ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል / KIDUS PETROS HOSPITAL
Відкрити в Telegram
"We promise to provide a compassionate care with a strong desire and understanding of your pain!"
Показати більше3 265
Підписники
+724 години
+327 днів
+28230 день
Архів дописів
+1
ማስታወቂያ
3/11/2018
ስማችሁ ከዚህ በላይ የተዘረዘረው የቃልና የጽሁፍ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተፈታኞች የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ ቢሮ በ6/11/2018 ዓ.ም. በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
✍️ ሆስፒታሉ
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+1
ማስታወቂያ
3/11/2018
ስማችሁ ከዚህ በላይ የተዘረዘረው የቃልና የጽሁፍ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተፈታኞች የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ ቢሮ በ6/11/2018 ዓ.ም. በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
✍️ ሆስፒታሉ
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+3
ማስታወቂያ
3/11/2018
ስማችሁ ከዚህ በላይ የተዘረዘረው የቃልና የጽሁፍ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተፈታኞች የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ ቢሮ በ6/11/2018 ዓ.ም. በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
✍️ ሆስፒታሉ
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+1
ማስታወቂያ
3/11/2018
ስማችሁ ከዚህ በላይ የተዘረዘረው የቃልና የጽሁፍ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተፈታኞች የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ ቢሮ በ6/11/2018 ዓ.ም. በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
✍️ ሆስፒታሉ
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+5
የጤናው ዘርፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለብዙ ዜጎች ተደራሽ የጤና አገልግሎትን በማቅረብ ሕይወትን እያተረፈ ይገኛል
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ሃርት አታክ ኢትዮጵያ ከቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ጋር በመተባበር እየሰጠ ያለውን ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸውም ወቅት፣ ይህ አገልግሎት የልብ ቀዶ ሕክምና በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ ህሙማንን ቁጥር በመቀነስና ሕይወትን በማትረፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።
በመላ ሀገሪቱ የሚካሄዱ የበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎቶች ለዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነጻ ሕክምና፣ የደም ልገሳ እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገናን ጨምሮ አስፈላጊ አገልግሎቶችን በማድረስ የጤና አገልግሎትን ለዜጎች ይበልጥ ተደራሽ እያደረጉ መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።
በዚሁ አጋጣሚ ዶ/ር መቅደስ፣ ለቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ሰራተኞች እና በበጎ ፈቃድ ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና እየሰጡ ለሚገኙት የሃርት አታክ ኢትዮጵያ ቡድን አባላት ላበረከቱት አገልግሎትና ላተረፉት ሕይወት ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
የቡድኑ አስተባባሪ ዶ/ር ተስፋዬ ተሊላ እንደገለጹት፣ ቡድኑ በአንድ ሳምንት ውስጥ ለ34 ህሙማን የልብ ቀዶ ሕክምና በማድረግ ሕይወት አድኗል።
በጉብኝቱ የጤና ሚኒስቴር አመራሮችም ከዶ/ር መቅደስ ጋር ተገኝተዋል።
✍️ ጤና ሚኒስቴር
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+9
የአእምሮ ጤናና የስነ-ልቦና ውጥረት መቆጣጠርን በተመለከተ ለጉለሌ ክፍለ ከተማ የፖሊስ ኃይል አባላት ስልጠና ተሰጠ
አዲስ አበባ - ሰኔ 30 - 2018 (ቅ.ጴ.ስ.ሆ)
የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል የአእምሮ ጤና እና የስነ-ልቦና ውጥረት መቆጣጠርን በተመለከተ ለጉለሌ ክፍለ ከተማ የፖሊስ ኃይል አባላት ስልጠና ሰጥቷል።
በስልጠናው መክፈቻ መርሃ-ግብር ላይ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አብርሃም እሸቱ ማህበረሰባችንን የሚያገለግሉና የሚጠብቁ ሰዎችን የአእምሮ ጤና ስንንከባከብ የኅብረተሰቡን አጠቃላይ ደህንነት እናጠናክራለን ብለዋል።
አክለውም የጉለሌ ፖሊስ ዋና መምሪያ የስነ-ልቦና ስልጠና ለአባላቱ እንዲሰጥ የነበረው ቁርጠኝነት የሚያስመሰግን መሆኑን ገልፀው በቀጣይም መሰል ስልጠናዎች በሆስፒታሉ በኩል የሚሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።
በሆስፒታሉ የአእምሮ ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም የሆኑት ዶ/ር ይቅናሸዋ ሰለሞን ስልጠናው የአእምሮ ጤና እና የስነ-ልቦና ውጥረትን የመቆጣጠር እንዲሁም ተግባራዊ ትርጉም ያለው በጎ የአእምሮ ደህንነት ክህሎትን ሰልጣኞች እንዲያገኙ ታቅዶ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ገናነው ጥበቡ በበኩላቸው ስልጠናው ፋይዳ ያለው በመሆኑ በቀጣይ ለከፍተኛ የፖሊስ አመራሮች እንዲሰጥ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን ተናግረዋል።
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
የ13'ኛው ዙር አገር ዓቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር የመስክ ግምገማ በሆስፒታሉ ውስጥ ተካሄደ
አዲስ አበባ - ሰኔ 28 - 2018 (ቅ.ጴ.ስ.ሆ)
የ13'ኛው ዙር አገር ዓቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድርን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ገምጋሚዎች በቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ውስጥ ተገኝተው የመስክ ግምገማ አካሄደዋል።
በግምገማው ላይ የሆስፒታሉ የህክምና መስጫና የአስተዳደር ክፍሎች እንዲሁም የተለያዩ ሰነዶች ላይ ጥልቅ የመስክ ምልከታ ተደርጓል።
በተጨማሪም የማጣራትና የማረጋገጥ ስራዎች በጥራት ሽልማት ድርጅቱ የቴክኒክ ባለሙያዎች አማካኝነት ተከናውኗል።
ሆስፒታሉ ከዚህ ቀደም በተካሄደው የ11'ኛው አገር ዓቀፍ የጥራት ሽልማት ላይ ተወዳድሮ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የ3'ኛ ደረጃ የልህቀት ዋንጫ ተሸላሚ እንደነበር የሚታወስ ነው።
▬▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
የጤና መረጃ
በሆስፒታላችን የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም የሆኑት ዶ/ር አብርሃም ፋሲል የህፃናት የሳምባ ምቺ (ኒሞንያ) ህመምን በተመለከተ በ Fana Broadcasting Corporate (FBC) ላይ የሰጡትን ሙያዊ ማብራሪያ ይከታተሉ!
ሙሉ ማብራሪያውን ለማግኘት ከታች የተያያዘውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!
እናመሰግናለን!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
▬▬▬▬▬▬▬▬▬
ህመሙ እንዴት ይከሰታል?
https://youtube.com/watch?v=g1NMnJN4wgE&si=0nZ9AWsE3iIl1_XM
ጤና ይስጥልን
በሆስፒታላችን ላፕሮስኮፒ ሰርጅን የሆኑት ዶ/ር አለምነህ ምትኩ የጡት ካንሰር ምንነት ፣ የአደጋ መንስኤዎች ፣ ምልክቶች ፣ ቀድሞ የማወቅ አስፈላጊነት ፣ የመከላከያና የመቆጣጠሪያ መንገዶችን በተመለከተ በኤፍ.ኤም አዲስ 97.1 ሬዲዮ በቀጥታ ስርጭት የሚሰጡትን ሙያዊ ማብራሪያ እንዲከታተሉ ከወዲሁ ጋብዘንዎታል።
🔹ቀን
➪ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም.
🔹ሰዓት
➪ ከቀኑ 8:00 ሰዓት - 10:00 ሰዓት
እናመሰግናለን!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
ባሉበት ቦታ ሆነው የግል ህክምና (Private Wing) ቀጠሮ ለማስያዝ 8939 ላይ ይደውሉ።
እናመሰግናለን!
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+1
Message From the Deputy CEO Of Federal MESOB Service
Thank you very much to the dedicated team at St. Petros Hospital for the warm welcome and hospitality. I am truly impressed by the outstanding work you are doing to serve the community. During my visit, I witnessed what patriotism in action truly looks like through your commitment, professionalism, and selfless service.
I look forward to collaborating closely to strengthen St. Petros Hospital's digital transformation initiatives through the MESOB platform and together improve access to quality public services.
Thank you once again for your generous welcome. Wishing the entire team continued success in your important mission.
✍️ Anteneh Mamo
Deputy CEO - Federal MESOB Service
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
New Publication Alert!
I'm pleased to share that our multicentre prospective observational study has been published in BMJ Open.
Title: Incidence and Predictors of Immediate Postoperative Haemodynamic Instability Among Adult Surgical Patients in Ethiopia, 2024: A Multicentre Prospective Observational Study.
Our study identified a high incidence of immediate postoperative haemodynamic instability and key predictors associated with this complication, highlighting the need for strengthened postoperative monitoring and improved perioperative care.
Many thanks to all co-authors, collaborators, participating hospitals, and study participants for making this work possible.
Read the full article: https://bmjopen.bmj.com/content/16/7/e114658.full
Citation: Deress GM, Seid Mohammed A, Tegegne SS, et al. Incidence and predictors of immediate postoperative haemodynamic instability among adult surgical patients in Ethiopia, 2024: a multicentre prospective observational study. BMJ Open. 2026;16:e114658.
Congratulations to the entire Kidus petros Hospital team! 👏
✍️ Abdurehman Seid
BSC,MPH,PMAE
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
+4
ጥቂት ስለ ሆስፒታላችን
🔹ተልዕኮ
❝በተላላፊ በሽታዎች ፣ በጤና ትምህርት እንዲሁም በማህበረሰብ ባለቤትነት ላይ አፅንዖት በመስጠት በማስረጃ ላይ የተመሰረተ ታካሚን ያማከለ ተደራሽ የህክምና አገልግሎትና እንክብካቤን ከተቀላጠፈ መስተንግዶ ጋር መስጠት!❞
🔹ራዕይ
❝በ2022 ዓ.ም. ሆስፒታሉን በምርምር ፣ በህክምና ትምህርት እና ጥራት ባለው አገልግሎት በኢትዮጵያ ቀዳሚ የተላላፊ ህመሞች ህክምና ማዕከል ሆኖ ማየት!❞
🔹እሴቶችና እምነቶች
▪️ተገልጋይን ያማከለ አገልግሎት
▪️ጥራት
▪️የማህበረሰብ ተሳትፎ
▪️ለሙያዊ ስነ-ምግባር መገዛት
▪️መልካም አስተዳደር ማስፈን
▪️ግልፅነትና ተጠያቂነት
▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
የፌደራል መሶብ አገልግሎት ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆስፒታሉን ጎበኙ
አዲስ አበባ - ሰኔ 25 - 2018 (ቅ.ጴ.ስ.ሆ)
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የመሶብ አገልግሎት ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አንተነህ ማሞ የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸው ወቅት የሆስፒታሉን የልብ ህክምና ማዕከል ፣ የዲያሊሲስ ማዕከል ፣ የጥሪ ማዕከል ፣ እና ሌሎች የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍሎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚው ሆስፒታሉ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ከማስፋት ፣ ከማዘመንና ዲጂታላይዝ ከማድረግ አኳያ እያከናወናቸው ያሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት አበረታች ናቸው ብለዋል።
በቀጣይም ተቋማቸው በሰው ሃብት ልማት ፣ በቴክኖሎጂ እንዲሁም በቀጠሮ አያያዝ ዙሪያ ለሆስፒታሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀዋል።
ሆስፒታሉ በፌደራል መሶብ አገልግሎት ኢምፔርያል ቅርንጫፍ ውስጥ የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና ማዕከል ከፍቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ የሚታወስ ነው።
▬▬▬▬▬▬▬▬▬
"መኖራችን ለእርስዎ ነው!"
"OUR EXISTENCE IS FOR YOU!"
