uk
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

Відкрити в Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

Показати більше
1 722
Підписники
Немає даних24 години
-27 днів
-530 день
Архів дописів
photo content

Repost from Natna Books
Diaz' poems do not spare us the bright stains of life's wounds, but they do not sink into despair. Rather, these are poems bo
Diaz' poems do not spare us the bright stains of life's wounds, but they do not sink into despair. Rather, these are poems born of the magical and majestic art of healing. . . . I watched a lion eat a man like a piece of fruit, peel tendons from fascia like pith from rind, then lick the sweet meat from its hard core of bones. The man had earned this feast and his own deliciousness by ringing a stick against the lion's cage, calling out Here, Kitty Kitty, Meow! With one swipe of a paw much like a catcher's mitt with fangs, the lion pulled the man into the cage, rattling his skeleton against the metal bars. The lion didn't want to do it— He didn't want to eat the man like a piece of fruit and he told the crowd this: I only wanted some goddamn sleep . . . https://t.me/natna_books

እሁድ ሐምሌ 17 ከ8 ሰዓት ጀምሮ በግዮን ግሩቭ ጋርደን 'ሞትን ያስበረገጉ ጀግኖች' የመጽሐፍ ምረቃ
እሁድ ሐምሌ 17 ከ8 ሰዓት ጀምሮ በግዮን ግሩቭ ጋርደን 'ሞትን ያስበረገጉ ጀግኖች' የመጽሐፍ ምረቃ

በቅርብ ቀን በሳበኝ ግጥም ሲጥምን ከመንበረማርያም ኃይሉ ጋር ወደ እናንተ እናደርሳለን The new addition to our events is coming your way GS at Sabegn @sabegn_ethiopia Coming Soon

የሽፍታውን አስራስድተኛ ክፍት መድረክ በመታደም፣ በማቅረብ፣ በአጋርነት እንዲሁም የምንሸልማቸው መጽሐፍት በመስጠት ያጣማችሁልን ሁሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ! ከጊዜም ከቦታም እንዲሁም ከቅርጽ አንጻር የ
+9
የሽፍታውን አስራስድተኛ ክፍት መድረክ በመታደም፣ በማቅረብ፣ በአጋርነት እንዲሁም የምንሸልማቸው መጽሐፍት በመስጠት ያጣማችሁልን ሁሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ! ከጊዜም ከቦታም እንዲሁም ከቅርጽ አንጻር የሚመቻችሁን መርጣችሁ የምትታደሙባቸውን ልዩ ልዩ አይነት መድረኮች ይዘን በቅርቡ በተለያዩ መልኮች የተላያዩ ቦታዎች ላይ እንከሰታለንና እንድትከታተሉን ይሁን። Bግ

Repost from N/a
እሸሻለሁ! ከብዙ ነገር.... ከሞት እሸሻለሁ። መኖር ያስበረግገኛል። ከማጣት እሸሻለሁ። ማግኘትን እሸሻለሁ።  እሷን እሸሻለሁ። ከእሷ መለየትን እሸሻለሁ። አካል ለበስ ፍርሃት ነኝ። በመፈለግና ባለመፈለግ መሐል ሰፋሪ ነኝ። ምናልባትም መሸሽን መኖር ብዬ የያዝሁ.... ጉዞዬ ክብ መሆኑን አልታዘበውም። የምሸሸውን ዞሬ ከፊቴ ሲመራኝ አገኘዋለሁ። ወደሽሽቴ ጉያ ሮጣለሁ። -------------------------------- የገፋሁት ገላዋ ከሩቅ ውልብልታው ይታየኛል። የሚታየኝ ጀርባዋ ይሁን ፊቷ አላውቅም። እየሄደች ይሁን እየመጣች እንጃ ..... ብቻ አያታለሁ። እርግጠኛ የምሆነው እሷነቷ ላይ ብቻ ነው። በፋናዋ የምለያት ናት። ዝም ብዬ ሚራዧን እታዘባለሁ። ሌላ አይነት ሽሽት፤ ዝምታ! ስሜት አልባ መታዘብ። ፋናዋ ይቀርበኛል። በዝምታ ርቀዋለሁ። ይርቀኛል በዝምታ አቀርበዋለሁ።  ------------------------------- የሽሽት ሥጋዊ ገጽታ ነኝ። እሸሻለሁ! ፖለቲካ ያንገሸግሸኛል። ።ኮሚዩኒዝም ሆነ ካፒታሊዝም ከኮረዳ እቅፍ ይልቃሉ? ከጠይም ሳቅ ይገዝፋሉ? የጥርሷ መገለጥ ከአብዮት ፍንዳታ በላይ ብርሃን ይፈልቅበታል። ከእዚህች ልጅ ፍቅር የሚበልጥ ሪቮሉሽን አለ? እንጃ... መጽሐፍቱ ከቨር ላይ ያለው ራሰ በራው ሠውዬ ያ ኢሊች ሌኒን የሚሉት ይህቺን የግራ ፖለቲካ ያልተጠመቀች ሣቅ ርዕዮተ ዓለሟ የሆነች ጠይም ሴት አያውቃትም። ወደምንቀው ፖለቲካ በሽሽቴ ተጠለፌ እወድቃለሁ። ለማንቋሸሽ በማነባቸው ቀያይ እና ቡላማ የኮሚኒስት መጻሕፍት የጭቆና ተንታኝ እሆናለሁ። ግን አይነግሩኝም አየህ የድሃ ሀገር ፖለቲካ መሠረቱ ጭቆና እንደሆነ...! ከቨራቸውን አሳምረው ሽታቸው ወርቅ የሆነ እነዛ መጻሕፍት በምሸሸው ነገር እየተሳብሁ እንደሆነ... መፈለጌን እና አለመፈለጌን እያስተሳሰሩ ዳያሌቲክስ ቅብርጥሶ በሚል ትብታብ ሥር አሰማምረው ሲጽፉልኝ ይሄን አይነግሩኝም። ግን እንደነሱ ዳያሌክቲክስ ብናወራ እውነትም የምሸሸውን እየተከተልሁ ነው። --------------------------------- እየሄደች እንደሆነ አስብና ልቤ ይፈራል። ልቤን እንዲሸኛት ስልከው አብሮ ይቀራል። የቁራ መላክተኛ ነው። ይዘሽ ነይ እንድላት ታክቲክ መሆኑ ነው። እንዴት ሠው በአንድ ገላ ሁለት ይሆናል! ትንሽዬ የራሴ ዳያሌክት ፈጠርሁ ማለት አይደል? እያየኋት ይህቺን በውል የማትታየኝን ፊት ትሁን ጀርባ ፌርዌል እሰድላታለሁ። Bella Ciao! ደህና ሁኝ ውቢት! ---------------------------------------- መሸሼ አይቆምም! ሕዝብ መሆን እሸሻለሁ። መቆዘም ወደሚመርጥ ባለትልልቅ ቡትሌ ድራፍት እና የፈረንጅ ካቲካላ ቤት እደበቃለሁ። ሶበር ሆኜ ያራቅሁትን ሕዝብነት ከእኔን መሰል ድንጉጥ ግለኞች ጋር ተቀላቅዬ የጠርሙስ ማሕበር እፈጥራለሁ። ሌላ ሕዝብ! ቺርስ! ግጭ! ስለፍርሃት እንጠጣ። --------------------------------------- እሩቅ የማያት ፋና ምናልባትም ታክቷት የቆመች፤ ያቀፍኋት። ያቀፈችኝ። እሷ! የእስከለመይቴው ፍላጎቴ የዘለዓለም ሽሽቴ እየሄደች ነው!  ብጠየቅ እንዳላጣት ነው የተውኋት ብዬ እዋሻለሁ። ምናልባት ልክ እሆን ይሆናል። ዞሮ መሞት ካልቀረ አይነት ይህቺን ዕድሜ የሚሏትን ጳጉሜ ታህል ዘመኔን ባለመኖር መግፋት....! ተስፋን መጣል! ፋናዋ አይንቀሳቀስም። ፊቴን አዙሬ ብራመድ እየሄደች የማያትን እየመጣች እንደማገኛት ከመንገዴ አውቃለሁ። የክብ ተጽዕኖ አለብኝ! ---------------------------- እሰናበታታለሁ! ደህና ሁኚ ውቢት! በምሸሸው እቅፍ እወድቃለሁ መኖሬ ስለሞት እንሆነ አውቃለሁ የማይቀር ሽሽቴ ሲወስደኝ ከተራራው አናት ላይ በአበቦች እቅፍ ቅበሪኝ ደህና ሁኚ ውቢት! ተረኞች በዚያ የሚልፉ ወደሚሸሹት ሚጣደፉ ወጪ ወራጁ ሁሉ አበባውን እያስተዋሉ መውደቄን ውብ ነው ይላሉ እዪልኝ ይህንን ክቤን ፈርሶ ሌላ ክብ ሲሰራ የምሸሸውን ሞት ሞቼ የምሸሸው ሕይወት ሲዘ'ራ። Bella Ciao! Cheers! ስለመሸሽ!

Repost from Everted
Somedays It takes my soul a number of existence A number of lives Within her The old lady with a woven past around her neck W
Somedays It takes my soul a number of existence A number of lives Within her The old lady with a woven past around her neck Within him The young boy drunk in youth Within it A wasted dream Within God himself In flesh trying to fit into the skin of man And Somedays It takes closing my eyes Taking off all that skin and flesh And there I find myself A pure energy Until I have to be human again

Repost from Woini Creatives
Fidel Scavenger Hunt ✨@Woinicreatives got an exciting community challenge for all challange lovers out there. ✨ The Game is s
Fidel Scavenger Hunt@Woinicreatives got an exciting community challenge for all challange lovers out there. ✨ The Game is simple. We will announce the Fidel of the day (Amharic letter of the day) and whenever You find that letter through your day, we want you to take a picture of it sent it to @woinicreatives. And also use #funwithfidel whenever you post. So that we won't miss it 😉 Whoever did it for 7 days consecutively and has more likes, wins amazing prices 🥳 Easy right?? 3 Winners will be selected. Winners will get one of @woinicreatives Arts,Tshirt or Coasters on July 23. So who is ready??? 😁 Stay tuned for Day 1 competition on Saturday July 16th. For more info, check out @woinicreatives #Funwithfidel #woinicreatives

Repost from Woini Creatives
Get ready for an exciting challenge launch #7daysfidelchallenge starting from July 16-22 rules will be posted tomorrow. Stay
Get ready for an exciting challenge launch #7daysfidelchallenge starting from July 16-22 rules will be posted tomorrow. Stay tuned!! . . . . . #7daysfidelchallenge #fidelchallenge #funwithfidel #fidelwithwoini #illustration #typographydesign

Confession Taker of life, murderer i Stifled an infant That would've grown Grown up to fly From flower to flower As a butterfly Beautiful forever For more bloom yet To please my eye On a leaf of mint Was a tiny caterpillar i didn't see That i dipped … . . . into hot tea . Oh, shame on me! ©Roman Tewolde https://www.facebook.com/profile.php?id=1009126277

Join us Saturday evening 6-8PM @ Malaika African Grill for a Pan African Open Mic session with Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም As usual
Join us Saturday evening 6-8PM @ Malaika African Grill for a Pan African Open Mic session with Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም As usual we kick off with movement to break the ice & release the butterflies by Heran's Yoga followed by Heran's Poetry. We have an English line-up with poems & songs for the first 1/2 & prepare to be surprised with Open Mic in any language & any format for the second half of the program. Malaika African Grill provides the space, the drinks & finger foods, barbecue, grill & vegan options. Also will there be African-made design bags by ደግ ፳፯ ፋውንዴሽን - Deug 27 Foundation and African clothing for sale.

ቀኑ ፥ መሸት መሸት ጀምበር ፥ ሸሸት ሸሸት ምሽቱም ጽልመት - እንደወለደ ሻማ ብለኩስ፥ አልቆመም በእግሩ ፤ ተንገዳገደ። አንስቼ ባ'ፍጢም - ብዘቀዝቀው፥ እንባውን ቁልቁል - አንዠቀዠቀው። ከፈሰሰው ጋር፥ ተጣብቆ ሲደርቅ - ባለበት ፀና! በእንባው የቆመ - አይወድቅምና። ©ሚካኤል ምናሴ https://www.facebook.com/micky.minassie

እባብ ነፍሴ አፈር ልሳ ሞት ህልውዋን ልትሽረው ካለችበት ስትነሳ ማንነቷን ስትረሳ እርገጥልኝ ክፉ አናቴን እንዳልነድፍ እግርህን መራመድ ስችል እሳባለሁ በደረቴ ስንኩል ሆኗል ሰውነቴ ከወረስኳት የ እውቀት መርዝ የሕይወት ፍሬን እስክመዝ ምርጫ አድርጌ እስክጎርሳት ነው እና እጣዬ ሞት አናት አናቴን እርገጣት ለመዳን ነው መርዜን ማጣት ©Feben Fancho https://www.facebook.com/112617993630702/posts/pfbid02vwxAQTsKCVf5w6BwPM5rDNAYhd2potUpEgdyDzU59DzVfzVvG7aSfb3eN3frwgVHl/

Repost from Event Addis Media
የመጽሐፍ ምርቃት! የገጣሚ አስታወሰኝ ረጋሳ (አስቱ) "ወደ ነገን ሒያጅ ነኝና" መጽሐፍ ምርቃትዐዐ የፊታችን ሰኔ 28 (ማክሰኞ) ከ11:30 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ይመረቃል። https://
የመጽሐፍ ምርቃት! የገጣሚ አስታወሰኝ ረጋሳ (አስቱ) "ወደ ነገን ሒያጅ ነኝና" መጽሐፍ ምርቃትዐዐ የፊታችን ሰኔ 28 (ማክሰኞ) ከ11:30 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ይመረቃል። https://t.me/EventAddis1

photo content

photo content