es
Feedback
Ethiopian Aviation ✈️

Ethiopian Aviation ✈️

Ir al canal en Telegram

We share updated info about Aviation industry.in this channel we serve for you Pdf books,voice guidance,vidio based training aircraft,some funny moment on aviation and so on

Mostrar más
1 770
Suscriptores
-124 horas
+67 días
+2330 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+1
en 0 canales
junio '26
+59
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+59
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+82
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+62
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+133
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+75
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+48
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+122
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+122
en 1 canales
Get PRO
septiembre '25
+123
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+386
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+69
en 0 canales
Get PRO
junio '25
+52
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+143
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+95
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+51
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+65
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+69
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+112
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+253
en 1 canales
Get PRO
octubre '240
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+141
en 0 canales
Get PRO
agosto '240
en 0 canales
Get PRO
julio '240
en 0 canales
Get PRO
junio '240
en 1 canales
Get PRO
mayo '240
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+2
en 1 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
01 julio+1
Publicaciones del Canal
ኬንያ የጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ለማስፋፋት ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመች የኬንያ መንግሥት በናይሮቢ የሚገኘውን ጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማስፋፋት
ኬንያ የጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ለማስፋፋት ከቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመች የኬንያ መንግሥት በናይሮቢ የሚገኘውን ጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማስፋፋት ከቻይናው «ቻይና ሮድ ኤንድ ብሪጅ ኮርፖሬሽን» ጋር የ154.2 ቢሊዮን የኬንያ ሺሊንግ (1.2 ቢሊዮን ዶላር) ስምምነት መፈራረሙን የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴቪስ ቺርቺር ማክሰኞ ዕለት አስታውቀዋል። አገሪቱ በዓመት የሚያስተናግደውን የመንገደኞች አቅም አሁን ካለበት 7.5 ሚሊዮን ወደ 22 ሚሊዮን በሦስት እጥፍ ገደማ ለማሳደግ አቅዳለች። ፕሮጀክቱ አዲስ የተርሚናል ሕንፃ ግንባታን፣ ነባር መሠረተ ልማቶችን ማዘመንና ማሻሻልን እንዲሁም የአየር ላይ እና የምድር ላይ ሥራዎችን ማሳደግን ያካትታል። ይህ ፕሮጀክት ባለፈው ዓመት ከሕንዱ «አዳኒ ግሩፕ» ጋር የነበረው ስምምነት መሰረዙን ተከትሎ ተቋርጦ የነበረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳን ጨምሮ በየአገራቱ እየተካሄደ ካለው የአየር ማረፊያ ግንባታ ጋር ተያይዞ ኬንያ ቀጠናዊ የአቪዬሽን ማዕከል ሆና ለመቀጠል እየጣረች መሆኑን ታይቷል። ለፕሮጀክቱ የሚሆን የገንዘብ አቅርቦት ለማመቻቸት የአፍሪካ ንግድ እና ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን መመደባቸውን ሚኒስትሩ ገልጸዋል። #ቅዳሜገበያ #etbusinessview #Ethiopia #Keneya

2
#Call_For Original Document Verification & Pre Training Process (Different College Trainee Positions) To check the list and important instructions, please use the link below: https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results ➤  @Ethio_Aviators Congratulations to you all!
435
3
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው የአውሮፕላን አምራች ዲ ሃቪላንድ ኩባንያ ካዘዛቸው ዘመናዊ የዲ.ኤች.ሲ-6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ አውሮፕላኖች ውስጥ የመጀመሪያውን ተረከበ እነዚህ ልዩ አውሮ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው የአውሮፕላን አምራች ዲ ሃቪላንድ ኩባንያ ካዘዛቸው ዘመናዊ የዲ.ኤች.ሲ-6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ አውሮፕላኖች ውስጥ የመጀመሪያውን ተረከበ እነዚህ ልዩ አውሮፕላኖች የአየር መንገዱን የቀጠና አገልግሎት ከማጠናከራቸው ባሻገር አስቸጋሪ በሆኑ መልክአ ምድራዊ አቀማመጦች ውስጥ በቀላሉ መብረር የሚችሉ በመሆናቸው ለቱሪዝም፣ ለአየር ላይ ቅኝቶች፣ ለጤና አገልግሎቶች እና ለሌሎች ተመሳሳይ ተግባራት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖራቸዋል ተብሏል #ቅዳሜገበያ #etbusinessview #Ethiopia #EthiopianAirlines
631
4
Today!!!
Today!!!
715
5
Sin texto...
877
6
የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በነበሩት ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ ህልፈተ ሕይወት ጥልቅ ኅዘን ተሰምቶናል። ለቤተሰቦቻቸው፣ ለጓደኞቻቸው እና ለመላው የሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እ
የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በነበሩት ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ ህልፈተ ሕይወት ጥልቅ ኅዘን ተሰምቶናል። ለቤተሰቦቻቸው፣ ለጓደኞቻቸው እና ለመላው የሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን። ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
836
7
Sin texto...
805
8
Airbus A380 The largest Commercial aircraft ever!!!!
Airbus A380 The largest Commercial aircraft ever!!!!
763
9
Sin texto...
10
10
ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ኢትዮጵያ ለICAO ኦዲት የምታደርገውን ዝግጅት ገመገመ ########-*#*-####### ኢትዮጵያ ለመጪው የICAO ሁለንተናዊ ደህንነት ቁጥጥር የኦዲት ፕሮግራም - ተከታታይ የክትትል አቀራረብ (USOAP CMA) ኦዲት የምታደርገውን ዝግጅት የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል ገምግሟል። https://t.me/worldaviationinfo የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚንስትር ክቡር አለሙ ስሜ(ዶ/ር)፥ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ደንጌ ቦሩ፥ የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተሳተፉበትን መድረክ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር የከፈቱት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሃንስ አበራ ሲሆኑ የአለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት(ICAO) እ.ኤ.አ በታህሳስ ወር 2026 በሚደርገው አጠቃላይ አዲት (USOAP) እስካሁን በተደረገው የዝግጅት ስራ ባለድርሻ አካላት ላደረጉት ትብብር ምስጋና አቅርበው በቀጣይ ሊጠናቀቁ የሚገባቸው ቀሪ ተግባራት በአጭር ጊዜ ውስጥ መከናወን እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
738
11
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የመጀመርያውን የቅድመ ምረቃ በረራ አገልግሎት በድምቀት አስጀመረ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ+6
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የመጀመርያውን የቅድመ ምረቃ በረራ አገልግሎት በድምቀት አስጀመረ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
918
12
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ቅድመ ምረቃ በረራዎችን ወደ ደብረማርቆስ ከተማ እንደሚያደርግ በደስታ እየገለጸ ውድ መንገደኞቻችን የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ቅድመ ምረቃ በረራዎችን ወደ ደብረማርቆስ ከተማ እንደሚያደርግ በደስታ እየገለጸ ውድ መንገደኞቻችን የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎቻችን ማግኘት እንደሚችሉ ያሳውቃል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
658
13
CALL FOR LANGUAGE PROFICIENCY ASSESSMENT POSITION : ET- SPONSORED TRAINEE PILOTS - DIFFERENT REGIONS LOCATION : ETHIOPIAN AVIATION UNIVERSITY , COMMERCIAL BUILDING 3RD FLOOR ROOM NUMBER 310 https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results [ ➤ @futureEthiopianpilots  ]
908
14
የአፍሪካን አቪዬሽን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከስምንት አስርት ዓመታት በፊት ወደ ካይሮ ባደረገው የመጀመሪያ በረራ "አንድ" ብሎ ጉዞውን የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፤ ዛሬ ኢትዮጵያን ከዓለም ማገናኘት ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን አቪዬሽን ወደ ላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ግዙፍ ተቋም ሆኗል። "አፍሪካውያንን እርስ በርስ ማገናኘት" (Bringing Africans Together) የሚለውን መሪ ቃል በተግባር ለመተርጎም፣ በስትራቴጂካዊ አጋርነት የአራት የአፍሪካ አገራትን አየር መንገዶች በማቋቋምና በማጠናከር ረገድ ቀዳሚውን ሚና እየተጫወተ ይገኛል። አየር መንገዱ የሚከተለው ይህ የባለብዙ ማዕከል ስትራቴጂ፣ አፍሪካውያን የራሳቸው ጠንካራ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖራቸው በማድረግ ረገድ ተኪ የሌለው አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው። በዛምቢያ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተመሰረቱት አየር መንገዶች የዚህ ስኬታማ ስትራቴጂ ትልልቅ ማሳያዎች ናቸው። የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካስመዘገባቸው ስኬቶች መካከል፣ የኤር ኮንጎ (Air Congo) ወደ ስራ መግባት በቅርቡ ጎልቶ የሚጠቀሰው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ49 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ ያለውና በቴክኒክ፣ በስልጠና እንዲሁም በአመራር የሚደግፈው ኤር ኮንጎ፤ እ.ኤ.አ. ከሐምሌ 01 ቀን 2026 ጀምሮ ከኪንሻሳ ወደ ብራሰልስ ቀጥታ በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል። ይህ በረራ ለዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ልዩ ትርጉም አለው። ለብዙ ዓመታት በደህንነት ስጋት ምክንያት የኮንጎ አየር መንገዶች ወደ አውሮፓ እንዳይበሩ ተጥሎባቸው የነበረውን እገዳ ለመሻገር ያስቻለው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያቀረበው የ "Wet-lease" (አውሮፕላን ከነሙሉ ሰራተኞቹ የማከራየት) አገልግሎት ነው። ይህም የደህንነት መስፈርቱን ለማሟላት ያስቻለ ሲሆን፣ አገልግሎቱም ዘመናዊ አውሮፕላን፣ ሙሉ የበረራ ሰራተኞች፣ የጥገና አገልግሎት እና የመድን (ኢንሹራንስ) ዋስትና አገልግሎቶችን ያካተተ ነው። በረራው በዘመናዊው ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላን በሳምንት አምስት ቀናት የሚከናወን ይሆናል። በዚህም ብራሰልስ አየር መንገድ ይዞት የነበረውን የገበያ የበላይነት በመስበር፣ ለአፍሪካውያን የተሻለ አማራጭና ተወዳዳሪ ዋጋ ይዞ ብቅ ብሏል። ኤር ኮንጎ ከብራሰልስ በተጨማሪ ወደ ፓሪስ እና ዱባይ በረራዎችን ለመጀመር ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአምስት አውሮፕላኖች (ሁለት ATR 72-600 እና ሶስት ቦይንግ 737-800) የሀገር ውስጥና ቀጣናዊ በረራዎቹን እያጠናከረ ይገኛል። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በቅርቡ በተከበረው የ80ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ ዛሬ የደረሰበት የላቀ ደረጃ የብዙዎች ላብና መስዋዕትነት ውጤት ነው። ለዚህ ስኬት ደግሞ በዋናነት የሚጠቀሱት መሠረታዊ ጉዳዮች ተቋሙ ያለው "ተቋማዊ ነፃነት"፣  ያልተቆጠበ የመንግስት ድጋፍ፣ አየር መንገዱ በንግድ መርህ ብቻ እንዲመራ መደረጉና የሚያገኘውን ትርፍ ለራሱ ማስፋፊያ እንዲጠቀምበት መፈቀዱ ናቸው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬም እንደ ትላንቱ "የአፍሪካ አዲስ መንፈስ" (The New Spirit of Africa) ሆኖ ቀጥሏል። የኤር ኮንጎ ወደ ብራሰልስ በረራ መጀመር የአንድ አየር መንገድ ስኬት ብቻ ሳይሆን፣ አፍሪካውያን በጋራ ከቆሙ ሰማዩም ቢሆን ጠባብ እንደማይሆንባቸው የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው። አየር መንገዱ ለኢትዮጵያ የገጽታ ግንባታና ለኢኮኖሚ ጥንካሬ፣ ለአፍሪካ ደግሞ የትስስርና የኩራት ተምሳሌት ሆኖ መዝለቁን በኩራት እያረጋገጠ ይገኛል።
847
15
Entebe_Addis Ababa
Entebe_Addis Ababa
734
16
Sin texto...
758
17
#Call_For MEDICAL EXAMINATION (Different AMT Positions) To check the list and important instructions, please use the link below: https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results ➤ @Ethio_Aviators Congratulations to you all!
813
18
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results#
1
19
Aproaching !!!!!
Aproaching !!!!!
940
20
Postion :   COLLEGE TRAINEE – MARKETING Location :    ETHIOPIAN AVIATION UNIVESITY, COMMERCIAL BUILIDING Announcement :    INTERVIEW https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results#
1 005