Halal Branding and Marketing PLC ®
Відкрити в Telegram
🟢 Our Services 🟢 ➜Brand Design ➜Logo Design ➜Flyer Design ➜Business Card ➜Banner Design ➜Broucher Design ➜Letterhead Design ➜Social Media Poster ⚪️For More Information⚪️ •Phone Number: 0978065466
Показати більше320
Підписники
+224 години
+37 днів
-330 день
Архів дописів
https://t.me/abaymerkato
https://t.me/kitakitlees
Shopping 🛍 Channel join us
የተመረጡ የአውሮፓ ሰታንዳርድ የወንዶች አልባሳት በተመጣጣኝ ዋጋ
ዋጋና አዳዲስ የገቡ አልባሳቶችን ለማየት
አድራሻ
22ከጐላጐል ወደ ኤድናሞል በሚወስደው መንገድ ጋሶሬ ኮምፕሌክስ 1ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር20
Safety Shoes 👞
በአይነታቸው ለየት ያሉ ጫማዎች አሉን
ይሸምቱ
For ordering 0978065466
Or https://t.me/abaymerkato
iPhone 11pro
Storage 64G
Battery Above 84%
Price 38000
Contact
0973052760
🛻 Ford
🧩 RANGER 🧩
🛻 ስሪት - 2005
🛻 ይዞታ - የለጠፈ [ ኮድ 3 B58***]
🛻 የማርሽ አይነት - ማንዋል
🛻 የነዳጅ አይነት - ናፋጣ
🛻 በጣም ምርጥ ይዞታ ላይ ያለ
🛻 ዋጋ = 2,300,000 (ውስን ድርድር)
🛻 Contact us https://t.me/abaymerkato
BEST FOOD FOR GYM WORKOUT
Katakit chocolate lee 🍫
can help boost your muscle recovery after a hard workout.
✅️Netweight 4kg
✅️Best for body building
✅️Protein 7.3gram/100gram
✅️Energy 211kcal
✅️Price 2600br
✅️Bezat lemetfelegu enametalen🛍🚚
📞Call 0968829121
https://t.me/kitakitlees
Kitakit chocolate 🍫 Lee
The best chocolate
U can order us by @Lockdownv
We have free delivery
https://t.me/kitakitlees
Kitakit chocolate 🍫 Lee
The best chocolate
U can order us by @Lockdownv
We have free delivery
Katakit chocolate 🍫 😋 Lee
100 % healthy chocolate
Price 3000 etb
Inbox me for more
ለሱቆች በብዛት ማስረከብ እንችላለን
https://t.me/merkatomarketsells
https://t.me/abaymerkato ✅️Katakitdelicious chocolate 🍫
✅️Netweight 4kg
✅️Best for body building
✅️Protein 7.3gram/100gram
✅️Energy 211kcal
✅️Price 3000br
✅️Bezat lemetfelegu enametalen🛍🚚
Katakit chocolate 🍫 😋 Lee
100 % healthy chocolate
Price 3000 etb
Inbox me for more
ለሱቆች በብዛት ማስረከብ እንችላለን
https://t.me/merkatomarketsells
https://t.me/abaymerkato ✅️Katakitdelicious chocolate 🍫
✅️Netweight 4kg
✅️Best for body building
✅️Protein 7.3gram/100gram
✅️Energy 211kcal
✅️Price 3000br
✅️Bezat lemetfelegu enametalen🛍🚚
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የረመዳን ፆም ነገ ይጀምራል።
1443ኛው የረመዳን ፆም ነገ መጋቢት 24 ይጀምራል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ ቤት ጨረቃ ዛሬ ማምሻውን በመታየቷ ፆሙ ነገ ቅዳሜ እንደሚጀምር አረጋግጧል።
@tikvahethiopia
Repost from አርጦግሮል ኢትዮጵያ|| ertugrul ethiopia
ሰበር ዜና‼
=========
በበርካታ የሳዑዲ ዓረቢያ አካባቢዎች ጨረቃ ስለታዬች፤
ነገ ዕለተ ቅዳሜ ረመዿን 01, 1433 H.C/ መጋቢት 24, 2014 E.C/ April 02, 2022 G.C ጾም ይጀመራል።
ተራዊሕ ዛሬ ማታ ይጀምራል‼
The Crescent of #Ramadan 1443/ 2022 was SEEN in multiple Locations in Saudi Arabia, subsequently 1st Ramadan 1443 will be on Saturday, 2nd April 2022.
እንኳን አደረሰን‼ አላህ በሰላም ጹመው ከሚያጠናቅቁት ባሮቹ ያድርገን‼
Repost from አርጦግሮል ኢትዮጵያ|| ertugrul ethiopia
ፍትህ ለኑር (በኒ) መስጂድ አዲስ አበባ #ፒያሳ
==========================
" በኑር መስጂድና በጣና ፕላስቲክ ፋብሪካ መካከል ሲደረግ ለነበረዉ የፍርድ ቤት ክርክር ሙስሊሞች ክርክሩ ላይ እንዳይታደሙ ኢ-ህገ መንግታዊ እና የእምነት ነፃነትን በሚፃረር መልኩ በፀጥታ አካላት ተከለከሉ "
አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ እያልን አንድ አሳሳቢ እና አንገብጋቢ ጉዳይ ልናሣዉቃችሁ ወደድን ይኸዉም ጉዳዩ በኑር መስጂድ መካከልና በጣና ፕላስቲክ ፋብሪካ መካከል እየተካሄደ ስላለዉ የፍርድ ቤት ክርክር ይመለከታል ኑር መስጂድ ከ1968 ዓም ጀምሮ ለበርካታ አመታት ከመሬት ይዞታና ማስፋፊያ ጋር በተገናኘ ጥያቄ በማቅረብ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር በርካታ ሂደቶችን አልፏል
ይህ ሂደት ጉዳዩ በያዙ አባቶች ህልፈት ምክንያት በተወሰነ መልኩ አዝጋሚ ሆኖ የነበረ ሲሆን በቀጣይነት የመስጂዱ አስተዳደርና ወጣት ጀማዓዉ ጉዳዩ አጥብቆ በመያዝ ለአመታት የመስጂዱ ጥያቄዎችን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት አቅርቦ አስረድቷል
በዚህ መሠረትም በ2010 ከኑር መስጂድ አጠገብ ያለዉ ቦታ በኑር መስጂድ ስር እንዲካተት መደረጉን ከዚህ ቀደም ለሙስሊሙ ማህበረሰብ መግለፃችን ይታወሳል በዚህ ወቅት ለኑር መስጂድ በተሰጠው ቦታ ላይ የነበሩ ሰዎች ሁሉም በሚባል መልኩ ያለምን ቅሬታ የተነሱ ሲሆን መስጂዱም ምንም እንኳ ከመንግሥት የተወሰነለት ቢሆንም በአላህ ቤት ላይ ቅሬታ እንዳያድርባቸዉ ሲል ለልማት ተነሺዎች ክፍያ ጭምር በመክፈል ቅር እንዳይሰኙ በማለት መስጂዱ መንፈሳዊ ሀላፊነቱ ተወጥቷል
ይሁን እንጂ ለኑር መስጂድ ከተሠጠው ይዞታ ላይ 2500ካሜ "ጣና ፕላስቲክ ፋብሪካ"በህገወጥ መንገድ ካርታ በመቀበል ይዞታዉ የኔ ነዉ በማለት አሳዉቆ የነበረ ሲሆን የኑር መስጂድ አስተዳደርም ጉዳዩ በህግ እንዲፈታ በሚል ወደ ፍርድ ቤት ወስዶት የነበረ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን ጉዳዩ በፍርድ ቤት በክርክር ሂደት ላይ የነበረ ቢሆንም በዛሬው ዕለት በመስጅዱ ጉዳይ ዙሪያ በኮ/ቀ/ክ/ከ (ጦር ሀይሎች ) 3ተኛ ምድብ ችሎት በነበረዉ የኑር መስጂድና የጣና ፕላስቲክ ፋብሪካ የፍርድ ቤት የክርክር ችሎት ከቀኑ 8:30 ላይ ለመታደም ከተለያየ ቦታ የመጡ በርካታ ሙስሊም ምዕመን ኢ-ህገ መንግሥታዊ እና የእምነት ነፃነትን በተፃረረ መልኩ በፀጥታ አካላት ችሎቱ እንዳይታደሙ ተከልክለዋል ይሄ ሁሉም ሙስሊም የሚመለከተው የሁሉንም ጉዳይ እንደመሆኑ የፀጥታ አካላት ህዝቡ ችሎቱ እንዳይታደም መከልከሉ አግባብ ባለመሆኑ ድርጊቱ አሳዝኖናል
በመሆኑም ወደፊት የሚመለታቸዉ የመንግሥት አካላት ይህንን እኩይ ተግባር እርምት ይደረግበት ዘንድ አበክረን እናሳስባለን ዛሬ በዋለው 3ተኛ ምድብ ችሎት በኑር መስጂድና በጣና ፕላስቲክ ፋብሪካ ሲደረግ የነበረዉ የፍርድ ቤት ክርክር ፍርድ ቤቱ ለ መጋቢት 14 /2014 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል
በስተመጨረሻም መግለፅ የምንፈል በህጋዊ መንገድ በመንግሥት የተሰጠንን ቦታ በህገወጥ እና የሙስና ሰንሰለት በሸፈነዉ የሀሰት መረጃ
ፈፅሞ የማናስረክብ ሲሆን በዚህም መሠረት በሚቀጥለው በመስጅዱ የመሬት ይዞታ ክርክር ዙሪያ ለሚነሱ ማንኛዉም ጉዳዮች በተመለከተ በሰፊዉ በማስረጃ አስደግፈን ለሙስሊሙ ህብረተሰብ የምናሣዉቅ መሆኑን እናሣዉቃለን
¤ ፍትህ ለኑር መስጂድ ¤
ሼር በማድረግ መልእክቱን ያስተላልፉልን
የካቲት 28/6/2014 አዲስ አበባ -ኢትዮጵያ
T.me/ertugrulethiopia
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
