼ ጸሎት ዘ(ቤት)ውስተ ቤት 31. ✼ መልክአ ቊርባን 32. ✼ ተአምኆ ቅዱሳን 33. ✼ ተአምኆታ ለእግዝእትነ ማርያም 34. ✼ ክብረ ቅዱሳን Facebook https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem www.Finotehiwotsundayschool.com (በፎቶ ላይ የምታዩት ገዳም፤ በዓለም ብቸኛው የአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ገዳም የኾነው ደብረ ባሕርይ ነው፡፡ የቦታው አቀማመጥ እጅግ በጣም ማራኪና እንደ ደብረ ዳሞ ሲሆን የሚወጣው በመሰላል ነው፡፡)፤ ገዳሙ የሚገኘው በደቡብ ወሎ በቦረና አውራጃ ነው፡፡ ( የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡) አምላከ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ የሀበነ በረከተ ወረድኤተ፡፡