uk
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

Відкрити в Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

Показати більше
1 719
Підписники
-224 години
-77 днів
-1830 день
Архів дописів
Love hated to wake up in the morning He hated the sun and the light it brings New days scared him So I would wake him up everyday Before the sun did From her evil eye To shield And I always rocked His anxiety to bed I sang lullabies The kind that would make His fear sleep I loved his demons Before he knew them And tamed Their anger And told them to be kind The only thing I did wrong is While I was focused on him I forgot me and my demons That escaped My leash And beat him to death And all this time I thought he was at peace All this time I thought angels Were singing in his dreams All this time I was killing him bit by bit Love and it's potion With no antidotes. ©️Feben Fancho

ለስምንተኛው ክፍት መድረካችን የሚቀርበውን አዘጋጃችሁ? ብታቀርቡ በደስታ ብትታደሙም በአክብሮት እንቀበላችኋለን - እናንተ ብቻ ኑልን! የፊታችን ረቡዕ 12 ሰዓት ላይ ምዝገባ እንጀምርና ልክ 12:30 ሲሆን እስከ 2:30 የሚቆየው ዝግጅታችን ይጀምራል ሐያት ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው ሽፍታ Shifta እንተያይ @PoeticSaturdays @aradaet @LinkUpAddis @Ramapicture @FebenFancho @SeifeTemam @Mcholmes #gitemsitem #LinkUpAddis #PoeticSaturdays #feben_fancho #Arada #Shifta #Poetry #artinaddis #poetrylovers

አታንብብ ምክንያቱም ማንበብ ጥርጣሬን ይፈጥራል እምነትን ይሸረሽራል (ያላወቅነው በተገለጠልን ቁጥር የማናቀው እንደሚሰፋ ስለምንረዳ የያዝነውን መጠራጠር እንጀምራለን) ምክንያቱም ማንበብ ያፈላስፋል (የ 'ለምን' ጥያቄን ይደረድራል) ምክንያቱም ማንበብ ያሳብዳል(...) ምክንያቱም ማንበብ ከማህበረሰብ ያስገልላል... ምክንያቱም ማንበብ ከሃይማኖት አስተምህሮ ያቃቅራል (ስታነብ የበለጠ ማወቅ ስለምትፈልግ በማመን የሚታለፉ ረቂቅ ሃሳቦችን በጥልቀት ለማወቅ በሚደረግ ትግል የእምነት ሚዛን ይዛኘፋል ለዚህም ነው ያወቁ ያነበቡ ሰዎች ለኑፋቂ ወይም ለክህደት የተጋለጡ የሚሆኑት) ዝም ብለህ አንብብ! ቢያንስ ጥያቄህ ምክንያታዊ እንዲሆንና የማይወላወል የፀና አቋም እንዲኖርህ ንባብን ምርጫህ አድርግ! ከንባብ ለመራቅህ ምክንያት አትደርድር🙌 ማንበብ የሚፈልጉት መጽሐፍ ካለ ያናግሩን ቅርብ ከሆኑ በአካል ራቅ ካሉ በፖስታ ቤት ያሉበት እናደርሳለን!

« ያልተመለሰ አንጓ ..! --- መቃብሩን አቀፍኩ ፣ ሳምኩት መቃብሩን መለየትን አየኹ ፣ አየኹ የሞት በሩን አየኹ የሞት ጥላ ፣ አየኹ የሞት ጉዝጓዝ አንቺን ተከናንቦ ፣ ሣቅ ወደ'ኔ ሲጓዝ ። ለሚል ታካች ገላ...! አፈር አንከባሎ ፣ ወደ ሞት ቁልቁለት አፈር ሰውነትን ፣ አፈር ኹን ያለ ዕለት «ተው» የማይባል ሞት ፣ ቁም የማይባል ቀን በእንባ ስንጠብቀው በሣግ ስንጠብቀው ፣ በሣቅ ሰነጠቀን ። አጀብ ነው አንቺዬ..! ሕይወት ‟ግብረ - መልኩ” ፣ ካንቺ መለያየት የመኖር ‟ጣር - ልኩ” ፣ ካንቺ መወያየት ተወዲያ ተወዲህ ፣ ቁሞ መተያየት እንደ ገሳ ግምጃ ፣ እንደ ቀትር ጀንበር አልገለጥ አለ መኖር ማለት ኹሉ ፣ መሞት እንደ ነበር ። አልገለጥ አለ በቀን በሸፈነው በጋረደው መዝገብ ፣ በሸሸገው በኩል ፈጣሪው 'ራሱ እስከ'ሚሆን ድረስ ፣ ሞት ከሚለው እኩል ። ©️ሶሎሞን ሽፈራው @GitemSitem

Tune in to LinkUp Addis's Instagram page starting Monday 18 October 2021 and join our live shows every evening. We will be li
Tune in to LinkUp Addis's Instagram page starting Monday 18 October 2021 and join our live shows every evening. We will be livestreaming LinkUp Addis's original shows live on Instagram. @linkupaddis

ጥቅምት 5 የፊታችን አርብ ከ11 ጀምሮ "ቃል ና ሀሳብ" የስነ-ፅሁፍ ምሽት ቦሌ ሚካኤል ከሩዋንዳ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ ታክሲ ማውረጃው ጋር "ጓዳ ስጋ ቤት"..በገጣሚያን እና ደመቅ ባለ ልዩ ዝግጅት ይጠ
ጥቅምት 5 የፊታችን አርብ ከ11 ጀምሮ "ቃል ና ሀሳብ" የስነ-ፅሁፍ ምሽት ቦሌ ሚካኤል ከሩዋንዳ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ ታክሲ ማውረጃው ጋር "ጓዳ ስጋ ቤት"..በገጣሚያን እና ደመቅ ባለ ልዩ ዝግጅት ይጠብቃችኋል ። ለበለጠ መረጃ 0987367513 @Gitem_Sitem @gitemsitem

BlueSpace is hosting the second edition of Arif Poetic Night, a night of poetry performances on Wednesday 13 October 2021. Do
BlueSpace is hosting the second edition of Arif Poetic Night, a night of poetry performances on Wednesday 13 October 2021. Doors will open at 6:00pm. This event does not have entrance fee. @linkupaddis

ጥቅምት 5 የፊታችን አርብ ከ11 ጀምሮ "ቃል ና ሀሳብ" የስነ-ፅሁፍ ምሽት ቦሌ ሚካኤል ከሩዋንዳ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ ታክሲ ማውረጃው ጋር "ጓዳ ስጋ ቤት"..በገጣሚያን እና ደመቅ ባለ ልዩ ዝግጅት ይጠ
ጥቅምት 5 የፊታችን አርብ ከ11 ጀምሮ "ቃል ና ሀሳብ" የስነ-ፅሁፍ ምሽት ቦሌ ሚካኤል ከሩዋንዳ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ ታክሲ ማውረጃው ጋር "ጓዳ ስጋ ቤት"..በገጣሚያን እና ደመቅ ባለ ልዩ ዝግጅት ይጠብቃችኋል ። ለበለጠ መረጃ 0987367513 @gitemsitem

ሰላም ወዳጆች አዲስ ነገር እያመጣንላችሁ ነው! ኢንስታግራም ላይ ያልተቀላቀላችሁን ብዙ ሊያመልጣችሁ ይችላል፣ አብዛኛውንም እዛ ላይ እናካሂደዋለን። በዚህ አዲስ ነገር ከምናካትታቸው ነገሮች አንዱ የሳምንቱን ግጥም መምረጥ ነውና በተለይም በዚህ በሶሻል ሚድያው ላይ ብዙዎች ጋር በመድረስ የበለጠ ተጽዕኖ መፍጠር የቸለ፣ የቆየም ሆነ የቅርብ ሆኖ ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተገጣጥሞ መነጋገሪያ የሆነ፣ በርካታ የግጥም ወዳጆች የተቀባበሉት ወይም በብዙዎች የተጠቆምነውን ግጥም የሳምንቱ ግጥም ብለን ልናጋራ ተዘጋጅተናልና እንግዲህ አግዙን። እስቲ እንደ ማሟሟቂያ ያለፈውን ሳምንት አስባችሁ የሳምንቱ ግጥም የምትሉትን ጠቁሙንማ። https://www.instagram.com/gitemsitem/

እንዲህ ድንቅ የሆነ የመላኩ፣ የአስቱ እና ኪሩቤል ጥምረት አምልጧችሁ ነበር! የዩቲውብ ቤታችንንም ሰብስክራይብ በማድረግ ግቡና ቤተኛ ሁኑ👇🏾 https://youtu.be/9hKHLSCJ6sI

እስክትስቂልኝ ነው … (አስቱ) … …ፈገግታሽ ነው እንጂ አኩርፎ የኖረውን ሰውነት ያፈካው፤ ጨዋታሽ ነው እንጂ ታስሮ የከረመውን አንደበት የነካው … ቁልምጫሽ ነው እንጂ አልያዝ ያለውን ስሜን ያ_(አስታወሰኝ)፤ ደግነትሽ እንጂ ሞልቶ ያስተረፈኝ ኪሴን የቀደሰኝ … ምን አለኝ ከ ኩርፊያሽ- ምናለኝ ከቁጣሽ፤ ጠልቼሽ አደለም እስክትበርጅልኝ ነው እስክትስቂ ልጣሽ … የክፋት ጎመራ ውስጤ ሲንበለበል፤ በዘምዘም ብነከር በፀበል ብፀበል . አለቅህ ያለውን አልተውህ ያለውን . ፀባይሽ አደል ወይ ደርሶ ያላቀቀኝ፤ ታዲያ ግፍ አይሆንም ካንቺ ሌላ ባዜም ካንቺ ሌላ ብቀኝ! …… ምንአለኝ ከኩርፊያሽ _ምናለኝ ከቁጣሽ፤ ሌላ አምሮኝ አደለም እስክትስቂልኝ ነው እስክትበርጂ ልጣሽ … ያቀልድሽ ነው እንጂ ከደነዘዝኩበት ኮርኩሮ ያሳቀኝ፤ ትንፋሽሽ ነው እንጂ ያንዘፈዘፈውን አካሌን ያሞቀኝ … …መቸም ታውቂዋለሽ ድንጉጥ ነው መንፈሴ ፈሪ ነው ልቤ እንደው፤ ታዲያ እንዴት አድርጌ ቁጣሽን ልልመደው ኩርፊያሽን ላብርደው!? ………… …… ምናለኝ ከኩርፊያሽ _ምንአለኝ ከ ቁጣሽ ጠልቼሽ አደለም እስክትበርጂልኝ ነው እስክትሰክኚ ልጣሽ። ©️አስቱ

1.55 MB

8.08 KB

6.40 KB

ሰባተኛውን የክፍት መድረክ ክበብ ይዘንላችሁ መጥናል! እሮብ 12 ሰዓት ሽፍታ ብትገኙ እስከ 12:30 እንመዘግብና በሰዓታችን እንጀምራለን። መድረኩን በእናንተ ድጋፍ ለማስቀጠል ስንል የምናስከፍላችሁ
ሰባተኛውን የክፍት መድረክ ክበብ ይዘንላችሁ መጥናል! እሮብ 12 ሰዓት ሽፍታ ብትገኙ እስከ 12:30 እንመዘግብና በሰዓታችን እንጀምራለን። መድረኩን በእናንተ ድጋፍ ለማስቀጠል ስንል የምናስከፍላችሁ 50 ብር ብቻ ነው።

እኔስ ንግር የለኝ ታሪክም አልሻ ትንሽ ስፍራን እንጂ ከአለም መሸሻ አሜን ለአርምሞ አሜን ለምናኔ አሜን ለደናግል አሜን ለመነጠል አሜን ደግሞ ለቃል ሰማይ ለዘረጋ ለለበሰ ስጋ አሜን ደግሞ ለሰው በፍሬ ለሳተ በምርጫ ለሞተ አሜን ለሴቲቱ ከእባብ ለተጣላች አሜን ለመሀፀኟ ጌታን ለወለደች አሜን ለመልአክቱ በነጋ በጠባ ለሚላላኩቱ አሜን ደግሞ ለእኔ መሀል ለተገኘሁ ከግራ ያለውን ከቀኝ ለምዳኘው አሜን ፈጣሪ ነው ©️Feben Fancho

Follow us on Instagram! Username: gitemsitem https://www.instagram.com/gitemsitem?r=nametag
Follow us on Instagram! Username: gitemsitem https://www.instagram.com/gitemsitem?r=nametag

We perish as if we were never here. May be now May be later... Nobody knows. And the one thing we often do Is die for a better cause. We build up a lot just to let it go We learn too much gibbrish And spend the rest of our lives trying to unlearn it. It's all a process of leaving behind and growing apart. I, am growing apart from myself. [After all the greatest war fought is, between man and himself.] We Perish as If we never existed. And we let go of those who leave As if, we never notice them missing We kill and dance, We die and chant... We smile as we perish. It all lies on finding a purpopse.. A purpose, after achieving one. A purpose after a purpose. A purpose deconstractimg the first one.. Unlearning everything. We live to draw lines and then spend time widening them Or erasing the lines and limit ourselves with excessive freedom. We let go of what we've been seeking desperately. [If you ask me, I would never die for anything, I don't even get to live well for my self. And to be honest death is overrated, Cause the bravest thing you could do is live.] We perish and be forgotten In the roads of existence We are walking towards Nothingness. And knowing that might make see something, Like all we can do is Just live life for the sole purpose of living. We perish and we know. So we smile through it Cause the bravest thing we could do, Is live. #𝖊𝖓𝖙𝖗𝖔𝖕𝖞 #To_the_oblivion