cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Addis Mohammed & Associates Law firm👩‍⚖

ማንኛውም የህግ መረጃዎች እና ጉዳዮች የሚዳሰሱበት፣ ሀገራችን ላይ የሚፈጠሩ አሳዛኝና አስደንጋጭ ወንጀሎችን እንዲሁም ቀላል የሚመስሉ ጉዳዮች ላይ የኢትዮጵያ ህጎች ምን ይላሉ የሚሉትን የምናይበት ቻናል ነው። ማንኛውንም የህግ ጥያቄዎች በዚህ ይመለሳሉ

Больше
Рекламные посты
773
Подписчики
+224 часа
+97 дноК
+15130 дноК

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Показать все...

ዩቱብ ሰርተንበታል በቅርቡ ይለቀቃል
Показать все...
👍 4
ስለ አዲሱ ኪራይ አዋጅ ፣ ተጨማሪ ማብራሪያ ቢደረግ ፣ ምሳሌ ዋጋ ተተመኗል በየክፍለከተማው? አሁን እየከፈልንበት ያለው ዋጋ ነው ሰኔ ውስጥ የምንዋዋለው?
Показать все...
Показать все...

Показать все...

#ህግን_በአዲስ_እይታ ስለ ቼክ የተነሱት ሀሳቦች ዛሬም ቀጥለዋል ጠበቃ አዲስ መሀመድ እና ጠበቃ ኑሩ ሰኢድ ቆይታቸውን አድርገዋል እነሆ የመጨረሻውን ክፍል ሊንኩን በመጫን መመልከት ይችላሉ subscribe, like እና share በማድረግ የቻናላችን ቤተሰብ መሆን አይርሱ
Показать все...
👍 9
Показать все...
ህግን በአዲስ እይታ || ቼክ ምንድን ነው ክፍል 2 || አዲስ መሀመድ እና ኑሩ ሰኢድ || የሚያስከትለው የፍትሀ ብሄር እና የወንጀል ሀላፊነት ምንድን ነው

+251920298841 For more information Telegram:

https://t.me/addismohlawfirm

Website :

https://addisassolawfirm.com

tik tok:tiktok.com/@tbqaaddis youtube:

https://youtube.com/@tebqaaddis?si=0QqR9G2JXTyJfoIh

Facebook :Addis Mohammed and Associates Law Firm Instgram:

https://www.instagram.com/tebqaaddis?igsh=c3czYWN3dzYxeDd1

Показать все...
ከ1997 ዓም ጀምሮ ሀሰተኛ ሰነድ ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። #FastMereja ከ1997 ዓ/ም ጀምሮ ለተለያዩ ግለሰቦች የትምህርት ፣ የልደት ፣ የስራ ልምድ እና ሌሎች ልዩ ልዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ መቀጠሉን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ባደረረገው ክትትል በመኖሪያ ቤት ውስጥ ለበርካታ ዓመታት ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሏል፡፡ መምሪያው ግንቦት 17 ቀን 2016 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 በሚገኘው የግለሰቡ መኖሪያ ቤት ህጋዊ አሰራርን ተከትሎ በተደረገ ብርበራ የ29 የመንግስትና የግል ተቋማት ክብ ማህተሞች፣ ብዛታቸው 26 የልዩ ልዩ የስራ ኃላፊ ቲተሮች ፣ በግለሰቡ አማካኝነት የተዘጋጁ የወሳኝ ኩነት ሰነዶች ፣ የተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች ፣ የሰራ ልምድ ፣ የነዋሪነት መታወቂያ ፣ ልዩ ልዩ ደብዳቤዎችና ሰነዶችን በኤግዚቢትነት ይዞ ምርመራው መቀጠሉን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያው አሳታውቋል፡፡ ሀሰተኛ ሰነድ ያልተገባ ጥቅምን ለማግኘት ሆን ተብሎ የሚዘጋጅ ሲሆን በተለይ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ሀሰተኛ ሰነዶችን እንደሚጠቀሙ የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑን መንግስታዊ ፣ ግላዊና ሌሎች ተቋማትም ለልዩ ልዩ ጉዳዮች የሚቀርቡላቸውን ሰነዶች እና መታወቂያዎችን ትክክለኝነት የማረጋገጥ ተግባር ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ እና ህብረተሰቡም መሰል ወንጀሎች ሲያጋጥመው ለፖሊስ ጥቆማ የመስጠት ልምዱን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አዲስ አበባ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል።
Показать все...
👍 4
ዑመርም በዚሁ ደውል
Показать все...