cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ሚስባህ ሙሐመድ[ Abu Nuh ]

♦️ተጨማሪ  ትምህርቶችን   ለማግኘት    ቻነሉን    ይቀላቀሉ ⤵️➘➷➴➘➷➴⤵️ https://t.me/MisbahMohammed https://t.me/MisbahMohammed

Більше
Рекламні дописи
3 016
Підписники
+124 години
+57 днів
-830 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

💥 قال ‌ ابن تيمية ⁩ رحمه الله تعالى: ‏ ((وكثير من المنتسبين إلى العلم يبتلى بالكبر .. فإن آفة العلم الكبر .. وهؤلاء يحرمون حقيقة العلم ، كما قال تعالى: ﴿سَأَصْرِفُ عَنْ آيَاتِيَ الَّذِينَ يَتَكَبَّرُونَ فِي الْأَرْضِ بِغَيْرِ الحَقِّ﴾)). 📕‏"الرد على الشاذلي" ( 207)
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
‏صورة من حسين عبد الله
Показати все...
☞ የአሹራ ፃም አራት ደረጃዎች «ኢብኑ ኡሰይሚን አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።» √ የመጀመርያውና ዋናው ደረጃ ዘጠነኛውን ፣ አስረኛውንና አስራ አንደኛውን ቀን መፆም ነው ። ☞ እነዚህ ሶስት ቀናቶች በተከታታይ መፆም ከሁሉም የተሻለና ትልቁ ደረጃም ነው። ኢማሙ አህመድ ሙስነዳቸው ላይ እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ (ከአሹራ በፊትና በኋላ በመፆም አይሁዶችን ተቃረኗቸው) ብለዋል። ⁍አንድ ሰው እነዚህን ቀናቶች ከፃመ በየወሩ ሶስት ቀን መፃም የሚያስገኘውን ትልቅ ትሩፋትንም ያገኛል። √ ሁለተኛው ደረጃ ዘጠነኛውና አስረኛውን ቀን መፆም ነው። የአላህ መልእክተኛም ይህን አስመልክቶ አይሁዶች አስረኛውን ቀን ብቻ ነው የሚፆሙት ሲባሉ ቀጣይ አመት አላህ ካኖረኝ ዘጠነኛውንም ጨምሬ እንፆማለሁ አሉ ብለው ነበርና}። ይህ ማድረግ ደግሞ አይሁዶችን መፃረርም ጭምር ነው። √ ሶስተኛው ደረጃ አስረኛውና አስራ አንደኛው ቀን መፆም ነው። √ አራተኛውና የመጨረሻው ደረጀ አስረኛውን ቀን ብቻ መፃም ነው። አስረኛውን ቀን ብቻ ነጥሎ መፆም በተመለከተ ከፊል ኡለማዎች የተፈቀደ ነው ሲሉ ከፊሎቹ ደሞ የተጠላ ነው ብለዋል ♦️ከመረጃ አንፃር ይጠላል የሚለው ጠንካራ ስለሆነ ከዚህ ጭቅጭቅ ለመውጣት ሲባል ከአስረኛው ቀን አንድ ቀን ማስቀደም ወይም ማስከተል ያስፈልጋል። [سلسلة لقاء الباب المفتوح (٩٥)] ♦️ተጨማሪ  ትምህርቶችን   ለማግኘት    ቻነሉን    ይቀላቀሉ ⤵️➘➷➴➘➷➴⤵️ https://t.me/MisbahMohammed https://t.me/MisbahMohammed
Показати все...
قال ابن الجوزي رحمه الله: ((إخواني، إلى كم هذه الغفلة وأنتم مطالبون بغير مهلة؟ فبالله عليكم، تعاهدوا أيامكم بتحصيل العدد، وأصلحوا من أعمالكم ما فسد، وكونوا من آجالكم على رصد، فقد آذنتكم الدنيا بالذهاب، وأنتم تلعبون بالأجل وبين أيديكم يوم الحساب. آه من ثقل الحمل.. آه من قلة الزاد وبعد الطريق)) 📚بحر الدموع.
Показати все...
👉 ዓሹራእና ምንዳውዓሹራእ ማለት የሙሐረም ወር 10ኛ ቀን ሲሆን ከነብዩላሂ ሙሳ አስገራሚ ታሪኮች አንዱን የሚያስታውሰን ቀን ነው። ➧ ነብዩላሂ ሙሳ ፊርዓውን ህፃናቶችን በሚያርድበት ዘመን ተወልደው በራሱ ቤት እንዲያድጉ አላህ ያሻውን ሰሪ የሆነው ጌታ አደረገ። ይህም ፊርዓውን በይተል መቅዲስ አካባቢ የተነሳ እሳት የግብፅን ምድር ሲያጠፋ በህልሙ ያይና ለጠንቋዮቹና ድግምተኞቹ ሲነግራቸው ከእስራኤላዊያን የሚወለድ ህፃን የንግስናው  መጥፊያ ሰበብ እንደሚሆን ነግሩት። ፊርዓውንም ከሚወለዱት ህፃናት ሴቶቹ ቀርተው ወንዶቹ እንዲታረዱ አዘዘ።ይህ ነገር አገልጋይ እንዳያሳጣቸው የፈሩት ግብፃዊያን ፊርዓው ዘንድ ሄደው አቤቱታ ሲያቀርቡ አንድ አመት የሚወለደው ተትቶ በሌላኛው አመት የሚወለደው እንዲታረድ አዘዘ። የአላህ ፍላጎት ሆነና ነብዩላሂ ሙሳ ወንድ ህፃናቶች በሚታረዱበት አመት ተወለዱ። የእስራኢላዊያን ህፃናት መወለድ የሚጠባበቁ ሰራዊቶች በመኖራቸው የነብዩላሂ ሙሳ እናት ጊዜዋ በመድረሱና አመቱ ወንድ ህፃናት የሚታረዱበት በመሆኑ ጭንቅ ውስጥ ገባች። የተፈራው አልቀረም ህፃኑ ተወለደ። እናት ምን ይዋጣት!!!? ↪️ አላህ ሁሉን ቻይ መሆኑን ሊያሳያት በሳጥን አድርገሽ ወደ ቀይ ባህር ወርውሪው የሚል መልእክት እንዲመጣላት አደረገ። ወረወረችውም። ወደ አላህም ፍፁም ተማፀነች። አላህም ልጇን እንደሚመልስላት ቃል ገባላት። ባህሩ ሳጥኑን ወደ ፊርዓውን ቤተመንግስት እየነዳ አደረሰው። የፊርዓው አገልጋይ ሴቶች ሳጥኑን አገኙት ሲከፍቱት የሚያምር ህፃን ነው!!!። ወደ ቤተመንግስት ተወሰደ። ኣሲያ የፊርዓው ባለቤት የአይናችን ማረፊያ ይሆናል ልጅ አድርገን እንያዘው አትግደለው አለችው ተቀበላት።     ➲ ረሃብ ይዞት ሲያለቅስ የሚቀርብለት ጡት በሙሉ እንቢ አለ። ምናልባት የሚስማማው ጡት ከተገኘ ብለው ሴቶችን ሲፈለጉ እህታቸው ማንነቷን ደብቃ አንድ ህፃናት በሙሉ ጡቷን የሚጠቡላት ሴት ላመላክታችሁ ወይ ብላ ጠየቀች አው አሉ። እናታቸው ወደ ቤተመንግስት መጣች!!!። ሱብሃናላህ በፊርዓውን ቤተመንግስት በእሱ ተንከባካቢነት በእናታቸው ጡት እንዲያድጉ አላህ አደረገ። በወቅቱ እስራኤላዊያን በቂብጦች የመከራ ገፈት ይጎነጩ ነበር። አላህ በሙሐረም 10ኛ ቀን ፊርዓውንን ከነሰራዊቱ አጥፍቶ እሳቸውንና ህዝቦቻቸውን ነጃ አወጣ። የአላህ መልእክተኛ ነብዩ ሙሐመድ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ወደ መዲና ሲሄዱ አይሁዶች ይህን ቀን ሲፆሙ አገኙዋቸው። ለምንድነው የምትፆሙት ብለው ሲጠይቁዋቸው ይህ ቀንማ አላህ ፊርዓውን አጥፍቶ ሙሳን ያዳነበት ቀን ነው። ለዚህ ነው የምንፆመው አሉዋቸው። እሳቸውም ለሙሳማ እኔ ከናንተ የቀረብኩኝ ነኝ ብለው መፆም ጀመሩ ተከታዮቻቸውንም እንዲፆሙ አዘዙ። ያለውንም ምንዳ ሲናገሩ እንዲህ አሉ:– "صِيَامُ يَوْمِ عَرَفَةَ أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ وَالسَّنَةَ الَّتِي بَعْدَهُ وَصِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ"     رواه مسلم   ( 1162). "የዓረፋ ቀንን መፆም ያለፈውንና የሚመጣውን አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። የዓሹራእ ቀንን መፆም ደግሞ ያለፈውን አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።" ♻️ አዩዶችን ለመኻለፍ አላህ ካቆየኝ የሚመጣውን አመት ዘጠነኛውን የሙሐረም ቀን እፆማለሁ ብለው ነበር። ከዚህ በመነሳት የሙሐረምን ዘጠነኛና አስረኛ ቀን መፆም ይወደዳል። አብዛኛዎች ፉቀሃዎች ዘጠነኛ አስረኛና አስራ አንደኛውን ቀን መፆም ሱና ነው ይላሉ። ነገር ግን ከመረጃ አንፃር ዘጠነኛና አስረኛው ነው። ይህ ካልተቻለ አስረኛና አስራ አንደኛውን በመፆም አይሁዶችን መኻለፍ ይቻላል።         አላህ ይወፍቀን። ከተወሰነ ማስተካከያ ጋር በድጋሚ የተለቀቀ። http://t.me/bahruteka
Показати все...
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም

https://telegram.me/bahruteka

ኡስታዝ ሸምሡ ጉልታ ገብተዋል ስለ https://t.me/+PjCgltj1bKJhOTg0
Показати все...
የቡታጅራ የኹለፋኡ ራሺዲን የሡና መሥጂድ እናድሠው በጋራ🕌

[ይህ ግሩፕ የተከፈተበት ዋናው አላማ የሠለፍያ መሥጂዳችን እናድሥ እንገባ በማለት የወንድሞቻችንን እና የእህቶቻችንን ትብብር በመሻት ነው።] وقال النبي صلى الله عليه وسلم : ( مَنْ بَنَى مَسْجِدًا بَنَى اللَّهُ لَهُ مِثْلَهُ فِي الْجَنَّةِ ) رواه البخاري ومسلم 1000436020507 ንግድ ባንክ  0023244120101 ዘምዘም ባንክ

👉 አዲስ pdf 👉 40 ሐዲሶች عنوان: الأربعون المكية في التوحيد والسنة .pdf ርእስ:- አርባዎቹ መኪይ (መካ ላይ የተዘጋጁ) በተውሒድና በሱንና ላይ የሚያተኩሩ ሀዲሶች بقلم الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله السلطي حفظه الله ✍🏻አዘጋጅ:- ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ኢብኑ ሙሀመድ ኢብኑ ዐብደላህ አስ-ስልጢ (ሀፊዘሁላህ) ከሳዑዲ ዐረቢያ መከህ ቴሌግራም ቻናል ⤵️ https://t.me/HussinAssilty 🔹እነዚህ በተውሒድና በሱና ላይ የሚያጠነጥኑ ከሶሂህ ሀዲስ የተውጣጡ ለጀማሪ ተማሪዎች ለሽምደዳ የሚቀሉ ወሳኝና አንገብጋቢ ሀዲሶች ናቸው፣ በተለይ በክረምቱ በየ ቦታው የሚያስተምሩ ኡስታዞች ለልጆች እነዚህን ሶሂህ ሀዲሶች ብታሸመድዱ የተመረጠና መልካም ነው። የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join ያድርጉና ይቀላቀሉ https://telegram.me/IbnShifa https://telegram.me/IbnShifa
Показати все...
_الأربعون_المكية_في_التوحيد_والسنة_للحفظ_نسخة_2.pdf9.74 KB
راقب قلبك.... تفقده دائمًا .
Показати все...
4_5796231646407562872.ogg2.82 MB
العجب ممن يزعم السنة وهو يحارب أهلها في كل مجال
الشيخ الفاضل العلامة محمد بن هادي المدخلي حفظه الله تعالى 📝#የጦራ ሰለፊዮች ጀማዐህ ዳሩል ሐዲስ_መስጂድና_መድረሳ 📜#የጦራና አካባቢዋ ሰለፊዮች ገፅ ➴➴➴➴➴➴➴➴➴ https://t.me/Torraahlusunah
Показати все...
sh-mohammad-hadi-m04122019_001.mp35.95 MB
አዲስ pdf ➚➚➚➚ « እስልምና ዒሳን {ዓለይሂ ሰላም} ማላቁ እና ከእስልምና ሀይማኖት የመካድ ምክንያቶች» በሚል በዐረቢኛ የተዘጋጀ አዲስ pdf 📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 🌐 https://t.me/shakirsultan
Показати все...
تعظيم الإسلام.pdf6.89 MB
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.