327
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 день
Архів дописів
ጥር 23/2016ዓ.ም
ለአባይ ምንጭ ቅድመ አንደኛ እና ለልማት ምንጭ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን ሰራተኞች ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች
ከመስከረም 15/2013ዓ.ም እስከ ጥር 22/2016ዓ.ም ድረስ የተማሪዎችን ውጤትና ስነ-ምግባር በማሻሻልና በማብቃት ት/ቤቱ ሳቢና ማራኪ እንዲሆንን ውጤት እንዲመዘገብ ሀላፊነታችሁን በመወጣታችሁ ትልቅ ክብር አለን። የስራ ጉዳይ ሆነና በምደባ ወደ ሌላ ተቋም ብንመደብም መቼም አንረሳችሁም። አዲስ ለሚመጡት ር/መምህራንና ለሁሉም ባለድርሻ አካላት መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆን እየተመኘን ለነበረን መልካም ጊዜ ከልብ እናመሰግናለን ።👋👋👋👋👋👋👋👋👋🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ር/መምህራን
መሰረት ገ/ስላሴ
ነጋሽ መሀተቡ
መምህራንን በህብረት ስራ ለማደራጀት እና መኖሪያ ቤት እንዲገነቡ በሚደረግ ሂደት ቅድመ ቁጠባ ማለትም 30% ማሟላት የሚችሉ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲደራጁ እና ቀሪዎቹ ደግሞ እየቆጠቡ እንዲደራጁ ለማድረግ የተግባር እንቅስቃሴ ላይ መግባት እንድንችል ቀድሞ የተላከው መረጃ እንደተጠበቀ ሆኖ ቅድሚያ የሚቆጥቡትን በቤት አይነት በመለየት እስከ አርብ 17/5/2016 እንድታሳውቁ እናሳስባለን።
🛞🎾ማስታወቂያ🎾🛞
ለመምህራን እና ለአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ
✅የምህራን የመጀመሪያው ዙር
ከጥር 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም ድረስ
⬇️ለምዝገባ ሲመጡ⬇️
#የመመዝገቢያ 4500 ብር
#የመታወቂያ ኮፒ
#የመስሪያ ቤት መታወቂያ ኮፒ
#3ጉርድ ፍቶ
🚘አስተባባሪ🚘
👉ጤግሮስ ትሬዲንግ
👉ፍኖት ብድር ቁጠባ
👉የክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት
🛞🛞🛞
☎️ለበለጠ መረጃ :-09 63 06 99 77
