Ethio con Tender
Открыть в Telegram
4 663
Подписчики
-424 часа
-147 дней
-4330 день
Архив постов
4 663
Repost from ኢትዮ - ኮን ሬድዮ ፕሮግራም/Ethio con radio program/
በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚኒሱ ማንኛው ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘት እንዳለባቸው ተገለፀ
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ዘርፍ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆንና ዘርፉ ሰፊ እና ውስብስብ እንዲሁም ብዙ ሀብት የሚንቀሳቀስበት ከመሆኑ ጋር በተያያዘ የሚኒሱ ጥያቄዎችን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡
የውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት ክቡር ሚ/ዲኤታ የትምጌታ አስራት (ዶ/ር) በዘርፉ የወጡ አዋጆች ደንቦች እና መመሪያዎች በማጣራት ተመጋጋቢ እና ተናባቢ በማድረግ ወጥነቱን አስጠብቆ መሬት በማውረድ ከጥያቄ ባለፈ ተግባራዊ ማድረግ እንደምገባ ተናግረዋል ፡፡
በውይይቱ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ሙሉዓለም ደበበ ለህንጻ ስራ ተቋራጮች፣ ለሙያ ማህበራትና ለአማካሪዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የስራ ክፍሉ በሰጠው ስልጠና የተነሱ ጥያቄዎች፣ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን የኮንስትራክሽን የምዝገባና የብቃት ማረጋገጫ መመሪያ ረቂቅ እንዲሁም ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት የመወያያ ሰነዶች አቅርበዋል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞም የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ዕድገት በማፋጠን የመሰረተ ልማት አውታሮችን በመዘርጋትና ለዜጎች ሰፊ የስራ እድል በመፍጠር ረገድ ያለው ከፍተኛ ድርሻ ከግምት ውስጥ በማስገባት በዘርፉ የሚከናወኑ የግንባታ ፕሮጀክቶች የሚጠበቅባቸውን ጥራት፣ ደህንነት እና የወጪ ቆጣቢነት መርህ ተከትለው እንዲከናወኑ ለማድረግ ዘመናዊ ወጥ የሆነ የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል ተብሏል፡፡
የኮንሰትራክሽን ኢንዱስትሪ መረጃዎችን እና ግብዓቶችን በአንድ ቋት ማግኘት የሚያስችል እና የዘርፉ ከ20 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ችግር የሚፈታ ሲስተም በሚዲያ ላይም ዘርፉ ከማስተዋወቅ ጋር በተያያዘ በርካታ ስራዎችን እየተሰራ እንደሆነ ገልጸዋል ፡፡
በውይይቱ ላይ የተጠሪ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች እና የዘርፉ አመራሮች ተሳትፈዋል።
(ከመልሚ)
https://t.me/ethioconradio
4 663
Procurement of Design and Building Consultancy Services
Procurement Reference Number AAU-NCB-G-0673-2018-PUR
Object of Procurement Procurement of Design and Building Consultancy Services
Description procurement of PODIUM (ነጭ ባለ-መስታዎት እስታንዳርዱን የጠበቀ)
Award Type Item based
Procurement Type Shopping
Procurement Method Open
Market Type National
Procuring Entity Addis Ababa University
Clarification Request Deadline Jun 10, 2026, 10:37:00 AM
Bid Submission Deadline Jun 12, 2026, 9:00:00 AM
Country:
Ethiopia
Town:
A.A
Street:
AAU sefere selam campus Ethio-tebib hospital ከፍ ብሎ ያኔት ኮሌጅ ፊት ለፊት Notice
Terms and Conditions መ/ቤቱ ጨረታን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ያሸነፈው ድርጅት ከነትራንስፖርት መስሪያ ቤታችን ያመጣሉ
EGP online link: https://egp.gov.et/egp/bids/all/purchasing/590af51d-3261-4de2-bcc9-387c54605575/open
4 663
👉 Procurement of Building Construction
Invitation Date May 28, 2026, 12:00:00 AM
Procurement Reference No EED-NCB-W-0008-2018-BID-Open
Procurement Category Works
Market Type National
Procurement Method Open
Object of Procurement Procurement of Building Construction
Description Procurement of Small & Medium Manufacturing Industry Incubation and center of excellence Building construction Project/2018/02
Lot Number 1
Clarification Request Deadline Jun 7, 2026, 5:00:00 PM
Pre-Bid Conference Schedule Not Applicable
Site Visit Schedule
Jun 4, 2026, 8:30:00 AM
Jun 5, 2026, 3:00:00 PM
Bid Submission Deadline Jun 17, 2026, 2:00:00 PM
Bid Opening Schedule Jun 17, 2026, 2:30:00 PM
Valid GC/BC-2 certificate of competence
Bid Security Amount 950,000 ETB
Bid Security Form For SME Bank_Guarantee, Letter from Small and Micro Enterprise, CPO,
Bid Security Form For Local Bidders CPO, posted; https://egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/a70aea75-136d-4232-98a4-1f0343921c9c/open
4 663
Repost from ኢትዮ - ኮን ሬድዮ ፕሮግራም/Ethio con radio program/
+2
የግንባታ ፈቃድ ለመስጠት 50 ሺህ ብር መደለያ የተቀበሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ግለሰቦቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር ህንፃ ውስጥ ነው።
ዘነበ ንጉሴ የተባለው ግለሠብ በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድ የህንፃ መጠቀሚያ ባለሙያ ሲሆን፣ የግል ተበዳይ የግንባታ ፍቃድ ለማውጣት 100 ሺህ ብር ተጠይቀው በድርድር 50 ሺህ ብር ይዘው እንዲመጡ ተስማምተዋል።
የግል ተበዳይ የደረሰባቸውን በደል ለክፍለ ከተማው ፖሊስ የወንጀል መከላከል መምሪያ በሰጡት ጥቆማ ተጠርጣሪው በክትትል አባሎች ገንዘቡን ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
ከጉዳዩ ጋር ተሳትፎ የነበረው በክፍለ ከተማው የግንባታ ፈቃድ የመጠቀሚያ ፈቃድ ባለሙያ የሆነው አድምቀው ውቤ የተባለው ግለሰብ የግል ተበዳይን ጉቦ ካልከፈልክ አገልግሎት እንደማይሰጠው በመንገርና ለአንድ ወር በማጉላላት 50 ሺህ ብሩን እንዲሰጥ በማድረግ የማግባባት ስራ ሲስራ እንደነበር ፖሊስ ገልጿል።
ህብረተሰቡ መብቱን በገንዘብ መግዛት እንደሌለበት ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል የወንጀል ድርጊት ሲፈጸም ጉዳዩን በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ (citizen engagement application) በመጠቀም መረጃ መስጠት እንደቻልም የከተማው ፖሊስ በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል፡፡
(የ.ፌ.ሥ.ሙ.ኮ)
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
