cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Bekure Media Network

Больше
Рекламные посты
194
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Показать все...

ሸኔ አምሰት የደራ ቦታ ላይ ሰፍሯል‼️ 1. ባቡ ድሬ 2. ሀርቡ 3.ራቾ አሙማ 4.ጁሩ ዳዳ 5. ሰለልኩላ ዙሪያ ቡርቃ የሚባል አካባቢዎች ላይ ሰፍሯል። እስካሁን በያዛቸው አካባቢዎች ንፁሃንን ገድሏል፣ አፍኖም የወሰዳቸው አሉ።https://t.me/bekuremedia
Показать все...
#አስቸኳይ መረጃ! በብልፅግና መንግስት የሚመራው አሸባሪው የኦነግ ቡድን ከደራም አልፎ ወደ ጎጃም ተሻግሮ ጦርነት መክፈቱን የውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን ገለፁ።https://t.me/satnawmedia
Показать все...
#አስቸኳይ መረጃ! በብልፅግና መንግስት የሚመራው አሸባሪው የኦነግ ቡድን ከደራም አልፎ ወደ ጎጃም ተሻግሮ ጦርነት መክፈቱን የውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን ገለፁ።https://t.me/bekuremedia
Показать все...
Показать все...

Показать все...
በጭፍራ የሠከረች:በፍቅር ያበደው ጀግና ጋር ተገናኝች

wello Entertainment

Показать все...
የሰሞኑ የቁንጅና ውድድር በደሴ

wello Entertainment #

በአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራርና አባላቶች ላይ ሰሞኑን የሚፈፀመው መንግስታዊ አፈና ተጠናክሮ ቀጥሏል! ባለፉት ቀናት ከተለያዩ አካባቢዎች ታፍነው ለእስር ከተዳረጉት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የመዋቅር አመራርና አባላቶች መካከል ፦ 1ኛ. ብሩክ አያልነህ - ምዕ/ግጃም 2ኛ. ደህናሁን ቤዛ - ከባህርዳር 3ኛ. ጌታቸው አዱኛ - ከደ/ጎንደር የሚገኙበት ሲሆን በተመሳሳይ ቁጥራቸው ያልታወቀ የአብን አመራርና አባላትም በዘመቻ በሚመስል መልኩ ለእስር እየተዳረጉ ይገኛሉ፡፡ https://t.me/bekuremedia
Показать все...
የኢትዮጵያ መንግሥት እና የህወሓት ከፍተኛ የጦር አመራሮች ለዉይይት በኬንያ መዲና ናይሮቢ ተገናኝተዋል፡፡ የፌደራል መንግሥቱ መከላከያ ኃይል ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና ከህወሓት በኩል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዛሬ ረፋድ ላይ በናይሮቢ ንግግር መጀመራቸው ታወቋል። የጦር አመራሮቹ የተገናኙት ከቀናት በፊት በሁለቱ አካላት መካከል በፕሪቶርያ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት የማስፈጸም አንዱ አካል በሆነው የትጥቅ ማስፈታት ሂደት ላይ ለመነጋገር ነው። የንግግሩን መጀመር ይፋ በተደረገበት መድረክ በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ስር ድርድሩን ሲያስተባብሩ ከነበሩት መካከል የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሱንጉን ኦባሳንጆ እና የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ተገኝተዋል። ይህ ውይይት በቀጣይ ቀናት ቀጥሎ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
Показать все...
Показать все...
ማሩ ባላገሩ ወሎኛ ቀልድ ከስንታየሁ መሀመድ ከወሎ

EBS #EhudenBeEBS #SundayAfternoonShow_EBSTV #InfotainmentShow_EBSTV #AsfawMeshesha_EBSTV