uk
Feedback
Limat Minche primary school

Limat Minche primary school

Відкрити в Telegram

Показати більше
327
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 день
Архів дописів
ሳምንታዊ የተግባር ስራ

photo content
+1

photo content
+9

photo content

ጥር 23/2016ዓ.ም ለአባይ ምንጭ ቅድመ አንደኛ እና ለልማት ምንጭ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን ሰራተኞች ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች ከመስከረም 15/2013ዓ.ም እስከ ጥር 22/2016ዓ.ም ድረስ የተማሪዎችን ውጤትና ስነ-ምግባር በማሻሻልና በማብቃት ት/ቤቱ ሳቢና ማራኪ እንዲሆንን ውጤት እንዲመዘገብ ሀላፊነታችሁን በመወጣታችሁ ትልቅ ክብር አለን። የስራ ጉዳይ ሆነና በምደባ ወደ ሌላ ተቋም ብንመደብም መቼም አንረሳችሁም። አዲስ ለሚመጡት ር/መምህራንና ለሁሉም ባለድርሻ አካላት መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆን እየተመኘን ለነበረን መልካም ጊዜ ከልብ እናመሰግናለን ።👋👋👋👋👋👋👋👋👋🙏🙏🙏🙏🙏🙏 ር/መምህራን መሰረት ገ/ስላሴ ነጋሽ መሀተቡ

photo content
+4

photo content
+9

16/05/16 የ2016የአንደኛ መንፈቀ አመት የማጠቃለያ ፈተና ተማሪዎች ሲወስዱ

መምህራንን በህብረት ስራ ለማደራጀት እና መኖሪያ ቤት እንዲገነቡ በሚደረግ ሂደት ቅድመ ቁጠባ ማለትም 30% ማሟላት የሚችሉ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲደራጁ እና ቀሪዎቹ ደግሞ እየቆጠቡ እንዲደራጁ ለማድ
መምህራንን በህብረት ስራ ለማደራጀት እና መኖሪያ ቤት እንዲገነቡ በሚደረግ ሂደት ቅድመ ቁጠባ ማለትም 30% ማሟላት የሚችሉ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲደራጁ እና ቀሪዎቹ ደግሞ እየቆጠቡ እንዲደራጁ ለማድረግ የተግባር እንቅስቃሴ ላይ መግባት እንድንችል ቀድሞ የተላከው መረጃ እንደተጠበቀ ሆኖ ቅድሚያ የሚቆጥቡትን በቤት አይነት በመለየት እስከ አርብ 17/5/2016 እንድታሳውቁ እናሳስባለን።

photo content

እንኳነ ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ

🛞🎾ማስታወቂያ🎾🛞 ለመምህራን እና ለአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ ✅የምህራን የመጀመሪያው ዙር ከጥር 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም ድረስ ⬇️ለምዝገባ ሲመጡ⬇️ #የመመዝገቢያ 4500 ብር #የመታወቂ
🛞🎾ማስታወቂያ🎾🛞 ለመምህራን እና ለአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ ✅የምህራን የመጀመሪያው ዙር ከጥር 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም ድረስ ⬇️ለምዝገባ ሲመጡ⬇️ #የመመዝገቢያ 4500 ብር #የመታወቂያ ኮፒ #የመስሪያ ቤት መታወቂያ ኮፒ #3ጉርድ ፍቶ 🚘አስተባባሪ🚘 👉ጤግሮስ ትሬዲንግ 👉ፍኖት ብድር ቁጠባ 👉የክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት          🛞🛞🛞 ☎️ለበለጠ መረጃ :-09 63 06 99 77

photo content
+1

photo content
+9

የተጀመሩ የእጅ ስራዎች

photo content
+2

photo content
+1

በቀን 3/5/2016 ሳምንታዊ የፅዳት ዘመቻ ተደረገ

photo content
+4

02/05/16 የ8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና በሰላማዊ ሁኔታ ተጠናቀቀ።