ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
Открыть в Telegram
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
Больше1 719
Подписчики
-224 часа
-77 дней
-1830 день
Архив постов
Love hated to wake up in the morning
He hated the sun and the light it brings
New days scared him
So I would wake him up everyday
Before the sun did
From her evil eye
To shield
And I always rocked
His anxiety to bed
I sang lullabies
The kind that would make
His fear sleep
I loved his demons
Before he knew them
And tamed
Their anger
And told them to be kind
The only thing I did wrong is
While I was focused on him
I forgot me and my demons
That escaped
My leash
And beat him to death
And all this time
I thought he was at peace
All this time I thought angels
Were singing in his dreams
All this time
I was killing him bit by bit
Love and it's potion
With no antidotes.
©️Feben Fancho
ለስምንተኛው ክፍት መድረካችን የሚቀርበውን አዘጋጃችሁ?
ብታቀርቡ በደስታ ብትታደሙም በአክብሮት እንቀበላችኋለን - እናንተ ብቻ ኑልን!
የፊታችን ረቡዕ 12 ሰዓት ላይ ምዝገባ እንጀምርና ልክ 12:30 ሲሆን እስከ 2:30 የሚቆየው ዝግጅታችን ይጀምራል
ሐያት ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው ሽፍታ Shifta እንተያይ
@PoeticSaturdays @aradaet
@LinkUpAddis @Ramapicture
@FebenFancho @SeifeTemam @Mcholmes
#gitemsitem #LinkUpAddis #PoeticSaturdays #feben_fancho #Arada #Shifta #Poetry #artinaddis #poetrylovers
አታንብብ
ምክንያቱም
ማንበብ ጥርጣሬን ይፈጥራል እምነትን ይሸረሽራል (ያላወቅነው በተገለጠልን ቁጥር የማናቀው እንደሚሰፋ ስለምንረዳ የያዝነውን መጠራጠር እንጀምራለን)
ምክንያቱም
ማንበብ ያፈላስፋል (የ 'ለምን' ጥያቄን ይደረድራል)
ምክንያቱም
ማንበብ ያሳብዳል(...)
ምክንያቱም
ማንበብ ከማህበረሰብ ያስገልላል...
ምክንያቱም
ማንበብ ከሃይማኖት አስተምህሮ ያቃቅራል (ስታነብ የበለጠ ማወቅ ስለምትፈልግ በማመን የሚታለፉ ረቂቅ ሃሳቦችን በጥልቀት ለማወቅ በሚደረግ ትግል የእምነት ሚዛን ይዛኘፋል ለዚህም ነው ያወቁ ያነበቡ ሰዎች ለኑፋቂ ወይም ለክህደት የተጋለጡ የሚሆኑት)
ዝም ብለህ አንብብ!
ቢያንስ ጥያቄህ ምክንያታዊ እንዲሆንና የማይወላወል የፀና አቋም እንዲኖርህ ንባብን ምርጫህ አድርግ!
ከንባብ ለመራቅህ ምክንያት አትደርድር🙌
ማንበብ የሚፈልጉት መጽሐፍ ካለ ያናግሩን ቅርብ ከሆኑ በአካል ራቅ ካሉ በፖስታ ቤት ያሉበት እናደርሳለን!
« ያልተመለሰ አንጓ ..!
---
መቃብሩን አቀፍኩ ፣ ሳምኩት መቃብሩን
መለየትን አየኹ ፣ አየኹ የሞት በሩን
አየኹ የሞት ጥላ ፣ አየኹ የሞት ጉዝጓዝ
አንቺን ተከናንቦ ፣ ሣቅ ወደ'ኔ ሲጓዝ ።
ለሚል ታካች ገላ...!
አፈር አንከባሎ ፣ ወደ ሞት ቁልቁለት
አፈር ሰውነትን ፣ አፈር ኹን ያለ ዕለት
«ተው» የማይባል ሞት ፣ ቁም የማይባል ቀን
በእንባ ስንጠብቀው
በሣግ ስንጠብቀው ፣ በሣቅ ሰነጠቀን ።
አጀብ ነው አንቺዬ..!
ሕይወት ‟ግብረ - መልኩ” ፣ ካንቺ መለያየት
የመኖር ‟ጣር - ልኩ” ፣ ካንቺ መወያየት
ተወዲያ ተወዲህ ፣ ቁሞ መተያየት
እንደ ገሳ ግምጃ ፣ እንደ ቀትር ጀንበር
አልገለጥ አለ
መኖር ማለት ኹሉ ፣ መሞት እንደ ነበር ።
አልገለጥ አለ
በቀን በሸፈነው
በጋረደው መዝገብ ፣ በሸሸገው በኩል
ፈጣሪው 'ራሱ
እስከ'ሚሆን ድረስ ፣ ሞት ከሚለው እኩል ።
©️ሶሎሞን ሽፈራው
@GitemSitem
Tune in to LinkUp Addis's Instagram page starting Monday 18 October 2021 and join our live shows every evening.
We will be livestreaming LinkUp Addis's original shows live on Instagram.
@linkupaddis
ጥቅምት 5 የፊታችን አርብ ከ11 ጀምሮ
"ቃል ና ሀሳብ" የስነ-ፅሁፍ ምሽት
ቦሌ ሚካኤል ከሩዋንዳ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ ታክሲ ማውረጃው ጋር
"ጓዳ ስጋ ቤት"..በገጣሚያን እና ደመቅ ባለ ልዩ ዝግጅት ይጠብቃችኋል ።
ለበለጠ መረጃ
0987367513
@Gitem_Sitem
@gitemsitem
BlueSpace is hosting the second edition of Arif Poetic Night, a night of poetry performances on Wednesday 13 October 2021. Doors will open at 6:00pm. This event does not have entrance fee. @linkupaddis
ጥቅምት 5 የፊታችን አርብ ከ11 ጀምሮ
"ቃል ና ሀሳብ" የስነ-ፅሁፍ ምሽት
ቦሌ ሚካኤል ከሩዋንዳ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ ታክሲ ማውረጃው ጋር
"ጓዳ ስጋ ቤት"..በገጣሚያን እና ደመቅ ባለ ልዩ ዝግጅት ይጠብቃችኋል ።
ለበለጠ መረጃ
0987367513
@gitemsitem
ሰላም ወዳጆች
አዲስ ነገር እያመጣንላችሁ ነው! ኢንስታግራም ላይ ያልተቀላቀላችሁን ብዙ ሊያመልጣችሁ ይችላል፣ አብዛኛውንም እዛ ላይ እናካሂደዋለን።
በዚህ አዲስ ነገር ከምናካትታቸው ነገሮች አንዱ የሳምንቱን ግጥም መምረጥ ነውና በተለይም በዚህ በሶሻል ሚድያው ላይ ብዙዎች ጋር በመድረስ የበለጠ ተጽዕኖ መፍጠር የቸለ፣ የቆየም ሆነ የቅርብ ሆኖ ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተገጣጥሞ መነጋገሪያ የሆነ፣ በርካታ የግጥም ወዳጆች የተቀባበሉት ወይም በብዙዎች የተጠቆምነውን ግጥም የሳምንቱ ግጥም ብለን ልናጋራ ተዘጋጅተናልና እንግዲህ አግዙን። እስቲ እንደ ማሟሟቂያ ያለፈውን ሳምንት አስባችሁ የሳምንቱ ግጥም የምትሉትን ጠቁሙንማ።
https://www.instagram.com/gitemsitem/
እንዲህ ድንቅ የሆነ የመላኩ፣ የአስቱ እና ኪሩቤል ጥምረት አምልጧችሁ ነበር!
የዩቲውብ ቤታችንንም ሰብስክራይብ በማድረግ ግቡና ቤተኛ ሁኑ👇🏾
https://youtu.be/9hKHLSCJ6sI
እስክትስቂልኝ ነው
…
(አስቱ)
…
…ፈገግታሽ ነው እንጂ
አኩርፎ የኖረውን ሰውነት ያፈካው፤
ጨዋታሽ ነው እንጂ
ታስሮ የከረመውን አንደበት የነካው
…
ቁልምጫሽ ነው እንጂ
አልያዝ ያለውን ስሜን ያ_(አስታወሰኝ)፤
ደግነትሽ እንጂ
ሞልቶ ያስተረፈኝ ኪሴን የቀደሰኝ
…
ምን አለኝ ከ ኩርፊያሽ- ምናለኝ ከቁጣሽ፤
ጠልቼሽ አደለም
እስክትበርጅልኝ ነው እስክትስቂ ልጣሽ
…
የክፋት ጎመራ ውስጤ ሲንበለበል፤
በዘምዘም ብነከር በፀበል ብፀበል
.
አለቅህ ያለውን
አልተውህ ያለውን
.
ፀባይሽ አደል ወይ ደርሶ ያላቀቀኝ፤
ታዲያ ግፍ አይሆንም
ካንቺ ሌላ ባዜም ካንቺ ሌላ ብቀኝ!
……
ምንአለኝ ከኩርፊያሽ _ምናለኝ ከቁጣሽ፤
ሌላ አምሮኝ አደለም
እስክትስቂልኝ ነው እስክትበርጂ ልጣሽ
…
ያቀልድሽ ነው እንጂ
ከደነዘዝኩበት ኮርኩሮ ያሳቀኝ፤
ትንፋሽሽ ነው እንጂ
ያንዘፈዘፈውን አካሌን ያሞቀኝ
…
…መቸም ታውቂዋለሽ
ድንጉጥ ነው መንፈሴ ፈሪ ነው ልቤ እንደው፤
ታዲያ እንዴት አድርጌ
ቁጣሽን ልልመደው ኩርፊያሽን ላብርደው!?
…………
……
ምናለኝ ከኩርፊያሽ _ምንአለኝ ከ ቁጣሽ
ጠልቼሽ አደለም
እስክትበርጂልኝ ነው እስክትሰክኚ ልጣሽ።
©️አስቱ
ሰባተኛውን የክፍት መድረክ ክበብ ይዘንላችሁ መጥናል!
እሮብ 12 ሰዓት ሽፍታ ብትገኙ እስከ 12:30 እንመዘግብና በሰዓታችን እንጀምራለን። መድረኩን በእናንተ ድጋፍ ለማስቀጠል ስንል የምናስከፍላችሁ 50 ብር ብቻ ነው።
እኔስ ንግር የለኝ ታሪክም አልሻ
ትንሽ ስፍራን እንጂ ከአለም መሸሻ
አሜን ለአርምሞ
አሜን ለምናኔ
አሜን ለደናግል
አሜን ለመነጠል
አሜን ደግሞ ለቃል
ሰማይ ለዘረጋ
ለለበሰ ስጋ
አሜን ደግሞ ለሰው
በፍሬ ለሳተ
በምርጫ ለሞተ
አሜን ለሴቲቱ
ከእባብ ለተጣላች
አሜን ለመሀፀኟ
ጌታን ለወለደች
አሜን ለመልአክቱ
በነጋ በጠባ ለሚላላኩቱ
አሜን ደግሞ ለእኔ
መሀል ለተገኘሁ
ከግራ ያለውን ከቀኝ ለምዳኘው
አሜን ፈጣሪ ነው
©️Feben Fancho
Follow us on Instagram! Username: gitemsitem
https://www.instagram.com/gitemsitem?r=nametag
We perish as if we were never here.
May be now
May be later...
Nobody knows.
And the one thing we often do
Is die for a better cause.
We build up a lot just to let it go
We learn too much gibbrish
And spend the rest of our lives trying to unlearn it.
It's all a process of leaving behind and growing apart.
I, am growing apart from myself.
[After all the greatest war fought is, between man and himself.]
We Perish as If we never existed.
And we let go of those who leave
As if, we never notice them missing
We kill and dance,
We die and chant...
We smile as we perish.
It all lies on finding a purpopse..
A purpose, after achieving one.
A purpose after a purpose.
A purpose deconstractimg the first one..
Unlearning everything.
We live to draw lines and then spend time widening them
Or erasing the lines and limit ourselves with excessive freedom.
We let go of what we've been seeking desperately.
[If you ask me,
I would never die for anything,
I don't even get to live well for my self.
And to be honest death is overrated,
Cause the bravest thing you could do is live.]
We perish and be forgotten
In the roads of existence
We are walking towards Nothingness.
And knowing that might make see something,
Like all we can do is
Just live life for the sole purpose of living.
We perish and we know.
So we smile through it
Cause the bravest thing we could do,
Is live.
#𝖊𝖓𝖙𝖗𝖔𝖕𝖞
#To_the_oblivion
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
