cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

halal texts post ,s

Halal posts !! any promotion doesn't express us!!! for Comment

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
205
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

[ሳገባ እቀራለሁ ]🚫 ይሄን ከቱ ምኞት ማሰቡን ተይና፣ ዲንሽን ተማሪ ውጭ ከጅህልና፣ ያንች ቀን ዛሬ ነው አልፏል ትላንትና፣ ስለወደፊቱ ምን አለሽ ዋስትና፣ ለይተሽ ሳታውቂ ቢዲዓና ሱና፣ ከመገዱ ርቀሽ ከጠራው ጎዳና፣ ኢባዳን ዘግተሽ አካቦሽ ስፍና፣ እህቴ አይጠቅምሽም መመኘትሽ ጀግና፣ -------------------------------------------- ያቀራኛል እያልሽ እሱን አጠብቂ፣ መታለልሽ ይብቃ ህሊናሽን አንቂ፣ ዛሬ ላይ ተምረሽ ድንሽን እወቂ፣ በእውቀት ላይ ሁነሽ ለአኼራሽ ሰንቂ፣ ሳገባ እቀራለሁ ከሚል ተስፋ ራቂ፣ -------------------------------------------- ተግባር የጎደለው ምኞትና አላማሽ፣ ስኬት አልባ ሁኖ ነገ ላይ ሲያከስርሽ፣ ይጎዳሻልና ንደቱ ፀፀትሽ፣ ቀጠሮ ው አይርዘም ሞት እዳይቀደምሽ፣ ዛሬ ነገ ሳትይ ይወጠን እቅድሽ፣ ------------------------------------- እንደኔና እንዳች አርቀው ሲያስቡ፣ የተመኙት ምኞት ሳይሳካ ገቡ፣ ሳይደሠቱበት በሀብት በገንዘቡ፣ ሰርተው ያስቀመጡት ሳይበላ ምግቡ፣ ስንት እህቶቻችን ከቀብር ውስጥ ገቡ፣ -------------------------------------- ለነፍሴና ለአንች የምለው አደራ፣ በተሠጠን ጊዜ ባለንበት ስፍራ፣ ሞትን እናስታውስ እንሠብ ላኼራ፣ ለአንዱ ጌታችን ኢባዳን እናጥራ፣ አቅማችን በቻለው መልካምን እንስራ፣ ቢንት ሙሓመድ✍ https://t.me/+8EwNxkqAK2s5OTA0
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
sticker.webp0.76 KB
sticker.webp0.73 KB
💡 🎧 💡 سـورة الـكـهـف الـقـارئ}> فارس عباد https://t.me/+Umf-MWEl9SHYNVPO
Показати все...
018.mp312.43 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
‹‹ልጆቻችንን በማለዳ ማን እንደወሰደብን አናውቅም፡፡ እባካችሁ ልጆቻችንን አፋልጉን፡፡›› ወላጆች (Please SHARE! Spread it.) ********** በፎቶው ላይ የምታዩዋቸው ሁለት ሕጻናት አስማ ናስር እና ሐሰን ናስር ይባላሉ፡፡ ወንድምና እህት ናቸው፡፡ አስማ ዕድሜዋ 13 ሲኾን፣ ሐሰን የ10 ዓመት ሕጻን ነው፡፡ ሳዑዲ አረቢያ የተወለዱት እነዚህ ሕጻናት፣ ከወላጆቻቸው ጋር በቅርቡ ነው ወደ ኢትዮጵያ ተባረው የመጡት፡፡ በደንብ መናገር የሚችሉት ቋንቋም አረብኛ ነው፡፡ ትናንት ሐሙስ ማለዳ 11፡00 ገደማ አሸዋ ሜዳ፣ አብድ ኖኖ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጀርባ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው፣ ወላጅ አባታቸው አቶ ናስር ለሱብሒ ሶላት ወደ መስጊድ ሲወጣ በመኝታ ክፍላቸው ነበሩ፡፡ ነገር ግን አቶ ናስር ከሶላት ሲመለስ ሁለቱን ሕጻናት ልጆቹን ና ለጊዜው ፎቶዋ ያልተገኘ አብራቸው የምታድግ ፈትሂያ ኑራ የተባለች የ11 ዓመት ሕጻን በቤቱ ውስጥ አጥቷቸዋል፡፡ እናታቸው ተኝታ ስለነበር፣ ልጆቹ ወዴት እንደሄዱ፣ ምን እንዳገኛቸው፣ ማን እንደወሰዳቸው ያወቀችው ነገር የለም፡፡ እናም፣ "እባካችሁ ወገኖቻችን፣ ልጆቻችንን አፋልጉን" ሲሉ በፈጣሪ ስም ተማጽነዋል፡፡ የአባታቸው ስልክ ቁጥር 0960-04 37 67 ነው። *** እባካችሁ ይህን መልዕክት ሼር በማድረግ ሦስቱ ሕጻናት እንዲገኙ እንተባበር፡፡
Показати все...
sticker.webp0.76 KB
sticker.webp0.73 KB
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.