365
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 день
Архів дописів
ጥር 22 ቀን 2016 ዓ.ም
ለቦሌ ቃለ ሕይወት ተማሪዎች በሙሉ፡
ከላይ የተጠቀሱት ፕሮግራሞች እንደተጠበቁ ሆኖ ዓርብ 24 ቀን 2016 ዓ.ም የፈተና መመለሻ ቀን የተባለው ወደ ሐሙስ ጥር 23 ቀን 2016 ዓ.ም መቀየሩን እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ
ጥር13 ቀን 2016 ዓ.ም
ለቦሌ ቃለ ሕይወት ት/ቤት ወላጆች በሙሉ፡
ለተማሪ፡_________________________________ወላጅ
የት/ቤት የ2ኛ ተርም ክፍያ መክፈያ ጊዜ ከጥቅምት 20 እስከ ህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ከፋይናንስ ክፍል የመክፍያ ጊዜ 1 ወር ከ15 ቀን ማለፉን አሳውቀውናል፤ ስለዚህ እስከ ጥር 16 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ ክፍያዎን እንዲያጠናቅቁ እያሳወቅን፤ ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ በማጠቃለያ ፈተና ላይ የማይቀመጡ መሆኑን እያሳወቅን፤ ክፍያዎን አጠናቀው ከሆነ ግን የፋይናንስ ክፍሉን እንዲያነጋግሩ በአደራ ጭምር እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
Repost from N/a
የቦሌ ቃለሕይወት ት/ቤት የ6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚመጡት ረቡእ ሲሆን የተቀሩት ክፍሎች ግን ነገ ማክሰኞ ትምህርታቸውን የሚቀጥሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ታህሳስ 19 ቀን 2016 ዓ.ም
ለቦሌ ቃለ ሕይወት ት/ቤት ወላጆች በሙሉ፡
የት/ቤት የ2ኛ ተርም ክፍያ መክፈያ ጊዜ ከጥቅምት 20 እስከ ህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል፡፡
ከታህሳስ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በኋላ ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ በት/ቤቱ የማይስተናገድ ስለሆነ ከወዲሁ ክፍያዎን እንዲያጠናቅቁ እያሳወቅን፤ ክፍያዎን አጠናቀው ከሆነ ግን የፋይናንስ ክፍሉን እንዲያነጋግሩ እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
ውድ የቦሌ ቃለ ህይወት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች:-
ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 6 ቀን 2015 የማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚሰጥ ተማሪዎች በተለመደው ስዓት ት/ቤት እንድገኙ እናውቃለን ። ትምህርት 6:30 ያበቃል።
ት/ቤቱ
