K/K/W04 Jemo cluster Center "Edu for All" info🌿🌿🌿🌿🌿
965
Підписники
+124 години
+17 днів
-430 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from Kolfe education official channel
registration website updated
Kolfe Keranio updated.xlsx0.14 KB
Repost from Addis Ababa Education Bureau
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
(ሀምሌ 5/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ውጤቱ ዙሪያ ውይይት በማድረግ የማለፊያ ነጥቡን ይፋ አድርገዋል።
በዚሁ መሰረት የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል።
የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ተግባር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ገልጸው በቀጣይ ጥቂት ቀናት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በተመሳሳይ ይፋ የሚደረግ መሆኑን አስገንዝበዋል።
በ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219 በመንግስትና በግል ትምህርት ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ አስታውቀዋል።
ተማሪዎች ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን መለያ ቁጥርና ስም በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡
https://aa.ministry.et/#/result
❤🔥 3👍 2⚡ 1
የዝውውር ፖሊሲ ተራ ቁ.8 ሠ ላይ 11ኛ ክፍሎችን በተመለከተ የተቀመጠው ዓ.ነገር እንደሚከተለው ተሻሽሏል።
ሠ. በ 4 እና ከዛ በላይ የትምህርት ዓይነቶች ከወደቁ ይደግማሉ።
ረ ላይ የተቀመጠው ዓ.ነገር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ስለሆነም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በዚህ መሰረት እንዲተገበር እንዲያደርጉ ይደረግ። ደብዳቤው ይደርሳችኋል።
መልካም ምሽት!
Repost from N/a
የኬጂ 3 ደረጃ 2 ሰርተፍኬት ስለመጣ ያልወሰዳችሁ ት/ቤቶች ብቻ መጥታችሁ ውሠዱ።
👍 1
ቀን 27/10/2016 ዓ/ም
በ2016 ከደብረ ብርሃን እና ከአሰላ መምህራን ኮሌጅ በቅድመ መደበኛ በሰመር እና በውኬንድ በመንግስት ወጭ ተምራችሁ የተመረቃችሁ መምህራን በቀን 28/10/2016 ዓ/ም በ8፡00 (ሰዓት) ላይ አራዳ ክፍለ ከተማ ትልቁ አዳራሽ በመገኘት የመግቢያ እና ለምረቃ የሚሆኑ ግብዓቶች እንዲትረከቡ እናሳስባለን፡፡
👉ማሳሰቢያ :- ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ያስፈልጋል፡፡
👉ስማችሁ በክ/ከተማ ቴሌግራም በስህተት ምክንያት ባይወጣም እዚያ እንድትገኙ ስለተባለ ተገኙ
Repost from N/a
ለሁሉም ት/ቤቶች በሙሉ በመስፈርቱ መሠረት ለይታችሁ እስከ 27/10/2016 3:00 ድረስ እንድትልኩልን እናሳስባለን ።
Repost from Kolfe education official channel
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Sample annual kg plan
ደረጃ_1_፣_ደረጃ_2_አና_ደረጃ_3_አመታዊ_ወርሃዊ_እና_ሳምንታዊ_እቅድ.pdf5.64 KB
Repost from Kolfe education official channel
ለሁለም የወረዳ ት/ት ጽ/ቤቾች
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት መማማሪያ መፅሀፍ አዘጋጅቶ በሶፍት ኮፒ ልኮልናል።ስለሆነም ሁሉም የክፍ ከተማችን የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤቶች እና የመንግስት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መጽሐፍቶችን ፕሪንት በማድረግ እንድትተባበር እናሳስባለን።
➡️ኘሮግራሙ ከ10 ወር እስከ 12 ወር (አንድ ዓመት) ጊዜ ውስጥ የሚጠናቀቅ ሆኖ መማማሪያ መፅሀፍ የተዘጋጀ ነው፡፡
10.docx0.23 KB
11.docx0.17 KB
Adult book TEXT.pdf10.20 MB
Adult Education teacher guide color.pdf2.46 MB
Adult Education.pdf8.57 MB
Barnoota Bu'uuraa ji'a3.docx0.23 KB
final guide.pdf1.79 MB
👍 3❤ 1
ለግል ቅድመ አንደኛ ተመራቂዎች በሙሉ ለምዝገባ ወረዳ ስትመጡ ከት/ቤታችሁ መምህር መሆናችሁን የሚገልፅ ደብዳቤ ይዛችሁ ኑ።
የመጨረሻ ሰኞ በ24 /10/2016 እስከ ቀኑ 5:30 ስለሆነ በሰዓቱ ተገኙ።
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.