ru
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Открыть в Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Больше
2 750
Подписчики
+124 часа
+57 дней
+4330 день
Архив постов
Repost from Yeka Education
+2
G-8 English (1).pdf1.11 MB

የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ፕሮግራም 6ኛ ክፍል ✅ ማክሰኞ ሰኔ 10 - አማርኛ እና English ✅ ሮብ ሰኔ 11 - ሂሳብ እና አካባቢ ሳይንስ ✅ ሀሙስ ሰኔ 12 - ግብረ-ገብ 8ኛ ክፍል ✅ማክሰኞ ሰኔ 03 - አማርኛ እና English       ከሰአት- Citizenship And Maths ✅ረቡእ ሰኔ 04 - Social Studies and General Science

የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆናል፡፡ (ግንቦት 4/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አ
+2
የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆናል፡፡ (ግንቦት 4/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳን ይፋ ያደረገ ሲሆን በዚህ መሰረትም የ6ኛ ክፍል ሰኔ 10 ፣11 እና 12/2017 ዓ.ም ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ከተማ አቀፍ ፈተናዉን ከ739 ትምህርት ቤቶች 80333 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በ192 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም ከ661 ትምህርት ቤቶች 71985 ተማሪዎች በ194 የመፈተኛ ጣቢያዎች የሚወስድ ይሆናል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

✍️ማስታወቂያ ለተማሪ ወላጆች /ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ:: በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን እና ለነበረን መልካም የሩብ ዓመቱ የቆይታ ጊዜ እጅግ በጣም እያመሰገንን ዛሬ ግንቦት 01/2017 ዓ.ም የ3ኛ-ሩብ ዓመት የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ ለተማሪዎች የተሰጠ ሰልሆነ በውጤቱ ዙሪያ ከልጆ ጋር እንዲወያዩበትና እንድያበረታቱ እያሳሰብን በቀጣይ የትምህረት ጊዜ አሁን ካልው የተሻለ ዉጤት አንዲመዘገብ እርስዎ ቁጥጥር, ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን:: 👉 ማሳሰቢያ:-ዉዝፍ ወርሓዊ የትምህርት አግልግሎት ክፍያ ያልከፈላችሁ ዉድ ወላጆች እባክዎ በሥራችን የአፈፃፀም ሂደት ላይ እና በልጅዎ መልካም ስሜት ላይ አላስፈላጊ ጫና እየፈጠሩ ስለሆነ በወቅቱ ከፍለዉ ያጠናቁ:: ✍️🌹══❖•🌺🌸•❖═══🍒 👉 To all parents/legal guardians of students. First of all, we would like to express our warmest greetings and express our deepest gratitude for the good quarter we have had. Today, May 01/2017E.C, the 3rd-quarter student report card was issued to students. We remind them to discuss the results with their children and encourage them to do so. We respectfully request you to monitor, supervise and support them so that they can achieve better results in the next quarter. 👉 Note:- Dear parents who have not paid their monthly tuition fees, please pay them on time as they are creating unnecessary pressure on our work process and your child's well-being.

Repost from Yeka Education
+1
English Grade 6 (Yeka)

Repost from Yeka Education
+6
⭐️የካ እንግሊዘኛ ሞዴል

Repost from Yeka Education
⭐️የካ እንግሊዘኛ ሞዴል

የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (መጋቢት 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aa
+2
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (መጋቢት 30/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

+1
G8 GS MODEL THREE 2017 2nd SEM 3rd.pdf3.79 KB

photo content

photo content
+1

photo content
+1

photo content
+6

photo content

photo content
+5

photo content
+5

photo content
+1

photo content
+7

photo content

🔆🔆🔆🔅🔅🔅🔅🔆🔆🔆🔅🔆🔆🔆የ2017 ዓ.ም የት/ዘመን የ 3ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፅም ሪፖርት ግምገማ ተካሄደ::🔆🔆🔅 በሪፖርቱ የተንሱ የትኩረት ነጥቦች:- 1. ✍️የመማር ማስተማር ሂደት በተመለከተ:: 2.✍️ በሩብ ዓመቱ የተመዘገበ የተማሪዎች ዉጤት ትንተና ከእቅድ አንፃር በተመለከተ:: 3.✍️ የተማሪዎችን ስነ-ምግባር በተመለከተ:: 4.✍️የኮቴዎችና የተጉዋዳኝ ትምህርቶች የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ:: 4.✍️ የ4ኛ-ሩብ ዓመት የትኩረት ነጥቦችን በተመለከተ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በ 3ኛዉ -ሩብ ዓመት የተመዘገበው ዉጤት ካለፉት ሩብ ዓመት ወይም በሴሚስጠሩ ከተመዘገበዉ ዉጤት አንፃር ሲነፃፀር የተሻለ ዉጤት የተመዘገበበት ሆኖ ተገኝቷል:: ለዚህም ዉጤት መገኘት አስተዋፆ ያደረጉ ስራዎች:- 1.👉 ከሰኞ-እስከ አርብ ከጠዋቱ 1:30-2:30 ለመምህራን በወጣዉ የማጠናከሪያ(Tutorial)ትመህርት ፕሮግራም መሰረት መምህራን በተነሳሽነት ማስተማራችዉ:: 2. 👉 በየሳምንቱ አርብ ቀን በተመረጡ ተማሪዎች የእርስ በእርስ tutorial ትምሀርት በወጣዉ Reflection-day ፕሮግራም መሰረት ትምህርት መስጠቱ እና ተማሪዎች ንቁ ተሳታፊ መሆናቸዉ:: 3. 👉ከ70% አማካይ ዉጤት በታች ካስመዘገቡ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው ጋር በባህሪና በዉጤት መሻሻል ዙሪያ ላይ ስልጠና ነክ የጋራ ውይይት በመካሄዱ የታዩ መነሳሳቶች መኖራችው:: 4.👉በየክፍሉ Top-10 ተማሪዎች ጋር የተሻለ ዉጤት ለማስመዝገብ የጋራ ዉይይት መካሄዱ እና የቅዳሜ ቀን የማጠናከሪያ Tutorial ትምርት በተጠናከረ ሁኔታ መሰጠቱ ለዉጤቱ መሻሻል ምክንያት መሆኑ ተገልፃል:: 👉. ከላይ የተጠቀሱት የሥራ ኩነቶች በከፊል በፎቶ ሲቃኙ :-