uk
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Відкрити в Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Показати більше
2 640
Підписники
+124 години
+27 днів
+5230 день
Архів дописів
የወጣት ጉዞ የመጨረሻ ቀን ክፍያ ነሐሴ 23 ነው ክፍያውን በጽ/ቤት እንዲሁም የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ሱቅ ያገኛሉ 👉 ባለትዳር አባላት እፀገነት ጋር ትኬቱ ይገኛል
የወጣት ጉዞ የመጨረሻ ቀን ክፍያ ነሐሴ 23 ነው ክፍያውን በጽ/ቤት እንዲሁም የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ሱቅ ያገኛሉ 👉 ባለትዳር አባላት እፀገነት ጋር ትኬቱ ይገኛል

#ደብረ_ታቦር ነሐሴ ዐሥራ ሦስት በዚች ቀን ክብር ይግባውና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታላቅና ክቡር በዓል ነው። በዚች ቀን መድኃኒታችን ሦስቱን ደቀ መዛሙርቶቹን ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን ይዞ
#ደብረ_ታቦር ነሐሴ ዐሥራ ሦስት በዚች ቀን ክብር ይግባውና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታላቅና ክቡር በዓል ነው። በዚች ቀን መድኃኒታችን ሦስቱን ደቀ መዛሙርቶቹን ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን ይዞ ወደ ታቦር ተራራ ላይ አወጣቸው። መልኩም በፊታቸው ተለወጠ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ ሆነ። ስለ እነርሱም ጌታችን የሰው ልጅ በጌትነቱ ሲመጣ እስከሚያዩት ድረስ በዚህ ከቆሙት መካከል ሞትን የማይቀምሱት አሉ አለ። ሰዎች ሁሉ እርሱ ለሙሴ ጌታውና ከሞት ያስነሣው እንደሆነ ለኤልያስም ፈጣሪው እንደሆነና ካሳረገበትም ያወረደው እርሱ እንደሆነ ያውቁ ዘንድ እነሆ ከጌታ ከኢየሱስ ጋራ እየተነጋገሩ ሙሴና ኤልያስ ወደርሱ መጡ። ስለዚህም ጴጥሮስ ጌታችንን እንዲህ አለው አቤቱ በዚህ ትኖር ዘንድ ትወዳለህን ሦስት ሰቀላዎችንም አንድ ላንተ፣ አንድ ለሙሴ፣ አንድ ለኤልያስ እንሠራ ዘንድ። እንኳን አደረሳችሁ

🌑 ሀዘን ዜና እህታችን እፁብድንቅ አየለ በሰንበት ት/ቤታችን በሕጻናት ክፍል ስታገለግል ቆይታ ባደረባት የልብ ሕመም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ስትረዳ ቆይታ በትላንትናው ዕለት አርፋለች 👉 ዛሬ ነ
🌑 ሀዘን ዜና እህታችን እፁብድንቅ አየለ በሰንበት ት/ቤታችን በሕጻናት ክፍል ስታገለግል ቆይታ ባደረባት የልብ ሕመም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ስትረዳ ቆይታ በትላንትናው ዕለት አርፋለች 👉 ዛሬ ነሐሴ 11 ቀብር ደብረ ኢሚን አቡነ ተክለሃይማኖት በ8:30 ይፈጸማል 👉 ለቤተሰቧቿ መጽናናትን ይስጥልን የምንችል አባላት በቦታው እንገኝ

🌑 ሀዘን ዜና እህታችን እፁብድንቅ በሰንበት ት/ቤታችን በሕጻናት ክፍል ስታገለግል ቆይታ ባደረባት የልብ ሕመም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ስትረዳ ቆይታ በትላንትናው ዕለት አርፋለች 👉 ቀብር ደብረ ኢሚን አቡነ ተክለሃይማኖት በ8:30 ይፈጸማል 👉 ለቤተሰቧቿ መጽናናትን ይስጥልን የምንችል አባላት በቦታው እንገኝ

👉 በዚህ ሳምንት የቅዳሴ ማርያምን ትርጓሜ በPDF እናቀርብሎታለን መልካም ንባብ