ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
Открыть в Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
Больше2 918
Подписчики
-1524 часа
+287 дней
+37030 дней
Архив постов
+2
የጥምር ጦር ጋንታ መሪው ፓሊስ እና ፓራ ኮማንዶወች የመከላከያ አባሎች ፋኖን ተቀላቀሉ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
......ሰኔ 18/2018 ዓ.ም
የፋኖን ምት መቋቋም ያልቻለው የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ስብስብ እየፈራረሰ
ከአገዛዙ ሀይል ጋር ወግነው የነበሩ በርካታ የፀጥታ ሀይሎች ፋኖን ተቀላቅለዋል፦
1.አበበ አንላይ ......ፓራ ኮማንዶወደ 74ክ/ጦር
2.አብርሀም አየልኝ.....ፓሊስ ጋንታ መሪ ወደ 74ኛክ/ጦር
3.ምስጋነው ስመኝ.....መከላከያ ወደ /54ኛ ክ/ጦር
ከእነማይ ወረዳ ከጠልማ ንዑስ ከተማ እና ግንደወይን ከተማ ጥምር ጦር ብሎ ከሚጠራዉ የጠላት ሀይል በመውጣት 201ኛ ኮር 74ኛ እና 54ኛ ክፍለ ጦርን የተቀላቀሉ ሲሆን በአመራሮች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
አልረፈደም አሁንም ወደ ትክክለኛ ማንነታቹህ ተመለሱ ‼️
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
የአብይ አህመድ አረመኔያዊ ስርዓት የአማራን ህዝብ ህልውና ለመቅጨትና ከምድር ገፅ ለማጥፋት የጥፋት ማኒፌስቶ ቀርጾ ሌት ተቀን እየሰራ መሆኑን ገና በጠዋቱ የተረዱት የቁርጥ ቀን ልጆች ጥቂት ነበሩ። በዚያ የጭንቅና የፈተና ሰዓት ግን ህዝቡ በባርነትና በጭንቀት እንዳይገዛ፣ የጀግኖች አባቶቹን ወኔ አንግቦ የተነሳ አንድ ትንታግ ጋዜጠኛ የታሪክን ገፅታ የቀየረው፣ የትግሉን የመጀመሪያ ቹቦ የለኮሰውና ለዛሬው ታላቅ የፋኖ ፍሬ መብቀል መሰረት የጣለው ጋዜጠኛ አዲሱ ደርቢ አንዱ ነበር!
ታሪክ ወደ ኋላ ይመለሳል። ትናንት ፍርሃት አገሩን በከበበበት፣ የጥፋት ደመና በወገን ላይ በደቀነበት ወቅት፣ አዲሱ ደርቢ ብዕርህንና ድምፅን እንደታጠቀ ጀግና ጠላት በስውር የሸረበውን የዘር ማጥፋት ሴራ በመግለጥ፣ ለህዝብህ መነቂያና መከታ መሆኑን ታሪክ ያስታውሰናል ። ያኔ የለኮስካት የትግል ቹቦ ዛሬ መላውን የአማራ ተራራዎችና ሸለቆዎች የሚያበራ ታላቅ የነፃነት እሳት ሆናለች።
ዛሬ ላይ ትግሉ አድጎ፣ ፍሬ አፍርቶ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል። የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በሙሉ ያንተንና መሰል ጀግኖችን ፈለግ ተከትለው ለህልውናቸው እየተፋለሙ ይገኛሉ። ጠላት ሊያጠፋው ያዘጋጀው ማኒፌስቶ በፋኖ ክንድ እየተቀደደ፣ የጀግኖች ታሪክ በአዲስ ምዕራፍ እየተፃፈ ነው።
+2
ሞጣ ከተማ ውስጥ መብረቃዊ ጥቃት ተፈፀመ የሞጣ ሆስፒታል በቁስለኞች ተጨናንቋል።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
.......ሰኔ 18/2018 ዓ.ም
ሞጣ ከተማ ልዩ ስሙ ድመት ገደል ተክለሃይማኖት መሸጎ የሚገኘውን የጠላት ሀይል ከቀኑ 8:45 ሰዓት የጀመረው ሻለቃ አንድ እና ሻለቃ አምስት በጋራ በተናበበ በጥምረት ጠላት እንደ እባብ ሲቀጠቅጡት የዋሉ ሲሆን በከፍተኛ ሁኔታ አስክሬን ተዝረክርኮ ከሞት የተረፉት ደግሞ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ላይ በሞጣ ሆስፒታል የተጨናነቀ ሲሆን፦
በቀራኒዮ በኩል አይጠፋዘርን የአፈና እቅድን ይዞ ለከበባ የተንቀሳቀሰው የአብይ አህመድ ግሬሳ ሰራዊት በ54ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አንድ ሻምበል 1 ሸማቂዎች ተቀጥቅጧል።
በቀጣይነት የጠላትን እቅድ በማክሸፍና በመደምሰስ ሰዴ ወረዳ ምስክር ነውና የተጠናከረ እርምጃችን የሚቀጥል ሲሆን የስርአቱ የብልፅግና አገልጋዮች ካቢኔወች ሚሊሻ እና ፓሊስ ሳይመሽ የመሪያችን የምረት ጥሪ ተጠቅማቹህ ወደ ትክክለኛ ማንነታቹህ እንድትቀላቀሉ ጥሪያችን እናቀርባለን።
👉አዲስ ትውልድ 👈
☝️አዲስ አስተሳሰብ☝️
💪 ‼️አዲስ ተስፋ🔥‼️
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
የቢቸና ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ በባጅ ተገጅቶ ሆሲፒታል መግባቱ ተረጋግጦል።
64ኛ ክ/ጦር ሰኔ 18/2018 ዓ.ም
ሰኔ 17/2018 ዓ.ም በእነማይ ወረዳ ቢቸና ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ ፶ ታመነ ሽፈራው ከምሽቱ 2:00 ሰዓት በቢቸና ከተማ ጥቁር አስፖልት ሞተር እያሽከረከረ በነበረበት ሰዓት ከተማ ውስጥ ከሚገኝ ባጃጅ እና ሲኖትራክ ጋር ተገጭቶ ቢቸና የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል በሞት አፋፍ ላይ ይገኛል።
የአገዛዙ ሀይል በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን ግፍ እና በደል ፈፃሚ እና አስፈፃሚ በመሆን በቢቸና ከተማ ኗሪዎች ላይ ድብደባ በመፈፀም ከፍተኛ ዝርፊያ በመፈፀም የሚታወቀው የሸበል በረንታ ወይንየ አካባቢ ተወላጅ በቢቸና ከተማ ከሚገኙ የአገዛዙ ቅጥረኛ ባንዳዎች ውስጥ ፶ ዓለቃ ታመነ ሽፈራው አንዱ ነው።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ሰኔ 18/2018 ዓ.ም
አፄ ቲዎድሮስ ንግስናዉ እና አነሳሱ የጀመረዉ በጀግንነቱ ብቻ በመፈራት እና በመባረር እንዲሁም በእስር ነበር::
ደጃች ክንፉ ከልጆቸ በልጦ ዙፋኔን ይነቀንቀዋል ብሎ ይፈራዉ ስለነበር ከቤቱ አባረረዉ፣ከዛን ቢተዋከሚባል መኳንንት ቤት በወታደርነት አደረ ፣ ጀግና ተዋጊ እና ጥሩ አላሚ ስለነበር ዝሆን አደን በሄዱበት አፄ ቲዎድሮስ ሁለት ዝሆን ሲገድል አቶ ቢተዉ/ቢተዋ አንድም ሳይገድል በመቅረቱ በራሱ ድክመት ሳይሆን በቲዎድሮስ ስኬት ተናዶ አባረረዉ::
ከዚያም ወደ ጎጃም ሄዶ ከደጃች ጎሹ ቤት በወታደርነት አድሮ ደጃች ጎሹ ከራስ ብሩ ጋር ባደረጉት ጦርነት የአፄ ቲዎድሮስ ጀግንነት ገዝፎ ደጃች ጉሹ እንዲያሸንፍ ሆኖ ለአፄ ቲወድሮስ ለጀግንነቱ የተለየ ሽልማት ከሸለመዉ በሗላ እየዋለ እያደረ ደጃች ጎሹም ይሄ ሰዉ ከቆየ ለዙፋኔ ያሰጋኛል በማለት ሊያስረዉ ሲል አምልጦ ወደ ቋራ ከአቶ ቢተዋ ቤት ተመልሶ ገባ::
ያልታደለች የጀግና ነፍስ መጠጊያ አጥታ አቶ ቢተዋም የሗላዉን ባለ ራዕዩን መይሳዉ ካሳን በጀግንነቱ ብቻ አድብቶ አሰረዉ ከዛም አምልጦ ይልማ ወሰን ከሚባል ሰዉ ጋር ተጠግቶ ትግሉን ቀጠለ ፣ አልመቸዉ ሲል ጎጃም ተሻግሮ የጎጃሙን መኳንንት ደረሰ አቡን አግኝቶ አብረዉ ተስማምተዉ ሊሰሩ ሲጠይቀዉ እሺ ብሎ አስጠግቶት ከቆየ በሗላ አፄ ቲዎድሮስ ተረጋግቶ ሰራዊቱን ካደራጀ በሗላ 45 የሚሆን ሰራዊቱን ይዞ ቋራ ገብቶ የማንንም ጥግ ሳይፈልግ በራሱ መቆም ችሎ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ የመግዛት ህልሙን ጀመረ።
አፄ ቲዎድሮስ በሽፍትነት ጊዜዉ ከዉጭ ጠላት ጋር እስከ ገዳሪፍ ዘልቆ ዳር ድንበሩን ለማስከበር ተዋግቷል።
አፄ ቲዎድሮስ ይሳደድ እና ይባረር የነበረዉ በጀግንነቱ በአርቆ አሳቢነቱ እና በረዥም ህልሙ ነበር። ለታሪክ ትረፊ ያላት ነፍስ በየ ቦታዉ መጠጊያ ስታጣ ፣በየ መኳንንቱ እና መሳፍንቱ ቤት ስትባረር ፣ ህልሙን እንዲኖር ፊታቸዉን ያላጠቆሩበት እና የራዕዩ መሳካት መነሻወቹ የአዉራየ ልጅ ብሎ ክፉ ፊት ሳያሳይ ያስጠጋዉ ይልማ ወሰን እና ይሄዉ እንደፈለገህ ሁንበት ብሎ ሰራዊት ማደራጃ ቦታ ሰጥቶ በራሱ የሚቆምበትን ሰራዊት እንዲያደራጅ የተቀበለዉ ደረስ አቡ የሚባሉ መኳንንቶች ነበሩ።
አፄ ቲዎድሮስ በመነሻዉ መባረ ር፣መሳደድ እና መታሰር ይግጠመዉ እንጅ ከዛም በሗላ በየቦታዉ የተፈለፈለዉነ መሳፍንት ሰብስቦ አንድ ለማድረግ ከሰሜን ደቡብ ፣ከምስራቅ ምዕራብ ያላየዉ ፈተና አልነበረም።
በኔ ትዉልድም ይሄ ጀግና ባለ ራዕይ አርበኛ የአባቱን የአፄ ቲዎድሮስን ራዕይ ተሸክሞ የሚንከራተት ፣ እንደ አፄ ቲዎድሮስ በራዕዩ መንገድ ላይ ጥላ የሚጥሉበት ሸራ ወጣሪወች ፈተና ቢሆኑም የመሪን እጦት የሚያዉቁ እና የመሪ የመኖርን ጥቅም የተረዱ የአሳምነዉ ባለ አደራ መሪየ ብለዉ በሱ የማይደራደሩ ብዙ ደረሰ አቡወች እና ይልማ ወሰኖች እንዳሉ ሳስብ የአማራ ነፃነት ተስፋ በቅርብ ርቀት ላይ ያለ ይመስለኛል።
ሸራ ወጣሪወችን በመንቀል እና ጥላ የሚያጠሉትን ጥላቸዉን በመግፈፍ ለነፃነት ቀንዲሎቻችን ብርሃን እናሳያለን። ሚናችን እንለይ ለማለት ነዉ❗️
ድል ለአማራ❗️
በላይ ዘመነ
🔥#መብረቃዊ_ጥቃተ‼️
የ206ኛ ኮር የ14ኛ ክፍለ ጦር ቃኝና መሃንዲስ በጎዛምን ግንባር መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት ፈጸመ‼️
ፈንድቃ (ጎዛምን) — በዛሬው ዕለት ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. (በኢትዮጵያ አቆጣጠር)፣ በጎዛምን ወረዳ ልዩ ስሙ #ፈንድቃ ከተማ እስከ #ቁሌች ጥቁር አስፓልት መስመር በተዘረጋ ቀጠና ላይ፣ የ206ኛ ኮር የ14ኛ ክፍለ ጦር የቃኝና መሃንዲስ አባላት አስደናቂና መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት መፈጸማቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
ከሌሊቱ 10፡00 ሰዓት ላይ የጀመረውና እስከ ጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ለተከታታይ አምስት ሰዓታት የዘለቀው ይህ የተቀናጀ ዘመቻ፣ በጠላት ኃይል ላይ ከፍተኛ ድንጋጤና መዋከብን በመፍጠር በድል ተጠናቋል።
👉በዘመቻው የተማረኩ የጦር መሣሪያዎችና ቁሳቁሶች ዝርዝር:-
በመብረቃዊ ጥቃቱ የጠላትን እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ በመግታት ረገድ የተሳካ ውጤት የተመዘገበ ሲሆን፣ የሚከተሉት ንብረቶችና የሰው ኃይል በቁጥጥር ሥር ውለዋል፦
👉የነፍስ ወከፍ መሣሪያ፡ 4 የክላሽንኮቭ (ክላሽ) ጠመንጃዎች
👉የክላሽ ካዝና፡ 10 ቁጥር
👉ወታደራዊ ትጥቅ፡ 5 ወታደራዊ ሻንጣዎች
👉ተተኳሽ ጥይቶች፡ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ (በሂደት ላይ ያለ) ከፍተኛ መጠን ያለው ጥይት
👉የተማረከ የሰው ኃይል፡ 2 የጠላት እጅ የያዙ (የተማረኩ) ወታደሮች
🎖️ የዘመቻው መሪዎችና የውጊያ አመራር ብቃት!
ይህንን ስልታዊና ፈጣን የደፈጣ ጥቃት በከፍተኛ ወታደራዊ ሳይንስ፣ ጥበብና እርስ በርስ በመናበብ በመምራት ታሪክ የሠሩት የጦር መሪዎች የሚከተሉት ናቸው፦
👉አምሳ አለቃ (50/አለቃ) ቁሜ አዲስ — የ14ኛ ክፍለ ጦር ዘመቻ መሪ
👉አስር አለቃ (አ/አለቃ) ውቤ ጌቴ — የቃኝ አዛዥ!
👉አለምገና ቁሜ — የቃኝ ዘመቻ መሪ
እነዚህ የጦር መሪዎችና በሥራቸው የሚመራው የቃኝና መሃንዲስ አባል በፈጠሩት ጠንካራ ወታደራዊ መናበብና የዕዝ ሰንሰለት፣ የጠላትን እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ማክሸፍ ተችሏል ሲሉ ለንስር አማራ ገልፀዋል‼️
“አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!” ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. — ፈንድቃ፣ ጎዛምን
በአፋብን በላይ ዕዝ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ኮር አሃዶች የአገዛዙ ሰራዊትን አሽመድምደው ድል ተጎናጸፉ!
ትናንት ሰኔ 17/2018 ዓ/ም ከአርባያ ከተማ ወደ አይሰግ ጎሽኮ የተንቀሳቀሰዉ የአገዛዙ ሰራዊት መንገዱ እንዳሰበዉ አልሆነለትም ።
ቀድሞ መረጃ የደረሳቸዉ ተናዳፊ አናብስቶቹ ካሰበዉ ቦታ ላይ ሳይደርስ አርቢት የተባለ ቦታ ላይ ደፈጣ በመጣል እየተግተለተለ በመጣዉ የአብይ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመክፈት እና በፍጥነት ወደ ማጥቃት በመግባት አሽመድምደው ደምስሰውታል።
የክንደ ነበልባሎቹን ምት መቋቋም ያቃተዉ የአገዛዙ ሰራዊት እስከ መጣበት አርባያ ከተማ ድረስ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ፈርጥጧል።
በዚህ አውደ ዉጊያም በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሲደመሰሱ ቀሪው ኃይል ቁስለኛዉን እያዝረከረከ ለመሸሽ ተገዷል።
በተጋድሎው በአፋብን በላይ ዕዝ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ኮር በጎንደሬ በጋሻዉ ክፍለጦር አኃድ የሆነችዉ ነብዩ አሳምነዉ ብርጌድ እና የታዲዎስ ታንቱ ክፍለጦር አንድ ሻለቃ አርበኞች በቅንጅት ነው የጠላትን ኃይል አሽመድምደው ድል የተቀዳጁት።
ምንጭ፦በአፋብን በላይ ዕዝ
ዳግማዊ ቴዎድሮስ ኮር ሕዝብ ግንኙነት ክልፍ!
ጀብደኛው 54ኛ ክ/ጦር "ሞጣ" ከተማ ላይ አዳኞቹ የተጠና ሰርጀሪ ሰርተዋል።
^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^
....ሰኔ/18/2018ዓ.ም
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለ ጦር ሰኔ 17/2018 ዓ.ም አዳኞቹ ምስራቅ ጎጃም 2እጁ እነሴ ወረዳ ሞጣ ከተማ አስርጎ በማስገባት ደሴ አለነ የተባለን ሚሊሻ በመቅላት 1እግር ክላሹን በመያዝ እየተጎማለለ ተልዕኮውን ፈፅሞ ተመልሷል።
ትግል ጎታቾችን የማንፋታቸው መሆኑን በዓላማችን ውስጥ ደጋግመን ተናግረናል።
የጊዜ ጉዳይ እንጂ አማራን የከዳ ሁሉ በየተራ ዋጋውን የሚያገኝ ሲሆን መማር የማይችሉትን እስከመጨረሻ እንሸኛቸዋለን ።
ጀብደኛው 54ኛ ክ/ጦር አዳኝ ኃይል ትኩረቱን ከገጠር ወደ ከተማ በማዘር በንዳን የመቅጣት ዘመቻውን አጠናክሮ ይቀጥላል።
እንነግራለን-እንፈፅማለን!!
አማራነት ያሸንፋል!!
አፋብን ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
በምስራቅ ወለጋ የአየር ድብደባው ለሶስተኛ ቀን መቀጠሉ ተገለጠ
በምስራቅ ወለጋ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች የተጀመረው የጄት እና የሄሊኮፕተር የአየር ድብደባ ዛሬም ለሶስተኛ ተከታታይ ቀን ቀጥሎ መዋሉን ከአካባቢው የተገኙ መረጃዎች አመልክተዋል።
የአየር ድብደባው በዋናነት ያነጣጠረው በምስራቅ ወለጋ ዞን ስር በሚገኙ አንዶዴ ዲቾ፣ ለሊ፣ እንዲሁም ባታ ጋዲና እና በአካባቢው ባሉ መንደሮች ላይ መሆኑ ተገልጿል።
የአየር ጥቃቱን ተከትሎ በአካባቢው በሚገኘው ማህበረሰብ ላይ ከፍተኛ የህይወት መጥፋት እና መፈናቀል እየደረሰ እንደሚገኝ ምንጮች ገልጸዋል።
ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ በአካባቢው የተከፈተው የአየር ጥቃት ተጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል።
+1
በ64ኛ ክ/ጦር ስር የሚገኙ ጠቅል እና 4ኛ ሻለቃ አመራርና አባላት ጋር በወቅታዊ ጎዳዩች ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዶል!!
64ኛ ክ/ጦር ሰኔ 18/2018 ዓ.ም
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር አመራሮች ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጠቅል እና 4ኛ ሻለቃ አመራር እና አባላትን የተሃድሶ ፕሮግራም በማዘጋጀት ሰራዊቱ ጎዳዊ ዝምድናን በማጠናከር በትግላችን ወቅታዊ ጉዳዩች ላይ ሰፊ ግንዛቤ ተሰጥቷል።
በተሃድሶ ፕሮግራሙ የተገኘው የክ/ጦሩ አመራር የጠቅል ሻለቃን ሙሉ አመራር በማወቀር የሁለቱ ሻለቃ ሰራዊት አባላት ጓዳዊ ዝምድናቸውን በማጠናከር ክ/ጦሩን እና ድርጅቱን/የድርጅት መሪዎችን መጠበቅ እንዳለባቸው በሰፊው ግንዛቤ ሰጥተዋል።
የሁለቱ ሻለቃ ሰራዊት አባላት እንደተናገሩት በቀጠናው የሚገኘው ማህበረሰብ ላይ ከጠላት ተልዕኮ በመያዝ እገታ፣ ስርቆት እና የፋኖን ስም ሊያጠፋ የሚችል ስራ የሚሰሩ አካላት መኖራቸውን በመናገር በእነዚህ አካላት ላይ ከባድ እርምጃ እንደሚወስዱ አሳውቀዋል።
ሁለቱ ሻለቆች እንደተናገሩት ድርጅቱ በየትኛው ሁኔታ የሚሰጣቸውን የትኛውም አይነት ግዳጅ ለመፈፀም ዝግጁ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
ድል ለአማራ ህዝብ🔥🔥🔥 ድል ለአማራ ፋኖ🔥🔥🔥
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ሰኔ 18/2018 ዓ.ም
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
🟥 እነ አርበኛ ደረጀ በላይ እና አርበኛ ሰለሞን አጠናው ለጥቂት የተረፉበት፤ አንድነት ናፋቂው ወንድማችንን አርበኛ አማረ እና ጀግናው መቶ አለቃ አበራን ጨምሮ ከጓዶቻቸው ጋር መስዋዕትነት የከፈሉበትን ውግያ የመሩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ባንዳዎች ናቸው።
💠 1ኛ 👹 ኮሎኔል አሸናፊ ብርቄ በ10ኛ ዕዝ ስር ያሉትን ክ/ጦሮች እየመራ አስተባብሮ ጥቃቱን የፈፀመ፣ ዋናው ጦር መርቶ የገደለ።
👉 እሱ የሚመራው ጦር ጋር በቅንጅት ፖሊስ፣ ሚሊሻውን እየመሩ፤ የመረጃ ምንጭ በመሆን፣ እቅዱን በማውጣት፣ ጊዜውን በመምረጥ፤ ግድያው እንዲፈፀም ያደረጉ፣ የከበባ ቦታውን ያመቻቹ ባንዳዎች ደግሞ ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል።
💠2) 👹 ኮማንደር ደሳለኝ አበራ:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ
💠3) 👹 ም/ኮማንደር ሲሳይ ታደለ:- የምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ሀላፊ
💠4) 👹 አማረ እጅጉ:- የምስ/ደምቢያ ወረዳ ሰ/ደህንነት ሀላፊ
💠5) 👹 አሰፋ ዳምጤ:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሚሊሻ ኃላፊ
💠6) 👹 አንተነህ ታደሰ:- የማ/ጎንደር ዞን ሠላምና ፀጥታ ሃላፊ
💠7) 👹 ሀብቴ ብርሌ:- ወረዳ አስተዳዳሪው (ምስ/ደምቢያ)
💠8) 👹 አበበ ንጉሴ:- የምስ/ደምቢያ የብል/ፓ/ፅ/ቤት ፖለቲካ ሀላፊ
🟥 የአፋብን ጎንደር የጠቅላይ ግዛት ዕዝ እንዲሁም አፋብን በላይ ዕዝ አመራር እና አባላት በተለይ ደግሞ ለተሰውት ቅርብ የሆናቹ የሰራዊት አባላት እና አመራሮች በምን መንገድ መቀጣጫ ማድረግ እንዳለባቹ ወንድሞቻችንን የፈጁትን ለእናንተ አልነግርም። "ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም"።
🟥 ከእነዚህ ጋር መረጃ በመለዋወጥ እጃቸው በደም የጨቀየ እንደፈከሩባቸው የበሏቸውን ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ያለውን የብዓዴን ኔትዎርክም በቀጣይ በዝርዝር አቅርበን የምናጋልጥ ይሆናል ሙሉ መረጃቸውን አጣርተን።
➡️ ሌላው በዚህ ጦርነት የተረዳሁት እና አስቸኳይ ማስተካከያ ልትወስዱበት የሚገባ ትልቁ የፋኖ ክፍተት ደግሞ የመረጃ እና ደህንነት አወቃቀሩ እጅግ የላላ እንደሆነ ነው።ከአዘዞ አንስቶ ተወርውሮ ደንቢያ ድረስ ለከበባ እስኪመጣ ከእይታ ውጭ አይደለም የመረጃ መላላት እንጂ። መረጃ ክፍሉ ከባህላዊ የስሚ ስሚ ተላቆ ፕሮፌሺናል በሆኑ ባለሙያዎች በተማሩ ሰዎች ይደራጅ። ሁለት 3 ቦታ ደፈጣ ተይዞ በቀላሉ ደምቢያ ሳይደርስ የኃይል መዛባት አድርሶ ይሄንን አላስፈላጊ መስዋዕትነት ማስቀረት ይቻል ነበር።
🔵 በሁሉም ቀጠና ያለው ፋኖ ሊያውቀው የሚገባ ደግሞ ይሄ ዘረ-ፈጅ መንግስት ክረምቱ በደንብ ሳይገባ በሁሉም ቦታ operation ሰርቼ ቢያንስ ደህና ደህና የፋኖ መሪዎችን አጠፋለሁ በማለት "አውራው ሲመታ ንቡ ይበተናል" የሚል እቅድ ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። በማታ ሊያፍን፣ድሮን ሊጥል፣እንዲሁም በከበባ ሊያፍን እና በድንገት ለማጥቃት ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው።
🟥 ስለዚህ አትዘናጉ፣ የመረጃ ስርዓታችሁን አስተካክሉ፣ ጦራችሁን ቀድማችሁ ጠርንፉ፣ገዥ ቦታዎችንን ቀድማችሁ ያዙ፣ሁሉም ወጣት ፋኖ ጋር ይጠርነፍ የግል ትጥቅ ያለውም ይጠርነፍ፤ ካልሆነ ለሚጠረነፈው ክረምት እስኪወጣ ያውስ፣ ጠንካራ ጠንካራ ምሽጎችንን በሰው ቁመት ልክ የሆኑ ተዘዋውሮ መዋጋት የሚያስችሉ ቆፍሩ (ምርኮኛን አስቆፍሩት ደሙ ጠብ እስክትል ይስራ) እነዚህ እና መሰል አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶችን አድርጉ። አፋብን እንደሆነ እንኩዋን የጋራ ዘመቻ ሊያውጅ ዕዞችን ማደራጀት አቅቶት አየር ላይ እየዋለለ ያለ ግራ የገባው ድርጅት ሁኗል። ቢሆንም ነገሮች መስመር እስኪይዙ እንቁ ልጆች በተናጥል በመሃል እየተበሉ መቀጠል ስለሌለበት ኮሮች፣ ክ/ጦሮች፣ ብርጌድና ሻለቃዎች በየአቅራቢያቹ ካሉት ጋር በመናበብ በመቀናጀት አስፈላጊውን ስራ እንድትሰሩ አደራ እላለሁ 🙏
በሽዋ ጠቅላይ ግዛት የብልፅግና መራሹ የደብረብርሃን የፀጥታ ኃላፊ በሕዝብ ላይ ሴራ እያሸበረ ይገኛል!!
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት የጀግኖች መፍለቂያ በሆኑት ማጀቴ፣ አጣዬ፣ ሸዋሮቢት፣ አፆኬያና ጀቡሃ አካባቢዎች ሕዝቡ በከፍተኛ መከራና እንግልት ውስጥ በሚገኝበት በአሁኑ ወቅት፣ የደብረብርሃን ከተማ የፀጥታ ኃላፊ ዳንኤል እሸቴ የሕዝቡን ደኅንነት አደጋ ላይ የሚጥልና አምባገነናዊውን ሥርዓት ለማስቀጠል የሚሠራ የጥፋት መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ምንጮች እንደሚያመለክቱት፣ የደብረብርሃን የፀጥታ ኃላፊው ዳንኤል እሸቴ፣ የብልፅግናን ሥርዓት የዐቢይ አሕመድን ሥልጣን ለማስጠበቅ ከብአዴን (ብልፅግና) በተሰጠው የቅጥርኝነት ሚና፣ በሸዋ ምድር ላይ የሚመረውንና የሚሰቃየውን የአማራ ሕዝብ በይፋ በአደባባይ አሳልፎ የመስጠት ድርጊት ላይ ተሰማርቶ ከሚሰሩት የብአዴን ቅጠርኞች አንዱ ነው።
በአካባቢው ባለው አረመኔያዊ አሠራር ሳቢያ የሞተበት የቅርብ ዘመድም ሆነ ጓደኛ የሌለው ይህ ግለሰብ፣ በሕዝብ ሰቆቃና ሥቃይ ላይ እያፌዘ እንደሚገኝ የአካባቢው ነዋሪዎች በምሬት ይናገራሉ። አሁን ባለው ሁኔታ የሕዝብ ቁጥር እየመነመነና የአማራ ሕዝብ ሕልውና አደጋ ላይ የወደቀው በእንደዚህ ዓይነት የውስጥ ባንዳዎች ሴራ ሲሆን የሴራው ስፋትና ማጠቃለያ የሊለው ይህ ግለሰብ ድርጊቱ ከዚህም አልፎ፣ አሁንም በድጋሚ ውድ የሆነውን የሸዋ ሕዝብ ለመጨፍጨፍና ለማጥፋት አደገኛ ንድፍ ተይዞ እየተሠራ ይገኛል።
ለዚህም ማረጋገጫው፣ የደብረብርሃን የፀጥታ ኃላፊው ዳንኤል እሸቴ የኬሚሴ ልዩ ዞን ሚሊሻዎችን በምስጢር በመቀስቀስ፣ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር በማቀናጀት ኤፍራታ ግድም ወርዳዎች ላይ አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር ሌሊትና ቀን በንቃት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ እና የአካባቢው ነዋሪዎችና ታዛቢዎች ይህንን አደገኛ ሴራ ሕዝቡ በንቃት እንዲከታተለውና ራሱን እንዲከላከል ጥሪ አቅርበዋል።#Dawit #Amhara
