ru
Feedback
MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩‍🎓👨‍🎓

MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩‍🎓👨‍🎓

Открыть в Telegram

A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU

Больше
557
Подписчики
+124 часа
+47 дней
+2530 день
Архив постов
✋✋7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ✋✋      👉ሊጠናቀቅ 4 ቀን ብቻ ቀረው👈 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለ7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ በመራጭነት የሚመዘገቡበት ሂደት ቀድሞ በተለጠፈው መሠረት ሲሆን አሁን የቀረው 4 ቀን ብቻ ስለሆነ ዋናው ግቢ ያላችሁ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ 8:00 ሰዓት ጀምሮ National Id እና የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ በመያዝ Ict room ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን። # ይሳተፉ! # ይመዝገቡ! # ይምረጡ! ✍️የተማሪዎች ሕብረት ጽ/ቤት      ✋✋7th National Election✋✋               👉Only 4 days left 👈 The process for university students to register as voters for the 7th National Election is as previously announced, and now there are only 4 days left. We urge students on the main campus to register at the ICT room starting today,Tuesday, 8:00 local time with their National ID and University ID. # Participate! # Register! # Vote! ✍️MTU students' union office

የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተ
የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በሌላ በኩል፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም

〰️ I mportant Latin Legal Term and Abbreviations: ___ • LL.B - Legum Baccalaureus [Bachelor of Laws] • LL.M - Legum Magister [Master of Laws] • LL.D - Legum Doctor [Doctor of Laws] The two L's are often confused us to mean, but the actual abbreviation is based on the Latin words as shown above. In Latin abbreviations, the plural form of a word is indicated by doubling the letter, for example “ pp. is Latin abbreviation for – pages". hence ‘LL.’ is short for Laws. Legum is the plural form of the Latin word lex, which means "specific laws". _ • Ead. - eadem - The same • Id. - Idem - The same • ibid. - ibidem - In the same place • i.a. - inter alia - Among other things • i.e. - id est - That is, / in other words • viz. - videlicet - Namely / that is to say • vs or v. - versus - Against _ • a quo - Previous • ab extra - From outside • ab initio - From the beginning • actus reus - Guilty act • ad hoc - For this • ad idem - To the same thing • ad valorem - According to value • affidavit - A formal statement of fact • Audi alteram partem - Hear the other side • bona fide - In good faith • bona vacantia - Ownerless goods • caveat emptor - Let the buyer beware • consensus ad idem - Agreement as to the subject or object of the contract. • cui bono - As a benefit to whom? • de facto - Concerning fact • doli incapax - Incapable of guilt • ejusdem generis - Of the same class • ex facie - On the face • ex officio - From the office • ex post facto law - A law that makes a past act illegal that was not illegal when it was done. • in camera - In the chamber • in pari materia - In the same matter • locus standi - The right of a party to appear and be heard before a court. • male fide - Bad faith • mens rea - Guilty mind • nemo dat quod non habet - No one gives what he doesn't have. • obiter dictum - A thing said in passing • pro bono publico - For the public good • quid pro quo - This for That • ratio decidendi - Reason for the decision • res judicata - A matter that has been finally adjudicated, no further appeals or legal actions by the involved parties is now possible. • stare decisis - The obligation of a judge to stand by a prior precedent. • sui generis - Something that is unique amongst a group. • supra - Above actio in personam "action against a person" ad hominem "to the man" (Appealing to a person's interests or prejudices rather than to reason) ad litem "for the suit/action" amicus curiae "friend of the court" bona fide "in good faith" de jure "according to law / by right" Dura lex, sed lex. "The law is hard, but it is the law." ex curia "out of court" ex lege - "arising from the law; as a matter of law" habeas corpus -"You shall have the body. / (I command that) you have the body." (A judge's order to bring a person before the court to see whether he is justly imprisoned.) Hoc indictum volo. - "I wish this to be unsaid. (I withdraw the statement.)" Ignorantia legis neminem excusat. "Ignorance of the law excuses no one." in camera - "in chamber / in secret / closed session" in facie curiae - "in the face/presence of the court" in personem "against a/the person" ipso facto "by the fact itself / by that very fact" lex scripta "written law" mala fide "in/with bad faith / treacherously" mala in se "bad/evil in itself" ne bis in idem "A person may not be punished twice for the same thing." ne exeat "Let him not go out from the jurisdiction of the court" noli-me-tangere "do not touch me" (A warning against touching) nolle prosequi "I do not wish to pursue" (A prosecutor is dropping all or part of an indictment.) nolo contendere "I do not wish to contend." (A guilty plea, leaving open the option of denying alleged facts in later proceedings) non compos mentis "not having control of the mind" (Not legally responsible) nunc pro tunc "now for then" (Indicates action in the present that should have been taken before) per se "in/by itself" prima facie "on first appearance / at first sight" pro forma "as a matter of form / according to form" pro tempore "for the time / temporarily"

በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖ
በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖርታል (https://uni.mirchaye.nebe.org.et) አዘጋጅቷል፡፡ ምዝገባውን ለማከናወን ምን ያስፈልጋል? ➫ በሚገኙበት ዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ላይ መሆን፣ ➫ ስልክ፣ ኮምፒውተር ወይም ላፕቶፕ፣ ➫ ብሔራዊ መታወቂያ፣ ➫ ብሔራዊ መታወቂያ ሲያወጡ የወጣበት የስልክ ቁጥር፡፡

የፌደሬሽን ምክር ቤት የህገመንግስት ትርጉም የሚሰጥባቸዉ ጉዳዮች ምንድ ናቸዉ፡፡ በኢፌድሪ የፌደሬሽን ምክር ቤት ስልጣን የሚደነገግዉ አዋጅ ቁጥር 1262 መሰረት ለህገመንግስት ትርጉም የሚቀርቡት የሚከተሉት ጉዳዮች ናቸዉ፡፡ ✅ በሕገ መንግስቱ ውስጥ ለመንግስት አካላት ወይም ሌሎች ተቋማት በተሰጡት ስልጣን፣ ተግባራትና ኃላፊነቶች ይዘትና ዳራ ላይ የሕገ-መንግስት ትርጉም ጥያቄ ሲነሳ ✅ በፌደራል መንግስትም ሆነ በክልል ሕግ አውጪ አካላት የሚወጡ ሕጎች ከሕገ መንግስቱ ጋር ይቃረናል የሚል ጥያቄ ሲነሳና ጉዳዩ በሚመለከተው ፍርድ ቤት ወይም በባለ ጉዳዩ ሲቀርብ፤ ✅ በማናቸውም የመንግስት አካል ወይም የባለስልጣን የመጨረሻ ውሳኔ በሕገ መንግስቱ የተደነገጉት መሰረታዊ መብቶችና ነጻነቶች ተጥሰዋል በሚል ጥያቄ ለማቅረብ መብት ባለው ሰው አቤቱታ ሲቀርብ ✅  በፌደራል የመንግስት አካላት መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች ሲቀርብ ✅ በፌደራል መንግስቱ እና በክልል መንግስታት መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች ሲኖሩ፤ ✅  በክልሎች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች ሲኖሩ፤ ✅ በፍርድ ቤት ሊወሰን በማይችል በማናቸውም ሕገ መንግስታዊ ጉዳይ ላይ በፌደራል ወይም በክልል ሕግ አውጪ ምክር ቤት አንድ ሶስተኛ አባላት ወይም በፌደራልም ሆነ በክልል አስፈጻሚ አካላት ጥያቄ ሲቀርብ፤ ✅  በፌደራል መንግስት የሚያወጣቸው ሕጎች በክልሎች ስለሚፈጸሙበት ሁኔታ አለመግባባት ሲፈጠርና ጥያቄውም በሚመለከተው አካል ሲቀርብ፤ ✅ የክልል መንግስት ህጎችና ፖሊሲዎች በህገ መንግስቱ ውስጥ በተደነገጉት መርሆዎችና ዓላማዎች ላይ የተመሰረቱ አይደለም የሚል ክርክር ሲቀርብ፣ ✅ በፌደራል መንግስት፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንድ ሶስተኛ አባላት ወይም የክልል ምክር ቤት አንድ ሶስተኛ አባላት ሲቀርብ፤ ✅ የክልል ሕገ መንግስት ተርጓሚ አካል የክልል ሕገ መንግስትን በመተርጎም ሂደት ቀደም ሲል በፌደሬሽን ምክር ቤት ወይም በሌላ ክልል ሕገ መንግስት ተርጓሚ አካል በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ከተሰጠ የሕገ መንግስት ተርጉም የተለየ ውሳኔ ባሰበ የክልል ሕገ መንግስት ተርጓሚ አካል በሚቀርብ ጥያቄ፤ በእነዚህ ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች የህገመንግስት ትርጉም ሊሰጥ ይችላል፡፡

በተፋጠነ ሥነ ሥርዓት ታይተው የሚወሰኑ ጉዳዮች (Accelerated Procedure) (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ  300 - 314) (1). የንግድ ማህበር አስቸኳይ ስብሰባ     እንዲጠራ ይደረግልኝ (2). ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ        በስጦታ/በውርስ ስለሚተላፍ        ንብረት አቤቱታ (3). በንግድ ድርጅት/በማህበር ከተሰጠው        ስልጣን  ውጪ ሰርቷል/ፈፅሟል የሚል        አቤቱታ (4). የንግድ ማህበር ውሣኔን በመቃወም         የሚቀረብ አቤቱታ (5). የጉዲፈቻ ስምምነት ይፅደቅልን አቤቱታ (6). ሞግዚትነቴ ይረጋገጥልኝ የሚል አቤቱታ (7). ክስ ይዛወርልኝ የሚል አቤቱታ              (8). ወላጅነት ይረጋገጥልኝ የሚል አቤቱታ (9). ስም ይለወጥልኝ የሚል አቤቱታ (10). ልጅነቴ ይታወቅልኝ የሚል አቤቱታ (11). በስምምነት የሚቀር ፍቺ ይፅደቅልን           የሚል አቤቱታ (12). ወራሽነቴ ይረጋገጥልኝ የሚል አቤቱታ (13). አካልን ነፃ የማውጣት አቤቱታ          ( Habeas Corpus Suit) (14). መተላለፊያ መንገድ ይከፈትልኝ          የሚል አቤቱታ (15). እሽግ ይከፈትልኝ የሚል አቤቱታ (16).የመጥፋት ውሣኔ ይሰጠን የሚል አቤቱታ

CIVIL CODE SUCCESSION ARTICLES AMHARIC-ENGLISH.pdf5.40 KB

+2
CIVIL CODE PROPERTY LAW (1).pdf1.92 MB

Happy Ethiopian Easter (Fasika). Dear MTULSU Members, the Mizan Teppi university community, and all Ethiopians, On behalf of
Happy Ethiopian Easter (Fasika). Dear MTULSU Members, the Mizan Teppi university community, and all Ethiopians, On behalf of the Mizan Teppi university law students union we extend our warmest wishes for a happy and blessed Fasika. This special occasion reminds us of hope, renewal, and unity. It is a time to reflect, support one another, and move forward together with a shared commitment to respect, justice, and community. May this Fasika bring peace to your hearts, joy to your families, and strength in your journey. Happy Easter! With sincere regards, @MTULSU

አዋጅ ቁ.1410/2018 ወይም የወንጀል ሕግ ስነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ በHPR መፅደቁ መልካም ነገር ነው፤ ለዓመታት የተለፋበት ሰነድ ነው፤ ብዙ አዳዲስና ጥሩ ጥሩ ነገሮችን የያዘ ነው፤ በስራው የተሳተታፉት አካላት በሙሉ ምስጋና ይገባቸዋል! ይህ በእንዲህ እንዳለ ከዚህ በፊት ባየሁት ረቂቅ ላይ ሕጉ ተግባራዊ መሆን የሚጀምረው በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣ ከ180 ቀናት (6 ወር) በኋላ ነው ይላል። በመጨረሻው ሰነድ ላይ ይህ ጊዜ እንዳለ አልፎ/ፀድቆ ከሆነ (መፅደቅም አለበት ለsensitization ሰፊ ጊዜ ስለሚያስፈልግ) አዲሱ ሕግ ተግባራዊ የሚሆነው በሚቀጥለው ዓመት ነው። የማጠናቀቂያ ስራዎች የሚሰሩበት ጊዜ + ለሕትመት የሚያስፈልግ ጊዜ + 6 ወር…ከዚያ ወደ ተግባር መግባት! It is going to be a long time but it will be a tiny fraction of the time needed to get to this stage. So, till then, please, hold on to your 1961 CPC. Cheers!በደጀንግርማ

For more information, you can visit their linkdin address above.

Legal Ideas Forum International (LIFIN) Ethiopia Call for Applications The Legal Ideas Forum International (LIFIN) – Ethiopia
Legal Ideas Forum International (LIFIN) Ethiopia Call for Applications The Legal Ideas Forum International (LIFIN) – Ethiopia is now opening applications for its National executive and Regional,campus director Leadership Teams. We are currently accepting applications for the following positions: National Executive Committee 1.Deputy National Campus Director 2.Secretary 3.Financial Secretary 4.Director of Media & Publicity 5.Director of Programs, Policies & Projects 6.Director of Academics, Moot & Mock Trial 7.Director of Socials & Welfare 8.Public Relations Officer Regional Leadership 1.Regional Campus Directors (All regions) 2.Deputy Regional Directors Campus-Level Leadership 3.Campus Directors (All universities) 4.Campus Ambassadors Application Requirements Updated CV (maximum 2 pages) Leadership Experience Deadline April 12 Submit email- lifinethiopia@gmail.com Mention your specific position in the subject line FOR KNOWLEDGE AND JUSTICE

Take part in this opportunity and represent our institution.

ቻዉ🤷‍♂️ ስለነበረን ቆይታ እናመሰግናለን ስንለይህ በእምባ ነው ከ64 አመት በኋላ ....😃😅 On behalf of all legal practitioners..
ቻዉ🤷‍♂️ ስለነበረን ቆይታ እናመሰግናለን ስንለይህ በእምባ ነው ከ64 አመት በኋላ ....😃😅 On behalf of all legal practitioners..

Are you interested in attending an online training ? Ethiopian Human Rights Commission Organized online training on "Youth on Human Rights and Transitional Justice" Digital certificate available upon completion. Enjoy it! https://online.atingi.org/course/view.php?id=5069

ምክር ቤቱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አፀደቀ ---------------------- (ዜና ፓርላማ) መጋቢት 24፣ 2018 ዓ.ም፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ13ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አፅድቋል፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ  ሪፖርት እና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሥርዓት የወንጀል ፍርድ ሂደት የተጠርጣሪን እና የተከሳሽን እንዲሁም በወንጀል ምክንያት የተጎዱ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች ለማክበርና ለማስከበር የሕግ የበላይነት በማስፈን የአሰራር ስርዓትን ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን ሰብሳቢዋ ገልጸዋል፡፡ የተቀላጠፈ የፍትህ ሥርዓት እንዲኖር ለማስቻል እና ልዩ የወንጀል ምርመራ ዘዴን እንዲሁም ለተጎጂዎች ካሣ የሚከፈልበትን አግባብ ያካተተ ዓለም አቀፍ መርህን የተከተለ ረቂቅ ሕግ እንደሆነ የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ  አያይዘው አስረድተዋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ ከኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት እና ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች፣ መርሆች እና እሴቶች እንዲሁም ከወንጀል ህጉ ጋር የተጣጣመና ዘመናዊ በመሆኑ ጠቀሚ እንደሆነ  ሰብሳቢዋ ጠቁመዋል፡፡   ረቂቅ ህጉ በህገ መንግስቱ፣ በወንጀል ሕጉ፣ ዓለም አቀፍ ህጎች እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ህጎች የተረጋገጡ ልዩ ትኩረት ለሚያሻቸው ለሴቶች፣ ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች የተሰጣቸውን መብቶች ለማረጋገጥ የሚያስችል እንደሆነም የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ ገልጸዋል፡፡ የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው ረቂቅ አዋጁ ረጅም ጊዜ የቆየና የዘገየ ቢሆንም በህዝቡ ዘንድ የቅሬታ ምንጭ የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት ወቅቱን የሚመጥን አዋጅ በመሆኑ የህዝብን የፍትህ ሥርዓቱን ለማስፈን እንደሚያግዝ ገልጸዋል፡፡ የዜጎችን ሰብአዊ እና ዲሞክራሲአዊ መብቶችን ለማስከበር እና የፍትህ ሥርዓቱን በማዘመን ወቅቱን ያዋጅ አግልግሎት ለመስጠት ረቂቅ አዋጁ ሚናው የጎላ መሆኑን የምክር ቤት አባላት አመላክተዋል፡፡፡ በሌላ በኩል የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ ረቂቅ አዋጁ በአተገባበር ሂደት ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ ከፍትህ አካላት ጋር መወያየት እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡ ከምርመራ ሂደት እና ከዲጂታል አሰራሮች ጋር በተያያዘ ዜጎችን ህገ መንግስታዊ መብትን በጠበቀ መልኩ መሆን እንዳለበት የምክር ቤት አባላቱ አስገንዝበው፤ በማረሚያ ቤት ቆይተው ፍርድ ቤት ነፃ የሚላቸው ዜጎች የካሳ ክፍያ ሥርዓትን ለመዘርጋት በግልጽ በረቂቅ አዋጁ ማስቀመጥ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ምክር ቤቱ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ፤ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 አድረጎ በሁለት ተቃውሞ፤ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡ Via : HPR

ምክር ቤቱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አፀደቀ ---------------------- (ዜና ፓርላማ) መጋቢት 24፣ 2018 ዓ.ም፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ13ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አፅድቋል፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ  ሪፖርት እና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሥርዓት የወንጀል ፍርድ ሂደት የተጠርጣሪን እና የተከሳሽን እንዲሁም በወንጀል ምክንያት የተጎዱ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች ለማክበርና ለማስከበር የሕግ የበላይነት በማስፈን የአሰራር ስርዓትን ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን ሰብሳቢዋ ገልጸዋል፡፡ የተቀላጠፈ የፍትህ ሥርዓት እንዲኖር ለማስቻል እና ልዩ የወንጀል ምርመራ ዘዴን እንዲሁም ለተጎጂዎች ካሣ የሚከፈልበትን አግባብ ያካተተ ዓለም አቀፍ መርህን የተከተለ ረቂቅ ሕግ እንደሆነ የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ  አያይዘው አስረድተዋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ ከኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት እና ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች፣ መርሆች እና እሴቶች እንዲሁም ከወንጀል ህጉ ጋር የተጣጣመና ዘመናዊ በመሆኑ ጠቀሚ እንደሆነ  ሰብሳቢዋ ጠቁመዋል፡፡   ረቂቅ ህጉ በህገ መንግስቱ፣ በወንጀል ሕጉ፣ ዓለም አቀፍ ህጎች እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ህጎች የተረጋገጡ ልዩ ትኩረት ለሚያሻቸው ለሴቶች፣ ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች የተሰጣቸውን መብቶች ለማረጋገጥ የሚያስችል እንደሆነም የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ ገልጸዋል፡፡ የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው ረቂቅ አዋጁ ረጅም ጊዜ የቆየና የዘገየ ቢሆንም በህዝቡ ዘንድ የቅሬታ ምንጭ የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት ወቅቱን የሚመጥን አዋጅ በመሆኑ የህዝብን የፍትህ ሥርዓቱን ለማስፈን እንደሚያግዝ ገልጸዋል፡፡ የዜጎችን ሰብአዊ እና ዲሞክራሲአዊ መብቶችን ለማስከበር እና የፍትህ ሥርዓቱን በማዘመን ወቅቱን ያዋጅ አግልግሎት ለመስጠት ረቂቅ አዋጁ ሚናው የጎላ መሆኑን የምክር ቤት አባላት አመላክተዋል፡፡፡ በሌላ በኩል የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ ረቂቅ አዋጁ በአተገባበር ሂደት ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ ከፍትህ አካላት ጋር መወያየት እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡ ከምርመራ ሂደት እና ከዲጂታል አሰራሮች ጋር በተያያዘ ዜጎችን ህገ መንግስታዊ መብትን በጠበቀ መልኩ መሆን እንዳለበት የምክር ቤት አባላቱ አስገንዝበው፤ በማረሚያ ቤት ቆይተው ፍርድ ቤት ነፃ የሚላቸው ዜጎች የካሳ ክፍያ ሥርዓትን ለመዘርጋት በግልጽ በረቂቅ አዋጁ ማስቀመጥ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ምክር ቤቱ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ፤ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 አድረጎ በሁለት ተቃውሞ፤ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡ (በ-መኩሪያ ፈንታ)

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል --------------------- (ዜና ፓርላማ) መጋቢት 24፣ 2018 ዓ.ም፤ 6ኛው የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል --------------------- (ዜና ፓርላማ) መጋቢት 24፣ 2018 ዓ.ም፤ 6ኛው የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የስራ ዘመኑ 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ ሪፖርት እና የውሳኔ ሀሳብ በንባብ እያቀረቡ ይገኛሉ። ረቂቅ አዋጁን ለማዳበር በርካት ባለድርሻ አካላትን፣ የዘርፋ ምሁራንንና የሥራ ኃላፊዎችን በማሳተፍ ሰፊ ውይይት በማድረግ ጠቃሚ ግብአት መገኘት መቻሉን የተከበሩ ወ/ሮ እፀገነት መንግስቱ አስረድተዋል። ምክር ቤቱ እያካሄደው ባለው መደበኛ ስብሰባው የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል። ©️ : HPR

new criminal procedure and evidence code Draft .pdf3.62 MB