cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Heaven Army

ሄቨን አርሚ የመጨረሻው ዘመን አማኞችን ለክርስቶስ ምጸአት እና ለሚያዘጋጃቸውም ሪቫይቫል ለማንቃት ይተጋል። ዩቱብ/ YouTube: https://www.youtube.com/@HeavenArmy-eo7fy?sub_confirmation=1

Больше
Рекламные посты
2 550
Подписчики
-424 часа
-167 дней
-8330 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
✅ምርኩዜ ሸምበቆ አይደለም✅ 🔺ሊሊ/ቃልኪዳን ጥላሁን🔺 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
290Loading...
02
Treasure that Lasts Forever Matthew 6:19 AMP [19] “Do not store up for yourselves [material]treasures on earth, where moth and rust destroy, and where thieves break in and steal. Every human grows up in a world filled with desires and needs. We learn from an early age that we prefer comfort over discomfort. We discover that it is easier to have plenty than it is to have little. Material possessions can certainly create comfort in our lives—the new cars, the bigger houses, or the latest phones. It's easy to think that having more will make you happier, too. But nothing you can buy will last forever. Everything that we collect here on earth has an expiration date. Cars break down. Houses crumble. New phones become obsolete—really quickly. In the long run, we really have no control over the things of this world. Jesus invites us to a different way of life when He tells us to focus on storing up treasures in heaven, where things do not deteriorate or disappear. Rather than focusing on piling up earthly things, He calls us to focus on heavenly things that will last eternally. Everything we own was actually given to us by God’s grace. We can break the habit of amassing treasure on earth by seeing all of our material possessions as something given by God for us to share with others. We can also shift our priorities toward making an eternal impact in people’s lives by sharing the hope of Jesus with them. What small steps can you take today to begin to shift your focus from earthly treasure to heavenly treasure? What has God given you that you can share with others to make a difference in their life as well? Take some time to pray to God about these things. Youversion Bible app devotional     🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
520Loading...
03
📌የገላትያ ጥናት ክፍል 34 📌 የመንፈስ ፍራ__ደስታ ትክክለኛው የእግዚአብሔር የልጆች የሕይወት ክልል ደስታ(ሀሴት) ነው!! ገላ 5 : 22_26 አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ♦️በዚህ ላይቭ አገልግሎት መካፈል የምትፈልጉ ከሰኞና አርብ በቀር ባሉ ቀናቶች ሁሉ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በሄቨን አርሚ ቻነል ይቀላቀሉን። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
520Loading...
04
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=5709f964188b5ca634 ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
342Loading...
05
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=8c89db763692cb0056 ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
282Loading...
06
የተወደዳችሁ!! ከሰዓታት በኋላ 4:00 ሰዓት ሲሆን እንደ ጌታ ፈቃድ የገላትያ ጥናት ክፍል 34 የሚቀጥል ይሆናል። ብሩካን ናችሁ!! ሄቨን አርሚ
280Loading...
07
“የሰው መንገድ ሁሉ በዓይኑ ፊት የቀናች ትመስለዋለች፤ እግዚአብሔር ግን ልብን ይመዝናል።” — ምሳሌ 21፥2
1510Loading...
08
📌የገላትያ ጥናት ክፍል 33 📌 የመንፈስ ፍራ__ፍቅር ገላ 5 : 22_26 አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ♦️በዚህ ላይቭ አገልግሎት መካፈል የምትፈልጉ ከሰኞና አርብ በቀር ባሉ ቀናቶች ሁሉ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በሄቨን አርሚ ቻነል ይቀላቀሉን። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  WITH          @Eyesusiyeeee          @Eyesusiyeeee                  🔺🔺                   Join
1631Loading...
09
“ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።” — 1ኛ ዮሐንስ 3፥18 📌ተግባር የሌለው ፍቅር ምውት ነው። እውነት የሌለውም ተግባር "ከንቱ" ፍቅር ነው። ፍቅር እውነትና ተግባር አንድ ላይ ሲሆኑ ነው። እውነት የልቦናችን ቅንነት የሚፈተንበት ነው። ፍቅር በእውነት ከሆነ በምንም መመዘኛ የራሱን ትርፍ አያሰላም። የፍቅር አላማው ፍቅር ብቻ ነው። አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
1590Loading...
10
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=d022ec15a7295c58cc ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
553Loading...
11
📌የመገለጥ ተራራ መንፈስ ቅዱስ የመገለጥ ተራራችን ነው። እርሱን በመጠጋት የምንወጣው ከፍታ ኢየሱስን በተለየ መንገድ እያወቅን የምናድግበት ነው። በተራራው ላይ በሌላ መልክ የታየው ኢየሱስ የነበረውን ክብሩን ነው ያሳያቸው። ለእነርሱ ግን አይተው በማያውቁት መንገድ ነው የታየላቸው። ይህ መገለጥ ኢየሱስን ባይቀይረውም የክብሩን እውቀት ቀይሮላቸዋል። ይህ የሆነላቸውን ለኛም ማድረግ የምችል መንፈስ ቅዱስ አለን። እህት ማህደር ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
2172Loading...
12
⚪️ለምስክርነት ⚪️መንፈሳዊ እርዳታ ለማግኘት ⚪️ጌታ ኢየሱስን እንደ ግል አዳኝዎ ለመቀበል ⚪️አብሮን ለመስራት በዚህ ያናግሩን 👉 @Heny8484 👉 @Heny8484 👉 @Heny8484 ሄቨን አርሚ የሪቫይቫል ትውልድ
180Loading...
13
“ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀ መዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከበራል።” — ዮሐንስ 15፥8
200Loading...
14
ፊልጵስዩስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹² ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤ ¹³ ስለ በጎ ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና። ¹⁴-¹⁵ በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ ሳታንጐራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ፤
250Loading...
15
“ወደ ደጆቹ በመገዛት፥ ወደ አደባባዮቹም በምስጋና ግቡ፤ አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፤” — መዝሙር 100፥4
2230Loading...
16
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የጸሎት ምሽታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=d022ec15a7295c58cc ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
460Loading...
17
Media files
2760Loading...
18
🛑ራሱ ያውራ‼️ “ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፤”   — 2ኛ ጴጥሮስ 1፥20 📌በዘመናችን ከምንም በላይ የተጣሰ የእግዚአብሔር ፈቃድ ቢኖር ይህ ነው። የእግዚአብሔር ቃል ሁሉ የሚናገርለትን ጌታ ከጎን ጥለን መጻሕፍትን ለገዛ ምኞታችን በመተርጎም መስበክ ፣ ማንበብ እና ማውራት። 📌ለቃሉ እውነተኛ ፍቺ ግድ የሌለው ትውልድ በዝቷል። እንደ ፈቃዱ የተጻፈ ቃል ከሆነ እንደ ፈቃዱ እንደ ሚተረጎም ጠፍቶናል። መጽሐፍ ቅዱስ ፈቃዱን የምናውቅበት እንጂ ፈቃዳችንን የምናጸናበት እንዳልሆነ ተረስቷል። እንደ ቃሉ ያልሆነ ዕውቀታችንን የምንሽርበት እንጂ ምናጸናበት እንዳልሆነ ረስተናል። 📌የቃሉ ሰዎች ሆይ። ቃሉን ለራሳችን አንተርጉመው። ቃሉ የራሱ ትርጉም አለው። እርሱም ዘላለማዊ የሆነ የአብ ምክር ነው። ቃሉ በራሱ የሚያወራ ነው። እኛ የቃሉ ሰሚዎችና አድራጊዎች እንጂ አናጋሪዎች አይደለንም። መጽሐፍ ቅዱስ በመንፈስ ቅዱስ አንደበት ያወራል። እናንተ ግን መልካም ሰሚ ሁኑ እንጂ እንደ ፈቃዳችሁ እንዲያወራ አታርጉ። ያን ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል መሆኑ ቀርቶ የናንተ ይሆናል። አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
3003Loading...
19
🟢ጊዜ ማይለውጥህ🟢 መሳይ ብርሃኑ (ኪንግደም ሳውንድ) 🔥 አስደናቂ አምልኮ🔥 ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
2202Loading...
20
📌የገላትያ ጥናት ክፍል 32 📌 እንዴት ብዙ ፍሬ ላፍራ? ገላ 5 : 22_26 አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ♦️በዚህ ላይቭ አገልግሎት መካፈል የምትፈልጉ ከሰኞና አርብ በቀር ባሉ ቀናቶች ሁሉ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በሄቨን አርሚ ቻነል ይቀላቀሉን። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
2221Loading...
21
Heaven Army: ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²² የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው። ²³ እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም። ²⁴ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ። ²⁵ በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ። ²⁶ እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
260Loading...
22
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=83ae6a2a826bd0821a ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
483Loading...
23
📌የገላትያ ጥናት ክፍል 31 📌 የመንፈስ ፍሬ ምንድ ነው? ገላ 5 : 22_26 አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ♦️በዚህ ላይቭ አገልግሎት መካፈል የምትፈልጉ ከሰኞና አርብ በቀር ባሉ ቀናቶች ሁሉ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በሄቨን አርሚ ቻነል ይቀላቀሉን። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
2641Loading...
24
ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²² የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው። ²³ እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም። ²⁴ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ። ²⁵ በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ። ²⁶ እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
391Loading...
25
🛑የተወደዳችሁ የHA ቤተሰቦች የገላትያ ጥናታችን ጀምሯል። በዚህ ሊንክ ይቀላቀሉን! https://t.me/heavenarmyy?livestream=cf95925604892344f1
583Loading...
26
⚪️ያወራል ቀራንዮ 🎹አውታሩ ከበድ #7 ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
2973Loading...
27
Media files
2740Loading...
28
እንግዲህ በመንፈስ ኑሩ እላለሁ፤ የሥጋንም ምኞት አትፈጽሙም።  ሥጋ መንፈስ የማይፈልገውን፣ መንፈስም ሥጋ የማይፈልገውን ይመኛልና፤ እነዚህ እርስ በርሳቸው ስለሚጋጩ፣ የምትፈልጉትን አታደርጉም።  በመንፈስ ብትመሩ ግን፣ ከሕግ በታች አይደላችሁም። የሥጋ ሥራ ግልጽ ነው፦ ይኸውም ዝሙት፣ ርኵሰት፣ መዳራት፣  ጣዖትን ማምለክ፣ ሟርት፣ ጥላቻ፣ ጠብ፣ ቅናት፣ ቊጣ፣ ራስ ወዳድነት፣ መለያየት፣ አድመኝነት፤  ምቀኝነት፣ ስካር፣ ዘፋኝነት፣ እንዲሁም እነዚህን የመሰለው ነው። አስቀድሜ እንዳልሁ፣ አሁንም አስጠነቅቃችኋለሁ፤ በእንዲህ ሁኔታ የሚኖሩ ሁሉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም። የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፣ ደስታ፣ ሰላም፣ ትዕግሥት፣ ቸርነት፣ በጎነት፣ ታማኝነት፣  ገርነት፣ ራስን መግዛት ነው። እንደነዚህ ያሉትንም የሚከለክል ሕግ የለም።  የክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት ሥጋን ከክፉ ምኞቱና መሻቱ ጋር ሰቅለውታል።  በመንፈስ የምንኖር ከሆን፣ በመንፈስ እንመላለስ።  እርስ በርሳችን እየተጎነታተልንና እየተቀናናን በከንቱ ውዳሴ አንመካ። ገላትያ 5:16-26
270Loading...
29
አሜን የሆነው! “በሎዶቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፦ አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ በእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ የነበረው እንዲህ ይላል፦” — ራእይ 3፥14 📖ይህ ቃል በሁላችን አንደበት የተለመደ ቃል ነው። ትርጓሜውም (So be it) ወይም "ይሁን" የሚል ስምምነትን የምያሳይ ነው። በዚህ ክፍል ላይ ግን ስም ሆኖ እናያለን ፤ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም። ስለምን ክርስቶስ በዚህ ስም ተጠራ? በእግዚአብሔር የተሰጡ ተስፋዎች ሁሉ፣ “አዎን” የሚሆኑት በእርሱ ነውና፤ እኛም በእርሱ አማካይነት ለእግዚአብሔር ክብር፣ “አሜን” የምንለው በዚህ ምክንያት ነው። 2 ቆሮንቶስ 1:20 📖እግዚአብሔር ለሰው ልጅ የገባው የተስፋ ቃል ሁሉን ለመፈጸም የተስማማው በልጁ ነው እያለን ነው። ይህ የተስፋ ቃል ከዘፍጥረት ጀምሮ ለማዳን እና ለማክበር እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የገባው ቃል ነው። ሁሉን አሜን ያለው በልጁ ስለሆነ ሌሎች ቦታ የላቸውም። እርሱ ያስቀረው ስለሌለ ሌላ የሚያሟላ አያስፈልግም። ሁሉን ሰብስቦ በኢየሱስ "አሜን" ይሁንላችሁ ብሎናል። “...በመካከላችሁ የተሰበከ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አዎንና አይደለም አልነበረም፥ ነገር ግን በእርሱ አዎን ሆኖአል።” 2ኛ ቆሮ 1፥19 📖እግዚአብሔር ሁሉን አሜን ያለው በእርሱ ነው። በእርሱ ሆኖ "አይደለም" የተባለ ተስፋ የለም። መዳን በክርስቶስ ለሁሉም ሰው "አሜን" ነው። ማለትም እግዚአብሔር የሰጠንን ተስፋ በልጁ ከመጣን ስለ እግዚአብሔር መስማማት ግራ መጋባት የለብንም። ያድነኝ ይሆን?...ይምረኝ ይሆን ...ያጸድቀኝ ይሆን ? አንልም። በክርስቶስ ለምያምኑ ከሀጢአታቸው በእውነት ለሚመለሱ ሁሉ አሜን ነው። ሁሉን በልጁ "አሜን" ካለ ፤ በሌሎች "አይደለም" ብሏል ማለት ነው። ምክንያቱም ሁሉም የራሱ ቃል ኪዳን በልጁ አሜን ነው። 📖በተጨማሪም እውነተኛ እና ታማኝ ምስክር ተብሎ ተጠርቷል። የእግዚአብሔር የመልኩ እውነተኛ መንጸባረቅ ስለመሆነ። ስለዚህ እርሱን ማየት አብን ማየት እንደሆነ እናውቃለን። እርሱን መስማት አብን መስማት እንደሆነ እናውቃለን። እርሱ ጸጋንና አውነትን ገለጠ። ጸጋን ስገልጥ እውነትን አልጣለም። ጽድቅን ስያሳይ ፍትህን አልጣለም። ፍቅርን ስያሳይ ፍርድን አልጣለም። ስለዚህም እናቱ ማርያም እርሱን ስሙት ማለቷ ጥበብ ነው። እርሱን በመስማት ካልሆነ ስለ እግዚአብሔር ሌላ መገለጥ የለንም። እርሱን በማየት ካልሆነ ሌላ "እግዚአብሔር እንዲህ ነው" የሚለን ምሳሌ የለንም። እርሱ ግን ፍጹም ሰው የሆነ ፣ ፍጹም አምላክ ነው። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
3792Loading...
30
Media files
2900Loading...
31
ሰላም ይብዛላችሁ!! ዛሬ ምሽት ይኖረን የነበረው የቀጥታ ስርጭት አገልግሎታችን የማይኖር እንደሆነ እንገልጻለን። በመሆኑም ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር ማክሰኞ ምሽት 4 ሰዓት ላይ የገላትያ ጥናታችንን የምንቀጥል ይሆናል። ሄቨን አርሚ
391Loading...
32
🛑 በእግዚአብሔር ታመኑ!! 📌ከ Insecurity ወይም ዋስትና ከማጣት ቀውስ ነጻ ለመውጣት ይህን መልዕክት ያድምጡ!! አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ለጸሎትና ምክር @Heny8484 ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
3442Loading...
33
📌የቀረውን ሁሉ ግደለው!! ♦️ከጸሎት ምሽት የተወሰደ አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
2882Loading...
34
⚪️ለምስክርነት ⚪️መንፈሳዊ እርዳታ ለማግኘት ⚪️ጌታ ኢየሱስን እንደ ግል አዳኝዎ ለመቀበል ⚪️አብሮን ለመስራት በዚህ ያናግሩን 👉 @Heny8484 👉 @Heny8484 👉 @Heny8484 ሄቨን አርሚ የሪቫይቫል ትውልድ
340Loading...
35
🛑የጸሎት ሰዓታችን ደረሰ‼️ 🛑ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ወደ ጸሎት ምሽታችን ይቀላቀሉ... https://t.me/heavenarmyy?livestream=853bafa5494e78a5cc
551Loading...
36
♦️ሰላምና ጸጋ ይብዛላችሁ!! 📌ዛሬ ጌታ ቢፈቅድ እና በንኖር ምሽት አራት ሰዓት ላይ የጋራ የጸሎት ጊዜ ይኖረናል። በዚያ በመገኘት ሳምንቱን በተማርናቸው እውነቶች ላይ የምንጸልይ ይሆናል። በተጨማሪም ለትውልድ የምንማልድበት እና በግል ጉዳዮችም ላይ የምንጸልይ ይሆናል። በጊዜ በመገኘት አብረውን ይጸልዩ!! ብሩካን ናችሁ!! ሄቨን አርሚ
440Loading...
37
Media files
3691Loading...
38
https://t.me/boost/heavenarmyy
630Loading...
39
“ስለዚህ ውሸትን አስወግዳችሁ፥ እርስ በርሳችን ብልቶች ሆነናልና እያንዳንዳችሁ ከባልንጀሮቻችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ።” — ኤፌሶን 4፥25
280Loading...
40
የሥጋ ሥራ ግልጽ ነው፦ ይኸውም ዝሙት፣ ርኵሰት፣ መዳራት፣ ጣዖትን ማምለክ፣ ሟርት፣ ጥላቻ፣ ጠብ፣ ቅናት፣ ቊጣ፣ ራስ ወዳድነት፣ መለያየት፣ አድመኝነት፤ ምቀኝነት፣ ስካር፣ ዘፋኝነት፣ እንዲሁም እነዚህን የመሰለው ነው። አስቀድሜ እንዳልሁ፣ አሁንም አስጠነቅቃችኋለሁ፤ በእንዲህ ሁኔታ የሚኖሩ ሁሉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም። የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፣ ደስታ፣ ሰላም፣ ትዕግሥት፣ ቸርነት፣ በጎነት፣ ታማኝነት፣ ገርነት፣ ራስን መግዛት ነው። እንደነዚህ ያሉትንም የሚከለክል ሕግ የለም። የክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት ሥጋን ከክፉ ምኞቱና መሻቱ ጋር ሰቅለውታል። በመንፈስ የምንኖር ከሆን፣ በመንፈስ እንመላለስ። እርስ በርሳችን እየተጎነታተልንና እየተቀናናን በከንቱ ውዳሴ አንመካ። ገላትያ 5:19-26
361Loading...
ምርኩዜ ሸምበቆ አይደለም✅ 🔺ሊሊ/ቃልኪዳን ጥላሁን🔺 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
Показать все...
እጅግ_ድንቅ_አምልኮ_ምርኩዜ_ሸንበቆ_ቃልኪዳን_ጥላሁን_ሊሊ_Mirkuze_Shembeko_Kalkid.m4a12.22 MB
Treasure that Lasts Forever Matthew 6:19 AMP [19] “Do not store up for yourselves [material]treasures on earth, where moth and rust destroy, and where thieves break in and steal. Every human grows up in a world filled with desires and needs. We learn from an early age that we prefer comfort over discomfort. We discover that it is easier to have plenty than it is to have little. Material possessions can certainly create comfort in our lives—the new cars, the bigger houses, or the latest phones. It's easy to think that having more will make you happier, too. But nothing you can buy will last forever. Everything that we collect here on earth has an expiration date. Cars break down. Houses crumble. New phones become obsolete—really quickly. In the long run, we really have no control over the things of this world. Jesus invites us to a different way of life when He tells us to focus on storing up treasures in heaven, where things do not deteriorate or disappear. Rather than focusing on piling up earthly things, He calls us to focus on heavenly things that will last eternally. Everything we own was actually given to us by God’s grace. We can break the habit of amassing treasure on earth by seeing all of our material possessions as something given by God for us to share with others. We can also shift our priorities toward making an eternal impact in people’s lives by sharing the hope of Jesus with them. What small steps can you take today to begin to shift your focus from earthly treasure to heavenly treasure? What has God given you that you can share with others to make a difference in their life as well? Take some time to pray to God about these things. Youversion Bible app devotional     🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
Показать все...
📌የገላትያ ጥናት ክፍል 34 📌 የመንፈስ ፍራ__ደስታ ትክክለኛው የእግዚአብሔር የልጆች የሕይወት ክልል ደስታ(ሀሴት) ነው!! ገላ 5 : 22_26 አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ♦️በዚህ ላይቭ አገልግሎት መካፈል የምትፈልጉ ከሰኞና አርብ በቀር ባሉ ቀናቶች ሁሉ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በሄቨን አርሚ ቻነል ይቀላቀሉን። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
Показать все...
record.ogg13.00 MB
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=5709f964188b5ca634 ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
Показать все...
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=8c89db763692cb0056 ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
Показать все...
የተወደዳችሁ!! ከሰዓታት በኋላ 4:00 ሰዓት ሲሆን እንደ ጌታ ፈቃድ የገላትያ ጥናት ክፍል 34 የሚቀጥል ይሆናል። ብሩካን ናችሁ!! ሄቨን አርሚ
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
“የሰው መንገድ ሁሉ በዓይኑ ፊት የቀናች ትመስለዋለች፤ እግዚአብሔር ግን ልብን ይመዝናል።” — ምሳሌ 21፥2
Показать все...
📌የገላትያ ጥናት ክፍል 33 📌 የመንፈስ ፍራ__ፍቅር ገላ 5 : 22_26 አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ♦️በዚህ ላይቭ አገልግሎት መካፈል የምትፈልጉ ከሰኞና አርብ በቀር ባሉ ቀናቶች ሁሉ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በሄቨን አርሚ ቻነል ይቀላቀሉን። ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  WITH          @Eyesusiyeeee          @Eyesusiyeeee                  🔺🔺                   Join
Показать все...
record.ogg12.15 MB
“ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።” — 1ኛ ዮሐንስ 3፥18 📌ተግባር የሌለው ፍቅር ምውት ነው። እውነት የሌለውም ተግባር "ከንቱ" ፍቅር ነው። ፍቅር እውነትና ተግባር አንድ ላይ ሲሆኑ ነው። እውነት የልቦናችን ቅንነት የሚፈተንበት ነው። ፍቅር በእውነት ከሆነ በምንም መመዘኛ የራሱን ትርፍ አያሰላም። የፍቅር አላማው ፍቅር ብቻ ነው። አገልጋይ ሄኖክ አክሊሉ ሄቨን አርሚ 🍀sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ🍀              ይቀላቀሉን                  🔻🔻          @heavenarmyy          @heavenarmyy          @heavenarmyy                  🔺🔺                   Join
Показать все...
🛑ሰላም ይብዛላችሁ ‼️ ⏰የቀጠሮ ሰዓታችን ደረሰ‼️ 📌ከዚህ በታች ባለው ሊንክ የገላትያ ጥናታችንን ይቀላቀሉ!! ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/heavenarmyy?livestream=d022ec15a7295c58cc ⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️ ሄቨን አርሚ
Показать все...