cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Kolfe education official channel

We are delighted to inform our members about kolfea keranio Education bureau.🇪🇹

Більше
Рекламні дописи
9 948
Підписники
+1024 години
+1867 днів
+68830 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

እንኳን ደስ ያላችሁ!!! በአዲስ አበባ ከ/አስተዳደር ት/ቢሮ በተካሄደው 9ኛው ከተማ አቀፍ  የፈጠራ ስራ ኤግዚቢሽን ላይ ተሳታፊ የነበሩት የቀራኒዮ መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በአይሲቲ ዘርፍ 2ኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነዋል።
Показати все...
👏 11 2👍 1
በአ/አ/ከ/አ/ት/ቢሮ 9ኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎች የእግር ኳስ ውድድር ላይ ኮ/ቀ/ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤትን በመወከል በወንዶች እግር ኳስ ተሳታፊ የሆነው የቀራንዮ መ/ዓለም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቡድን በምድብ ሀ የተደለደለ ሲሆን የመጀመሪያ ጨዋታውን ከአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ቡድን ጋር ተጫውቶ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፤ ሁለተኛ ጨዋታውን ከለሚ ኩራ ክ/ከተማ አቻው ጋር በመጫወት 1 ለ 1 አቻ የተለያየ ሲሆን የምድቡ የመጨረሻ ጨዋታውን ከጉለሌ ክ/ከተማ ጋር በማድረግ በማራኪ ጨዋታ 2 ለ 1 በማሸነፍ ምድቡን በአንደኝነት በማጠናቀቅ ወደ ቀጣይ ዙር አልፏል፡፡
Показати все...
👍 12
(ግንቦት 18/2016 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ 9ኛው ከተማ አቀፍ የሳይንስ የፈጠራ ስራ አውደ -ርዕይ  "በፈጠራ ስራ የዳበረ ትውልድ ለሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግና በሚል መሪ ቃል በወዳጅነት ፓርክ  የመዝጊያ መርሃ-ግብር ተካሄደ ።
Показати все...
🔥 3 1
(ግንቦት 18/2016 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ 9ኛው ከተማ አቀፍ የሳይንስ የፈጠራ ስራ አውደ -ርዕይ  "በፈጠራ ስራ የዳበረ ትውልድ ለሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግና በሚል መሪ ቃል በወዳጅነት ፓርክ  የመዝጊያ መርሃ-ግብርሩ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
Показати все...
👍 3 3
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🎯የ2016 ትምህርት ዘመን የ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች
ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን  የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ ፡፡ በዚሁ መሠረት ከላይ ባለው የመፈተኛ አድራሻ መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲስተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡  ማሳሰቢያ፡-ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ═━━━━◈◈◈━━━══◈◈═                                                   🎯
Показати все...
👍 14
🎯                💢ማስታወቅያ ↘️ለ 11ዱ ወረዳ እና ለ12ኛ ክፍል  አሰፈታኝ ት/ቤቶች(ለመንግስት እና ለግል ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች)   ለ11ዱ ወረዳ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል: እና የ12ኛ ክፍል አስፈታኝ ት/ቤቶች(የግል እና የመንግስት ሁለተኛ ደ/ ት/ቤቶች) የመጀመርያ ዙር የሞዴል ፈተና ውጤት ትንተና በቅፁ መሰረት ሁሉም የት/ት አይነት ጠምራቹ እንድትልኩ መጠየቃችን ይታወሳል ስለሆነም  በቅፁ መሰረት  ያላካቹ  እና በhard copy ብቻ የላካቹ  ሰኞ 19/09/6 እስከ 4 :00 አሟልታቹ  በhard copyእና በsoft copy በቅፁ መሰረት ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን።       ✅በተጠቀሰው ቀን ገቢ ያላደረገ ወረዳ ወይም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት እንዳልተካተተ ተጠቅሶ ተጠምሮ ሪፖርት ይደረ ጋል።                                                                           🎯
Показати все...
👍 9 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Показати все...

👌 3👎 1🖕 1
ድንቅ መልዕክት ለተማሪዎች
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👍 12 8👎 3