Ethiopian Aviation ✈️
Открыть в Telegram
We share updated info about Aviation industry.in this channel we serve for you Pdf books,voice guidance,vidio based training aircraft,some funny moment on aviation and so on
Больше1 770
Подписчики
-124 часа
+67 дней
+2330 день
Загрузка данных...
Похожие каналы
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+1
в 0 каналах
июнь '26
+59
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+59
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+82
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+62
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+133
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+75
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+48
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+122
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+122
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+123
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+386
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+69
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+52
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+143
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+95
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+51
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+65
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+69
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+112
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+253
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '240
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+141
в 0 каналах
Get PRO
август '240
в 0 каналах
Get PRO
июль '240
в 0 каналах
Get PRO
июнь '240
в 1 каналах
Get PRO
май '240
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+2
в 1 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 01 июля | +1 |
Посты канала
ኬንያ የጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ለማስፋፋት ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመች
የኬንያ መንግሥት በናይሮቢ የሚገኘውን ጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማስፋፋት ከቻይናው «ቻይና ሮድ ኤንድ ብሪጅ ኮርፖሬሽን» ጋር የ154.2 ቢሊዮን የኬንያ ሺሊንግ (1.2 ቢሊዮን ዶላር) ስምምነት መፈራረሙን የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴቪስ ቺርቺር ማክሰኞ ዕለት አስታውቀዋል።
አገሪቱ በዓመት የሚያስተናግደውን የመንገደኞች አቅም አሁን ካለበት 7.5 ሚሊዮን ወደ 22 ሚሊዮን በሦስት እጥፍ ገደማ ለማሳደግ አቅዳለች። ፕሮጀክቱ አዲስ የተርሚናል ሕንፃ ግንባታን፣ ነባር መሠረተ ልማቶችን ማዘመንና ማሻሻልን እንዲሁም የአየር ላይ እና የምድር ላይ ሥራዎችን ማሳደግን ያካትታል።
ይህ ፕሮጀክት ባለፈው ዓመት ከሕንዱ «አዳኒ ግሩፕ» ጋር የነበረው ስምምነት መሰረዙን ተከትሎ ተቋርጦ የነበረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳን ጨምሮ በየአገራቱ እየተካሄደ ካለው የአየር ማረፊያ ግንባታ ጋር ተያይዞ ኬንያ ቀጠናዊ የአቪዬሽን ማዕከል ሆና ለመቀጠል እየጣረች መሆኑን ታይቷል።
ለፕሮጀክቱ የሚሆን የገንዘብ አቅርቦት ለማመቻቸት የአፍሪካ ንግድ እና ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን መመደባቸውን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#Keneya
| 2 | #Call_For Original Document Verification & Pre Training Process
(Different College Trainee Positions)
To check the list and important instructions, please use the link below:
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results
➤ @Ethio_Aviators
Congratulations to you all! | 435 |
| 3 | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው የአውሮፕላን አምራች ዲ ሃቪላንድ ኩባንያ ካዘዛቸው ዘመናዊ የዲ.ኤች.ሲ-6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ አውሮፕላኖች ውስጥ የመጀመሪያውን ተረከበ
እነዚህ ልዩ አውሮፕላኖች የአየር መንገዱን የቀጠና አገልግሎት ከማጠናከራቸው ባሻገር አስቸጋሪ በሆኑ መልክአ ምድራዊ አቀማመጦች ውስጥ በቀላሉ መብረር የሚችሉ በመሆናቸው ለቱሪዝም፣ ለአየር ላይ ቅኝቶች፣ ለጤና አገልግሎቶች እና ለሌሎች ተመሳሳይ ተግባራት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖራቸዋል ተብሏል
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#EthiopianAirlines | 631 |
| 4 | Today!!! | 715 |
| 5 | Нет текста... | 877 |
| 6 | የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በነበሩት ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ ህልፈተ ሕይወት ጥልቅ ኅዘን ተሰምቶናል። ለቤተሰቦቻቸው፣ ለጓደኞቻቸው እና ለመላው የሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን። ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ | 836 |
| 7 | Нет текста... | 805 |
| 8 | Airbus A380
The largest Commercial aircraft ever!!!! | 763 |
| 9 | Нет текста... | 10 |
| 10 | ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ኢትዮጵያ ለICAO ኦዲት የምታደርገውን ዝግጅት ገመገመ
########-*#*-#######
ኢትዮጵያ ለመጪው የICAO ሁለንተናዊ ደህንነት ቁጥጥር የኦዲት ፕሮግራም - ተከታታይ የክትትል አቀራረብ (USOAP CMA) ኦዲት የምታደርገውን ዝግጅት የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል ገምግሟል።
https://t.me/worldaviationinfo
የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚንስትር ክቡር አለሙ ስሜ(ዶ/ር)፥ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ደንጌ ቦሩ፥ የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተሳተፉበትን መድረክ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር የከፈቱት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሃንስ አበራ ሲሆኑ የአለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት(ICAO) እ.ኤ.አ በታህሳስ ወር 2026 በሚደርገው አጠቃላይ አዲት (USOAP) እስካሁን በተደረገው የዝግጅት ስራ ባለድርሻ አካላት ላደረጉት ትብብር ምስጋና አቅርበው በቀጣይ ሊጠናቀቁ የሚገባቸው ቀሪ ተግባራት በአጭር ጊዜ ውስጥ መከናወን እንደሚገባቸው አሳስበዋል። | 738 |
| 11 | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የመጀመርያውን የቅድመ ምረቃ በረራ አገልግሎት በድምቀት አስጀመረ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ | 918 |
| 12 | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ቅድመ ምረቃ በረራዎችን ወደ ደብረማርቆስ ከተማ እንደሚያደርግ በደስታ እየገለጸ ውድ መንገደኞቻችን የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎቻችን ማግኘት እንደሚችሉ ያሳውቃል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ | 658 |
| 13 | CALL FOR LANGUAGE PROFICIENCY ASSESSMENT
POSITION : ET- SPONSORED TRAINEE PILOTS - DIFFERENT REGIONS
LOCATION : ETHIOPIAN AVIATION UNIVERSITY , COMMERCIAL BUILDING 3RD FLOOR ROOM NUMBER 310
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results
[ ➤ @futureEthiopianpilots ] | 908 |
| 14 | የአፍሪካን አቪዬሽን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ከስምንት አስርት ዓመታት በፊት ወደ ካይሮ ባደረገው የመጀመሪያ በረራ "አንድ" ብሎ ጉዞውን የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፤ ዛሬ ኢትዮጵያን ከዓለም ማገናኘት ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን አቪዬሽን ወደ ላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ግዙፍ ተቋም ሆኗል።
"አፍሪካውያንን እርስ በርስ ማገናኘት" (Bringing Africans Together) የሚለውን መሪ ቃል በተግባር ለመተርጎም፣ በስትራቴጂካዊ አጋርነት የአራት የአፍሪካ አገራትን አየር መንገዶች በማቋቋምና በማጠናከር ረገድ ቀዳሚውን ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
አየር መንገዱ የሚከተለው ይህ የባለብዙ ማዕከል ስትራቴጂ፣ አፍሪካውያን የራሳቸው ጠንካራ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖራቸው በማድረግ ረገድ ተኪ የሌለው አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው። በዛምቢያ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተመሰረቱት አየር መንገዶች የዚህ ስኬታማ ስትራቴጂ ትልልቅ ማሳያዎች ናቸው።
የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካስመዘገባቸው ስኬቶች መካከል፣ የኤር ኮንጎ (Air Congo) ወደ ስራ መግባት በቅርቡ ጎልቶ የሚጠቀሰው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ49 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ ያለውና በቴክኒክ፣ በስልጠና እንዲሁም በአመራር የሚደግፈው ኤር ኮንጎ፤ እ.ኤ.አ. ከሐምሌ 01 ቀን 2026 ጀምሮ ከኪንሻሳ ወደ ብራሰልስ ቀጥታ በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል።
ይህ በረራ ለዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ልዩ ትርጉም አለው። ለብዙ ዓመታት በደህንነት ስጋት ምክንያት የኮንጎ አየር መንገዶች ወደ አውሮፓ እንዳይበሩ ተጥሎባቸው የነበረውን እገዳ ለመሻገር ያስቻለው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያቀረበው የ "Wet-lease" (አውሮፕላን ከነሙሉ ሰራተኞቹ የማከራየት) አገልግሎት ነው።
ይህም የደህንነት መስፈርቱን ለማሟላት ያስቻለ ሲሆን፣ አገልግሎቱም ዘመናዊ አውሮፕላን፣ ሙሉ የበረራ ሰራተኞች፣ የጥገና አገልግሎት እና የመድን (ኢንሹራንስ) ዋስትና አገልግሎቶችን ያካተተ ነው።
በረራው በዘመናዊው ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላን በሳምንት አምስት ቀናት የሚከናወን ይሆናል። በዚህም ብራሰልስ አየር መንገድ ይዞት የነበረውን የገበያ የበላይነት በመስበር፣ ለአፍሪካውያን የተሻለ አማራጭና ተወዳዳሪ ዋጋ ይዞ ብቅ ብሏል።
ኤር ኮንጎ ከብራሰልስ በተጨማሪ ወደ ፓሪስ እና ዱባይ በረራዎችን ለመጀመር ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአምስት አውሮፕላኖች (ሁለት ATR 72-600 እና ሶስት ቦይንግ 737-800) የሀገር ውስጥና ቀጣናዊ በረራዎቹን እያጠናከረ ይገኛል።
የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በቅርቡ በተከበረው የ80ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ ዛሬ የደረሰበት የላቀ ደረጃ የብዙዎች ላብና መስዋዕትነት ውጤት ነው። ለዚህ ስኬት ደግሞ በዋናነት የሚጠቀሱት መሠረታዊ ጉዳዮች ተቋሙ ያለው "ተቋማዊ ነፃነት"፣ ያልተቆጠበ የመንግስት ድጋፍ፣ አየር መንገዱ በንግድ መርህ ብቻ እንዲመራ መደረጉና የሚያገኘውን ትርፍ ለራሱ ማስፋፊያ እንዲጠቀምበት መፈቀዱ ናቸው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬም እንደ ትላንቱ "የአፍሪካ አዲስ መንፈስ" (The New Spirit of Africa) ሆኖ ቀጥሏል። የኤር ኮንጎ ወደ ብራሰልስ በረራ መጀመር የአንድ አየር መንገድ ስኬት ብቻ ሳይሆን፣ አፍሪካውያን በጋራ ከቆሙ ሰማዩም ቢሆን ጠባብ እንደማይሆንባቸው የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው።
አየር መንገዱ ለኢትዮጵያ የገጽታ ግንባታና ለኢኮኖሚ ጥንካሬ፣ ለአፍሪካ ደግሞ የትስስርና የኩራት ተምሳሌት ሆኖ መዝለቁን በኩራት እያረጋገጠ ይገኛል። | 847 |
| 15 | Entebe_Addis Ababa | 734 |
| 16 | Нет текста... | 758 |
| 17 | #Call_For MEDICAL EXAMINATION
(Different AMT Positions)
To check the list and important instructions, please use the link below:
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results
➤ @Ethio_Aviators
Congratulations to you all! | 813 |
| 18 | https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results# | 1 |
| 19 | Aproaching !!!!! | 940 |
| 20 | Postion : COLLEGE TRAINEE – MARKETING
Location : ETHIOPIAN AVIATION UNIVESITY, COMMERCIAL BUILIDING
Announcement : INTERVIEW
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results# | 1 005 |
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
