uk
Feedback
Harari Region Water Supply and Sewerage Authority

Harari Region Water Supply and Sewerage Authority

Відкрити в Telegram

Water supply and sewerage service provider for Harar urban and rural society. It is Government Organisation

Показати більше
2 220
Підписники
-124 години
-67 днів
-3130 день
Архів дописів
የሀረሪ ክልል በ 331 ሚሊዮን ብር ከአለም ባንክ በውሃና ኢናርጂ ሚኒስቴር በኩል በ2ተኛ ከተሞች የመጠጥ ውሃና ሰኒቴሽን ፕሮጃክት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ (FSTP) የማጠናቀቂያ ግንባታ ለማከነወን የውል ስምምናት መግባቱን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ። የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ (FSTP) የግንባታ የውል ስምምነቱንም በክልሉ የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ዮሃንስ አለማየው ጠቅላላ የውሃ ስራዎች ውል ስምምነቱን ተፈራርመዋል ። የባለስልጣኑ ስራ አስኪያጅ አቶ አህመድ መሐመድ አዱሱ በወቅቱ እንደገለጹት፤ ሐረርን ለነዋሪዎቿና ለጎብኚዎች ፅዱና ምቹ የማድረግ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እየተከናወኑ ይገኛሉ። ከዚህ አኳያ ባለስልጣኑ በከተማው ውስጥ በተለያዩ ስፍራዎች የመጸዳጃ ቤት ገንብቶ ለአገልግሎት ከማብቃት ባለፈ ሌሎች የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በከተማው ከሚገኙ መኖሪያ ቤቶች፣ ተቋማትና ከሌሎች መጸዳጃ ቤቶች የሚወጡ ፍሳሽ አወጋገድ ጋር በተያያዘ ውስንነት እንደሚታይና በህብረተሰቡ ዘንድም ቅሬታ ሲያስነሳ ቆይቷል ብለዋል። ችግሩን ለማቃለል በ331 ሚሊዮን ብር ከአለም ባንክ በውሃና ኢናርጂ ሚኒስቴር በኩል በ2ተኛ ከተሞች የመጠጥ ውሃና ሰኒቴሽን ፕሮጃክት በተመደበ በጀት በክልሉ ሶፊ ወረዳ ሐረዌ ቀበሌ ገበሬ ማህበር የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ግንባታ እንደሚከናወን ተናግረዋል። የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያው በህብረተሰቡ የሚነሳውን ችግር ከማቃለል ባለፈ ለወጣቶች የስራ እድል እንደሚፈጥርም ነው የገለጹት። እንዲሁም ለአካባቢው አርሶ አደር ለመስኖ ልማት የሚያገለግል ውሃና ማዳበሪያ በማመቻቸት ምርትና ምርታማነትን ለማጎልበት አስተዋጽኦ እንደሚኖረውም አስረድተዋል። የፍሳሽ ማጣሪያው አካባቢን ውብና ጽዱ ከማድረግ ባሻገር የስራ እድል እንደሚፈጥርም ገልፀዋል። ከዚህ ቀደም ፀሜክስ ግሎባል ኢንተርፕራይዝ ጋር ባለስልጣን መ/ቤቱ የውል ስምምነት በማድረግ ስራዎች ሲከናወኑ የነበረ ቢሆንም በስራ ተቋራጩ በገባው ውል መሰረት ማከናወን ባለመቻሉ የስራ ውል ተቋርጦ እንደገና ጨረታ በማውጣት ዮሃንስ አለማየው ጠቅላላ የውሃ ስራዎች ድርጅት ጋር ውል ስምምነት ተፈራርሟል፡ ፕሮጀግቱም በተባለበት ቀን እንዲያልቅ የባለስልጣኑ መ/ቤቱ ሃለፊ አቶ አህመድ መሐመድ አዱሱ ገልፃዋል::

ዒድ ሙባረክ! 🌙 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። ይህ
ዒድ ሙባረክ! 🌙 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። ይህ በዓል የሰላም፣ የደስታ እና ወደ ፈጣሪ (አላህ) መቃረቢያ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን በበዓሉ ወቅት እርስ በእርስ በመረዳዳትና አብሮነትን በማሳየት ደስታችንን ሙሉ እናድርግ።   ዒድ ሙባረክ! 🌙 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን

ዒድ ሙባረክ! 🌙 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ለደንበኞቹ በሙሉ እንኳን ለዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። ይህ በዓል የሰላም፣ የደስታ እ
ዒድ ሙባረክ! 🌙 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ለደንበኞቹ በሙሉ እንኳን ለዒድ አል-አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። ይህ በዓል የሰላም፣ የደስታ እና ወደ ፈጣሪ (አላህ) መቃረቢያ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን በበዓሉ ወቅት እርስ በእርስ በመረዳዳትና አብሮነትን በማሳየት ደስታችንን ሙሉ እናድርግ። ዒድ ሙባረክ! 🌙 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ (ግንቦት 17/2018) በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳተፉ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል፡፡ የባለሥልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎዳናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው ባለ ራዕኢ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለመቆምና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይቶ መረሃ ግብሩን በደማቁ አጠናቋል፡፡ የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን

ግንቦት 17/09/2018 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ-ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳትፈዋል 🗳✨ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ-ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ-ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል:: 🏛🇪🇹 ባለስልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በማዘዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው ባለ ራዕኢ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለመቆምና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይቶ መረሃ-ግብሩን በደማቁ አጠናቋል 🚩🙌 የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን

ግንቦት 17/09/2018 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ-ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳትፈዋል 🗳✨ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ-ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ-ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ደሞሳ ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል:: 🏛🇪🇹 ባለስልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በማዘዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው በአካ ራዕዩ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለጎንና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይተው መረሃ-ግብሩን ደማቅ አጠናቋል 🚩🙌 የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን

#የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን 🌊 ግንቦት 17/09/2018 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ-ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳትፈዋል 🗳✨ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ-ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ-ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ደሞሳ ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል:: 🏛🇪🇹 ባለስልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለሳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በማዘዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው በአካ ራዕዩ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለጎንና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይተው መረሃ-ግብሩን ደማቅ አጠናቋል 🚩🙌 የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን

#የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን 🌊 ግንቦት 17/09/2018 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረጃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳትፈዋል 🗳️✨ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረጃ ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረጃ ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ደሞሳ ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም ዘግቷል 🏛️🇪🇹 ባለስልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለሳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በማዘዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው በአካ ራዕዩ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለጎንና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይተው መረጃ ግብሩን ደማቅ አጠናቋል 🚩🙌 #የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን

Repost from N/a
photo content

Repost from N/a
የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ
+2
የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳተፉ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል፡፡ የባለሥልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎዳናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው ባለ ራዕኢ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለመቆምና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይቶ መረሃ ግብሩን በደማቁ አጠናቋል፡፡ የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳተፉ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል፡፡ የባለሥልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎዳናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው ባለ ራዕኢ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለመቆምና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይቶ መረሃ ግብሩን በደማቁ አጠናቋል፡፡

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ
+1
የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳተፉ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል፡፡ የባለሥልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎዳናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው ባለ ራዕኢ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለመቆምና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይቶ መረሃ ግብሩን በደማቁ አጠናቋል፡፡

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮች፣ የወጣቶችና የሴቶች ክንፍ አመራሮችና መላው አባላት ዛሬ በከተማችን በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር ላይ በደማቅ ሁኔታ ተሳተፉ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ በከተማችን የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር አካሄደ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በ7ተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መረሃ ግብሩን "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በኢማም አህመድ ስታዲየም አዘጋጅቷል፡፡ የባለሥልጣኑ የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ከማለዳው 12፡00 ሰአት ጀምሮ በጎዳናዎች ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝና በማሰማት በኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የብልፅግና ፓርቲን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ማልደው በመነሳት የነገ ማንነታችንን ሀገራችንን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ ምሳሌ ለማድረግ ቆርጦ ከተነሳው ባለ ራዕኢ ግዙፍ ፓርቲ ጎን ለመቆምና ለመምረጥ ድጋፉን በተግባር አሳይቶ መረሃ ግብሩን በደማቁ አጠናቋል፡፡

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ብልፅግና ህብረት ከወጣቶች እና ከሴቶች ክንፍ ጋር 7ተኛውን አገራዊ ምርጫ በማስመልከት ልዩ የምርጫ ቅስቀሳ መረሃ ግብር አዘጋጀ፡፡ 🗳️🇪🇹 የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ የብልፅግና ህብረት አመራሮች የብልፅግናን ፓርቲን የምረጡኝ ቅስቀሰና የብልፅግና ምልክት ማኒፌስቶ ማስተዋወቂያ ፕሮግራም አከሂደዋል:: 📢 የወጣቶች እና የሴቶች ክንፍ "ወጣት ይመርጣል አገር ያነፀል" በሚል መሪ ቃል መላው የመ/ቤቱን የብልፅግና አባላት በማነቃነቅ ልዩ ምርጫ መረሃ ግብር ያካሄደ ሲሆን በዕለቱ የህብረቱ አመራሮች ተገኝተው የእግር ኳስ እና የገመድ ጉተታ ጨዋታዎችን ያስጀመሩና በወጣት ክንፍ እና በህብረቱ አመራሮች መካከል የእግር ኳስ ጨዋታ ተካሂዷል:: ⚽🤝 በሴቶች ክንፍ አዘጋጅናት የመንገድ .ላይ የቡናና ሻይ እና የፎቶ መረሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ ☕📸 በሴቶች ክንፍ እና በሴቶች ህብረት አመራሮች መካከል እንዲሁም በገጠር እና በኤረር ቤተሰቦች መካከል የገመድ ጉተታ መረሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡ 🎉 በመጨረሻም የመ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ እና የህብረቱ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ አህመድ መሐመድ በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙትን አባላት በሙሉ ያመሰገኑና ይህንን ድባብ አባላቱ በ7ተኛውን አገራዊ ምርጫ ላይም እንዲደግሙና ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ እንዲሁም ቅቡልነት ያለው እንዲሆን ዛሬ በወንድማማችነት ጨዋታዎቹ ላይ ያሳየውን እንዲደግም ብልፅግናን እንዲመርጥ በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ ✊ #የሐረሪ_ክልል_ውሃና_ፍሳሽ_ባለስልጣን