ru
Feedback
CoBE and Commerce S.Council 2018 E.C .

CoBE and Commerce S.Council 2018 E.C .

Открыть в Telegram
3 866
Подписчики
-424 часа
+17 дней
+3330 день

Загрузка данных...

Похожие каналы
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
август '26
август '260
в 0 каналах
июль '26
+79
в 6 каналах
Get PRO
июнь '26
+156
в 7 каналах
Get PRO
май '26
+130
в 10 каналах
Get PRO
апрель '26
+79
в 8 каналах
Get PRO
март '26
+99
в 8 каналах
Get PRO
февраль '26
+230
в 6 каналах
Get PRO
январь '26
+109
в 5 каналах
Get PRO
декабрь '25
+142
в 8 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+356
в 17 каналах
Get PRO
октябрь '25
+850
в 5 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+179
в 4 каналах
Get PRO
август '25
+32
в 5 каналах
Get PRO
июль '25
+115
в 3 каналах
Get PRO
июнь '25
+137
в 3 каналах
Get PRO
май '25
+119
в 6 каналах
Get PRO
апрель '25
+56
в 2 каналах
Get PRO
март '25
+79
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+77
в 3 каналах
Get PRO
январь '25
+135
в 4 каналах
Get PRO
декабрь '24
+152
в 2 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+397
в 6 каналах
Get PRO
октябрь '24
+518
в 5 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+79
в 3 каналах
Get PRO
август '24
+237
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
01 августа0
Посты канала
Repost from N/a
የስራ ፈጠራ እና የተቀጣሪነት ውይይት የስራ ፈጠራ እና የተቀጣሪነት ውይይት የተለያዩ ስራ ፈጣሪዎችን እንዲሁም በድርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው በመስራት የተሻለ ቦታ የደረሱ ሰዎችን በመጋበዝ የራሳቸውን ስ
የስራ ፈጠራ እና የተቀጣሪነት ውይይት የስራ ፈጠራ እና የተቀጣሪነት ውይይት የተለያዩ ስራ ፈጣሪዎችን እንዲሁም በድርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው በመስራት የተሻለ ቦታ የደረሱ ሰዎችን በመጋበዝ የራሳቸውን ስራ ለመጀመር ወይንም ተቀጥሮ በመስራት የወደፊት ህልማቸውን እውን ማድረግ ለሚፍልጉ ወጣቶች የሚገጥሟቸውን ችግሮች እና ፈተናዎች በማቅረብ እንዲወያዩ እና ተሞክሮዎችን እንዲወስዱ በማድረግ ስኬታማ የሆኑ ወጣቶችን ለማብዛት ታስቦ በየአስራ አምስት (15) ቀኑ ዱካ ሃብ ላይ የሚቀርብ የውይይት ፕሮግራም ነው። 🎙 የዚህ ሳምንት እንግዳችን አቶ ሰናይ አለምነህ ፕሮጀክት ማናጀር   📅 ቀን፡ ነገ ቅዳሜ ሐምሌ 25, 2018 ⏰ ሰአት፡ ከምሽቱ 2፡00 – 4:00 📍 ፕላትፎርም፡ ቀጥታ በቴሌግራም 🔗 ሊንክ፡ https://t.me/DukaYouthLedOrganizationHub Your journey starts here!   @dukayouthledorganization

2
🎭📽 The School of Theatre and Film Arts is now accepting applications for its Bachelor of Arts in Theatre and Film Arts prog
🎭📽 The School of Theatre and Film Arts is now accepting applications for its Bachelor of Arts in Theatre and Film Arts program. 📍 Location: Main Campus, College of Social Sciences, Arts & Humanities 👉 Create. Inspire. Impact.   Scan the QR code on the poster to learn more and start your journey today!
262
3
1. ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (BDU): "Wisdom at the Source of the Blue Nile" (ከአባይ ጓዳ ጥበብ ሲቀዳ) 2· መቀሌ ዩኒቨርሲቲ: "We Really Care" 3· ራያ ዩኒቨርሲቲ: "Knowledge for Societal Change!" (እውቀት ለማህበረሰባዊ ለውጥ!) 4· አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (AMU): "We grow in the esteem of future generation" (ወደፊት ትውልድ አክብሮት እያገኘን እናድጋለን) 5· ወሎ ዩኒቨርሲቲ (WU): "Knowledge for Sustainable Development" (እውቀት ለዘላቂ ልማት) ወይም "Striding for Quality" ("ለጥራት እንተጋለን") 6· ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ (DBU): "Practical education for better success" (ተግባራዊ ትምህርት ለተሻለ ስኬት) 7· ዲላ ዩኒቨርሲቲ: "The University of the Green Land" (የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ)። 8. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (UoG): የበፊቱ = "የሰላሙ ዩኒቨርሲቲ /University of Peace/ ነው፡፡ ያሁኑ = Devoted For Excellence/ለልህቀት እንተጋለን/ ነው፡፡ 9· ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (DMU): "Grow wiser at the water tower" / "የዕዉቀት አዉድማ ከጮቄ ማማ" 10. ሚዛን–ቴፒ ዩኒቨርሲቲ (MTU): "Light of The Green Valley" (የአረንጓዴው ሸለቆ ብርሃን) ። 11· ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (WKU): "ለጥበብ እንተጋለን/"We Strive for Wisdom"/ 12· አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (ASU): "Idol or Icon of excellence" (የልህቀት ምሳሌ) 13. ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (SU): "We serve the community!" (ህብረተሰቡን እናገለግላለን!) ። 14· አክሱም ዩኒቨርሲቲ (AXU): "Excellence Through Perseverance" (በጽናት ወደ ልህቀት) 15. ጅማ ዩኒቨርሲቲ (JU): "We are in the Community" (እኛ በማህበረሰቡ ውስጥ ነን) 16. ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ፡ Let Your Light Shine in The Soceity (ብርሃናችሁ በማህበረሰቡ ዉስጥ ይብራ) 17. ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ፡ We Strive For Excellence/ለላቀ ለውጥ እንተጋለን/ 18· አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU): "We are dedicated to innovative knowledge" (ለፈጠራ እውቀት የተሰጥን ነን) 19· ሃራማያ ዩኒቨርሲቲ (HU): Build Basis For Development 20. ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ፡ Historical duty to answer Tewodros quest knowledge 21. እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ፡ Explore Your Creative Potential (ያለህን እመቅ ሀይል ለይተህ ተጠቀም) 22. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፡ Knowledge in Action/እውቀት በተግባር/ 23. አድግራት ዩኒቨርሲቲ፡ Hardwork Our Hall Mark 24. ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ፡ "አዕምሮ ሲከፈት ዓይኖች ይከፈታሉ/Open Mind Open Eyes/ 25. ወለጋ ዩኒቨርሲቲ፡ Icon of Quality 26. አዲስ አበባ (AAU): "Honoring Our Past, Reimagining Our Future" (ያለፈውን አክብረን፣ የወደፊቱን እንደገና ማሰብ) 27. ማዳ ዋላቡ ዩኒቨርሲቲ: "Excellence through Diversity" (በብዝሃነት ወደ ልህቀት) 28. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፡ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ – "Ever to Excel!" (ሁልጊዜ ወደ ላቀ ስኬት) 29. ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፡ በጋራ እንችላለን/Together We Can/ 30. Mettu University – "We Are Dedicated To Serve The Community" 31. Jigjiga University – "Knowledge for Peace and Development." "ዕውቀት ለሰላምና ለልማት") 32. የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ (GU): "Building Generations" 33. ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ (DU): "Our success mount on educational Quality" 34. የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ (MAU) ፡ "Striving for Change/ለለውጥ እንተጋለን/" 35. ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ (DDU): "Empowering Generation" (ትውልድን ማብቃት) 36. የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ (Salale U): "Co-Creating Quality" ( "ጥራትን በጋራ መፍጠር") 37. ዲሬ ዳዋ ዩኒቨርሲቲ፡ "Striving to make a difference" (ልዩነት ለመፍጠር እንተጋለን) 38. አርሲ ዩኒቨርሲቲ፡ "Like Our Star Athletes, Excelling Professionals" (እንደ ኮከብ አትሌቶቻችን፣ የላቁ ባለሙያዎች) 39. አምቦ ዩኒቨርሲቲ፡ "Better Future Through Knowledge and Wisdom" (በእውቀትና በጥበብ የተሻለ የወደፊት) 40. ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፡ "Education for Community Development" (ትምህርት ለማህበረሰብ ልማት) 41. ወራቤ ዩኒቨርሲቲ፡ "Knowledge for Excellence" (እውቀት ለልህቀት) 42. ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ (KUE)፡ "Committed to Excellence in Education" 43. ጂንካ ዩኒቨርሲቲ፡ Knowledge for Change Source ጥቁር ሰው ሚዲያ
361
4
ሰላም እንዴት ናችሁ የ3rd year ተማሪ የሆነ ወንድማችንን እናድን please 🥺 ለአንድ ነብስ መዳን ምክኒያት እንሁን '''Selam hulachum endet nachu lben amogne opera
ሰላም እንዴት ናችሁ የ3rd year ተማሪ የሆነ ወንድማችንን እናድን please 🥺 ለአንድ ነብስ መዳን ምክኒያት እንሁን '''Selam hulachum endet nachu lben amogne operation lhon newu ena yhen le madreg beteseboche mulu be mulu meshefen slalchalu ebakachu yechalachu he birr yalchalachu degmo be tselot ke gone endthonu elalewu. Be birr lemtredugne CBE 1000376577507 Surafel tegenu Telebirr 0945679193 Operation yemhonewu kdame sle''' hone bechalachu meten endtitebaberugne elalewu. Ke gone sle honachu amesegnlawu. እናመሰግናለን የክፍል ጓደኞቹ
745
5
This is to share the official call for applications for the MA and PhD Programs in Public Management and Policy for the 2026/
This is to share the official call for applications for the MA and PhD Programs in Public Management and Policy for the 2026/27 Academic Year. We encourage all eligible candidates to apply and wish all prospective applicants every success in the application process. Sincerely,
881
6
Launch your career with McKinsey & Company! We are looking for passionate recent and upcoming graduates to join our Young Lea
Launch your career with McKinsey & Company! We are looking for passionate recent and upcoming graduates to join our Young Leaders Program (YLP) 2027 Cohort at our Addis Ababa office! 🇪🇹 This is a unique international opportunity to develop world-class leadership skills and solve complex problems across multiple sectors in Africa. 👤 Who can apply: Class of 2025, 2026, and early 2027 graduates in Ethiopia (All academic degrees are welcome!) 📄 How to apply: Submit a max 1-page CV. (Note: You must include your university GPA/honors and your high school achieved merit) ⏳ Deadline: 31 July 2026 🔗 Apply here: mckinsey.com/careers/search-jobs/jobs/fellow-youngleadersprogram-16433?hsid=c823eca9-cde6-4a99-9…     CGA has been promoting professionalism and empowering young professionals since 1950. Join our Telegram channel for updates: https://t.me/commercialgraduatesassoc
802
7
🚨 URGENT: Paid Volunteer Workers Needed! Organization: JRS/Ethiopia & L4G Positions: 6 Volunteer Workers Contract: 3–6 Month+2
🚨 URGENT: Paid Volunteer Workers Needed! Organization: JRS/Ethiopia & L4G Positions: 6 Volunteer Workers Contract: 3–6 Months Location: AAU, AASTU & Addis Ababa Youth Center Deadline: July 29, 2026 Positions: ✅ Team Leader (1) ✅ Content Creator (2) ✅ Advocacy Volunteer (2) ✅ Video Editor & Graphic Designer (1) Responsibilities: ✔️ Support peace dialogue, reconciliation & youth engagement ✔️ Conduct awareness activities and community mobilization ✔️ Create content and support project communication Requirements: ✅ Grade 12, Diploma, BA Degree, fresh graduate or higher ✅ Skills in youth engagement, advocacy, communication, media, design or video editing are encouraged ✅ English & Amharic communication skills 📩 Apply: Submit CV at L4G Office or Telegram: +251953023236 or user name @l4gmain info@liveforgeneration.org #VolunteerOpportunity #YouthForPeace #L4G #JRSEthiopia #AddisAbabaJobs #ApplyNow
1 132
8
🎓 Curious about Logistics & Supply Chain Management? Starting university is exciting—but choosing the right path starts with
🎓 Curious about Logistics & Supply Chain Management? Starting university is exciting—but choosing the right path starts with understanding your options. Join The Logistics Hub for a Freshman Awareness Session and discover what the LSCM profession is all about. 📚 Topics we'll cover: • Introduction to LSCM • Why LSCM is unique • Course overview • Career opportunities • GPA and academic success tips • The Logistics Hub and how you can get involved 📅 Date: July 29 🕗 Time: 8:00–10:00 PM (2:00–4:00 LT) 💻 Platform: Google Meet Whether you're considering LSCM or simply want to learn more about one of the world's most essential professions, this session is for you. 📩 The Google Meet link will be shared before the session. @logistics_insights @the_logistics_hub_aau Don't miss this opportunity to explore, connect, and begin your journey with confidence! #TheLogisticsHub #LSCM #FreshmanOrientation #AddisAbabaUniversity #SupplyChain #Logistics #FutureProfe
987
9
ለ33 ቀናት የሚቆይ ነፃ የሕክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ “እሺ ለበጎ ተግባር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ዛ+4
ለ33 ቀናት የሚቆይ ነፃ የሕክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ “እሺ ለበጎ ተግባር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ዛሬ ሐምሌ 20 ቀን 12018 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል። ይህ የበጎ አድራጎት መርሃ ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ከቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በአገልግሎቱ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የቦሌ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ክፍሌ ለማ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ሃላፊ ፕሮፌሰር ማቴዎስ እንሰርሙ እና የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤግዚኪውቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር ራሔል አርጋው ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የህክምና ባለሙያዎች ተገኝተዋል። ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች እና ስፔሻሊስቶች እየተሳተፉበት ባለው በዚህ መርሃ ግብር በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች የነፃ ሕክምናው ተጠቃሚ መሆን መጀመራቸው ታውቋል።
1 247
10
ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የመረጃ ሳምንት፤ ከነሐሴ 8–16፣ 2018 ቦታ፡ ዋና ካምፓስ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ጉዞዎን ከመጀመርዎ በፊት የሚያስፈልግዎትን መመሪያ
ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የመረጃ ሳምንት፤ ከነሐሴ 8–16፣ 2018 ቦታ፡ ዋና ካምፓስ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ጉዞዎን ከመጀመርዎ በፊት የሚያስፈልግዎትን መመሪያ ሁሉ የማግኘት እድልዎ ነው! በመረጃ ሳምንት ውስጥ፣ የሚከተሉትን መረጃ ያገኛሉ • የመግቢያ መስፈርቶች • የማመልከቻ ሂደቶች • የመጀመሪያ ዲግሪ የመግቢያ ፈተና (UAT) • የስኮላርሺፕ አማራጮች (መንግስት፣ በግልና፣ ፕሬዝዳንታዊ) • ስለ ምደባ መረጃ ለዕለታዊ መረጃዎች ኦፊሴላዊውን ድረ-ገጻችንን እና የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይማሩ ሕልሞን ያሳኩ
1 073
11
🚨 For Fresh Graduate Job 🏦 በ ዜሮ አመት Ahadu Bank – Trainee Banker ⏰ Application deadline : July 30, 2026 ✅ Job Position : Trainee Banker 🎓 Who can apply?: Bachelor's Degree in Banking & Insurance, Accounting, Management, Economics, Business Administration, or other related fields. • Minimum CGPA: 3.5 • 2018 E.C. Graduates Only • Exit Exam Score: 50+(Passed) 📍 Work location : Addis Ababa 💼 This is an excellent opportunity for fresh graduates to begin a banking career and gain practical experience in banking operations, customer service, and financial services. 📝 Apply Here:👇 https://forms.gle/k7fgBaKwaZhC8Vhs7 📢 Share this opportunity with friends and who meet the requirements! Join us 👇👇 https://t.me/mock_news https://t.me/mock_news
1 176
12
1 ቀን ብቻ ቀረው! የ33 ቀናት የክረምት በጎ ፈቃድ ነፃ የጤና አገልግሎታችን ሰኞ ይጀምራል! በ5ቱ ክፍለ ከተሞች (በቦሌ፣ በጉለሌ፣ በልደታ፣ በአዲስ ከተማ እና በለሚ ኩራ)፣ በመቄዶንያ፣ በተለያዩ
1 ቀን ብቻ ቀረው! የ33 ቀናት የክረምት በጎ ፈቃድ ነፃ የጤና አገልግሎታችን ሰኞ ይጀምራል! በ5ቱ ክፍለ ከተሞች (በቦሌ፣ በጉለሌ፣ በልደታ፣ በአዲስ ከተማ እና በለሚ ኩራ)፣ በመቄዶንያ፣ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች የሚከተሉትን አገልግሎቶች እንሰጣለን። 🔹 የውስጥ ደዌ ህክምና 🔹 የዓይን ህክምና 🔹 የካንሰር ቅድመ-ምርመራ 🔹 የልብ እና የደም ግፊት ምርመራ ከዚህ በተጨማሪም ፣ የነገዋን አረንጓዴ እና ጤናማ ኢትዮጵያ ለመገንባት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እና የአካላዊ እንቅስቃሴ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የጋራ የመንገድ ላይ ጉዞ ተዘጋጅቷል። #እሺ_ለበጎ_ተግባር! #ጥቁርአንበሳስፔሻላይዝድሆስፒታል #2018
1 154
13
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ የኢፌዲሪ የፍትሕ ሚኒስቴር በሕግ የተጣለበትን ኃላፊነት በላቀ ለመወጣት ይችል ዘንድ የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በማውጣት የአሰራር እና የአደረጃጀት ማሻሻያዎችን አድርጓል። በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ባሉ የተለያዩ ማስተባበሪያዎች፣ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፣ ዳይሬክቶሬቶች ተመድበው ለመስራት ፍላጎቱ እና ተነሳሽነቱ ያላቸው እና ከዚህ በታች የተመላከቱ መስፈርቶችን የሚያሟሉ የሕግ ባለሙያዎችን በዐቃቤ ሕግነት ለመቅጠር ይህ ማስታወቂያ ወጥቷል። በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 ቀናት ውስጥ በተወዳዳሪነት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶች፡ ኢትዮጵያዊ የሆነ/የሆነች እና በኢትዮጵያ የሚኖር /የምትኖር ፤ ለሕገ መንግስቱ እና ለሕግ የበላይነት ተገዢ የሆነ/የሆነች ፤ የየትኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ/ያልሆነች ፤ በታታሪነቱ/ቷ ፣ በታማኝነቱ/ቷ ፣ በሥነ-ምግባሩ/ሯ መልካም ስም ያተረፈ/ች መሆኑን/ኗን ይማርበት/ ትማርበት ከነበረበት ዩኒቨርሲቲ ወይም ከሚኖሩበት አካባቢ ካለ የመንግስት ተቋም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል /የምትችል ፤ የወንጀል ቅጣት ሪከርድ የሌለበት/ባት ፤ የፌዴራል መንግስቱን የሥራ ቋንቋ የሚችል/የምትችል ፤ እንደ አስፈላጊነቱ የሚሰጠውን የጽሁፍም ይሁን የቃል ወይም ሁለቱንም ፈተና መውሰድ እና ማለፍ የሚችል /የምትችል፤  የሥራ መደብ፡ (ዐቃቤ ሕግ) ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት  ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ በ2018 ዓ.ም የተመረቀ /የተመረቀች፤ የመመረቂያ ነጥብ (Cumulative GPA) 3.6 ከዚያ በላይ ያለው/ ያላት፣ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት 85 ፐርሰንታይል እና ከዛ በላይ በማምጣት ፈተናውን ያለፈ/ያለፈች፤ ብዝሃነት፣ ሴት እና አካል ጉዳተኛ ተወዳዳሪዎችን እናበረታታለን፤  የሥራ ልምድ - 0 አመት ብዛት -25 የምዝገባ ሁኔታ፡-  http://www.justice.gov.et በሚለው የተቋሙ ዌብሳይት ክፍት የሥራ ቦታ በሚለው ሥራ ባለው ማስፈንጠሪያ ወይም https://forms.gle/rWi1n6wi8HYYZubc7 በመጠቀም የሚጠይቀውን መረጃ በመሙላት እና ማስረጃዎችን በማያያዝ መመዝገብ ይቻላል። የምዝገባ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ፤ ማስታወሻ፡- ተወዳዳሪዎች ሲመዘገቡ ሊያሟሏቸው የሚገባቸው ሰነዶች፡- 1. ኢትዮጵያዊ መሆናችሁን የሚገልጽ መታወቂያ/ፓስፖርት እና ብሔራዊ መታወቂያ በpdf scan የተደረገ፤ 2. ዋና የትምህርት ማስረጃ (student copy) ጨምሮ በpdf scan የተደረገ ፤ አጠቃላይ የመመረቂያ አማካይ ውጤት CGPA እና የመውጫ ፈተና ውጤትን Exit Exam የሚገልጽ የትምህርት ማስረጃ፣ 3. ከሚኖሩበት አካባቢ ካለ የመንግስት ተቋም ወይም ከተመረቁበት የትምህርት ተቋም የመልካም ሥነ ምግባር ማስረጃ፣  ለበለጠ መረጃ ፡- በስራ ሠዓት በስልክ ቁጥር ፡- +251-15-15-7432 በመደወል፤ እንዲሁም በኢሜል አድረራሻ፡- mojprosecutorsadministration@justice.gov.et ወይም mojpublicprosecutorsa@gmail.com ላይ በመፃፍ ማግኘት ይችላሉ።  የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
1 013
14
የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ * የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አዳዲስ ተመራቂዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። 📌 የሥራ መደቡ ዝርዝ
የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ * የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አዳዲስ ተመራቂዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። 📌 የሥራ መደቡ ዝርዝር * የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ዐቃቤ ሕግ (ደረጃ ሦስት) * የተጠየቀው የትምህርት ደረጃ፡ በሕግ ትምህርት (LL.B) የመጀመሪያ ዲግሪ * የተመረቁበት ዓመት፡ በ2018 ዓ.ም የተመረቀ/ች * የመመረቂያ ነጥብ (CGPA)፡ 3.6 እና ከዚያ በላይ * የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት፡ 85 ፐርሰንታይል እና ከዚያ በላይ * የሥራ ልምድ፡ 0 ዓመት (አዲስ ተመራቂ) * ብዛት፡ 25 📅 የምዝገባ ጊዜ እና ሁኔታ * የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ። * የምዝገባ ቦታ፡ አመልካቾች ከታች ያለውን የኦንላይን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ። 🔗 የምዝገባ ሊንክ፡ https://forms.gle/N4UezidkwqFUrSdz9 ማስታወሻ፡ እባክዎትን አስፈላጊ መረጃዎችን ሙሉ በሙሉ እና በትክክል መሙላትዎን ያረጋግጡ።
991
15
https://youtu.be/Xqzy7fBQvsU?si=OXIwrVEZ6T5-lk-q
1 032
16
Share 2019_Academic Calender_2026_27_FINAL.pdf
1 380
17
ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል። በቀጣይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶ+3
ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል። በቀጣይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ላልወሰዱ ተፈታኞች 4ኛ ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መገለፁ ይታወሳል። @tikvahuniversity
1 641
18
📢 REMINDER: Applications Are Still Open for AAU Graduate Programs! Prospective students are invited to apply for a wide range of Master’s Programs (Regular and Extension) and PhD Programs offered across its 7 Colleges and the School of Law providing students with exceptional opportunities for advanced learning, interdisciplinary research, innovation, and professional development. 📚 Academic Year 2026/27 (2019 E.C.) - First Semester Applications are still open for Master’s Programs (Regular and Extension) and PhD Programs listed on the application portal. 📝 How to Apply: 1️⃣ Visit the official application portal: 🔗 https://admission.aau.edu.et/ 2️⃣ Review the requirements for your preferred program and create an applicant account. 3️⃣ Complete your application profile and upload all required documents. ⚠️ IMPORTANT DEADLINES & INFORMATION 🗓️ University GAT Application Deadline: 📌 Applications are open until August 11, 2026. 📝 University Admission Test (UAT) Information: 🌐 Website: https://www.aau.edu.et/TC 📲 Official Telegram Channel: Testing Center-AAU 📢 Information regarding Undergraduate Admission and University Information Week will be communicated shortly. 🔗 For full details, program listings, and additional information, visit: https://aau.edu.et/announcements/detail?title=Call~for~Applications:~Graduate~Programs Take the next step toward your future with Addis Ababa University!
1 610
19
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን የአፍሪካ ከፍተኛ ትምህርት ለለውጥ (AHEFT) የመጀመሪያው ዙር ሽልማት አሸናፊ በመሆን ተመረጠ! አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተቋማዊ ለውጥን በመምራት
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን የአፍሪካ ከፍተኛ ትምህርት ለለውጥ (AHEFT) የመጀመሪያው ዙር ሽልማት አሸናፊ በመሆን ተመረጠ! አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተቋማዊ ለውጥን በመምራት እና ለወጣቶች ዕድሎችን በማስፋፋት ዕውቅና ከተሰጣቸው አምስት የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ነው። ሽልማቱ በምርምር፣ በፈጠራ፣ በሰው ኃይል ልማት እና በማህበረሰብ ተፅዕኖ ላይ የምናደርገውን ሥራ የበለጠ ለማጠናከር የሚረዳ የ3 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍን ያካትታል። ይህ ታላቅ ዕውቅና Reimagining Our Future ብለን የሰየምነው ስትራቴጂክ ዕቅዳችንን እና ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር ያለንን የረጅም ጊዜ አጋርነት የሚያንፀባርቅ ነው። እንደ ኢትዮጵያ አንጋፋ፣ ስመ-ጥር እና ራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ፣ ይህንን ዕድል ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሚሆን የምርምር ብቃት፣ ፈጠራ እና ለውጥ አምጪ ትምህርትን ለማጠናከር እንጠቀምበታለን። ለዚህ ዕውቅና ማስተርካርድ ፋውንዴሽንን የምናመሰግን ሲሆን፣ ለዚህ ስኬት አስተዋፅኦ ላደረጉ መምህራኖቻችን፣ ሰራተኞቻችን፣ የአሁኖቹና የቀድሞ ተማሪዎቻችን እና አጋሮቻችን እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን። #AddisAbabaUniversity #AAU #MastercardFoundation #AHEFT #Research #Innovation #HigherEducation
1 492
20
https://forms.gle/BbdYpUvH19LntwbD9 #For fresh graduate students
https://forms.gle/BbdYpUvH19LntwbD9 #For fresh graduate students
1 334