486
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 день
Архів дописів
ውድ ወላጆች
የ4ኛው ሩብ ዓመት ክፍያ በተመለከተ ከተወሰኑ ወላጆች በቀረበ ጥያቄ መሠረት ከሚያዚያ 1-10/2014ዓ.ም የሚለው ቀርቶ እስከ ሚያዚያ 30/2014ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን በጊዜ ገደቡ እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር!
ውድ ወላጆች
የ4ኛው ሩብ ዓመት የትምህርት አገልግሎት የክፍያ ወቅት ከሚያዚያ 1 እስከ ሚያዚያ 10/2014 ዓ.ም መሆኑን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን፡፡
ለክፍያ ስትመጡ
የልጅዎ መታወቂያ ላይ ያለውን መለያ ቁጥር በመያዝ
በገርጂ መብራት ሀይል ካምፖሶች የምታስተምሩ በተመቻችሁ የአቢሲኒያ ባንክ ቅርንጫፎች በመሄድ በአካውንት ቁጥር፤5208599
ሰሚት ቅርንጫፍ የምታስተምሩ በማንኛውም ህብረት ባንክ በሂሳብ ቁጥር 1170716365770023 እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር!!!
ውድ ወላጆች
ማክሰኞ 27 /07/14 የጀመረው የአጋማሽ ፈተና ዛሬ 29/07/14 ተጠናቋል፤ በመሆኑም ነገ አርብ 30/07/14 ዓ.ም. መደበኛው የሙሉ ቀን ትምህርት ይቀጥላል፡፡ ስለሆነም ሁሉም ተማሪ ይህን አውቆ በተለመደው ስዓት በትምርት ገበታው እንዲገኝ ት/ቤቱ ያሳስባል፡፡
