ru
Feedback
عبد السلام بن الشيخ حسن

عبد السلام بن الشيخ حسن

Открыть в Telegram

دروس وفوائد أبي عبد الله عبد السلام بن الشيخ حسن ① ይህ ቻናል ዱሩሶች እና መልእክቶች፤ እንዲሁም የሱና ዑለማዎች ሙሐዶራዎችና ፈትዋዎች…ወዘተ የሚለቀቅበት ቻናል ነው። ② ማንኛውንም አስተያየት፣ እርማት፣ ፈተና አሳይመንት፣ የቤት ስራ… ወዘተ በዚህ ቦት ይላኩልን፤ ባረከላሁ ፊኩም። 👇👇👇👇 @Feedbackreceptionbot

Больше
2 309
Подписчики
-124 часа
-77 дней
-2830 день
Архив постов
أيها المسلمون: تجهزوا وهبوا لإنكار بدعة المولد النبوي فإن الصوفية أعدوا عدتهم بدعم الغرب الكافر ، فاجتهدوا في إنكارها في خطب الجمعة والكلمات بعد الصلاة ونشر المقاطع بالفيس وتويتر والواتس ومقاطع التيوب من فتاوى علمائنا والدروس المختلفة ✍️ د. عبدالعزيز بن ريس الريس ​«እናንተ ሙስሊሞች ሆይ! ​የነቢዩን የልደት በዓል (መውሊድን) ቢድዓ (አዲስ መጤ እምነታዊ ድርጊት) በመቃወም ረገድ በደንብ ተዘጋጁ፤ በቁርጠኝነትም ተነሱ። ሱፊዮች በከሃዲው ምዕራብ ዓለም ድጋፍ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋልና። ​ስለሆነም በጁምዓ ኹጥባዎች፣ ከሶላት በኋላ በሚደረጉ ንግግሮች፣ በፌስቡክ፣በትዊተር (ኤክስ)፣ በዋትስአፕ እንዲሁም በዩቲዩብ ቪዲዮዎች የዑለሞቻችንን ፈትዋዎችና የተለያዩ ትምህርቶችን በማሰራጨት ድርጊቱን በመቃወም ረገድ ጠንክራችሁ ትጉ።» ​✍️ ዶ/ር አብዱልዐዚዝ ቢን ረይስ አል-ረይስ

   🌍ተከታታይ ደርስ ቁጥር 3🌍 ✅ዛሬ    ጁሙዐ 🌆ምሽት 🌃3:30    👉የኪታቡ ስም ✅أصول الدعوة السلفية 👉የኪታቡ ፀሀፊ ✅الشيخ عبد السلام بن برجس 👉በኡስታዝ አብዱሰላም ሸህ ሀሰን ሀፊዘሁማሏሁ ተዐላ ▪️▪️▪️ ደርስ ቁጥር 26 🔘🔘🔘 ደርሱ የሚተላለፍበት ቦታ @@@ https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa 👇👇👇የኪታቡ pdf👇👇👇 https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa/23780 ▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️ 👉👉👉ሸር በማድረግ ተጠቅመው  ያስጠቅሙ           🌍ባረከሏሁፊኩም 🌍 💫💫💫 💫💫💫   

   🌍ተከታታይ ደርስ ቁጥር 3🌍 ✅ዛሬ    ሀሙስ 🌆ምሽት 🌃3:30    👉የኪታቡ ስም ✅أصول الدعوة السلفية 👉የኪታቡ ፀሀፊ ✅الشيخ عبد السلام بن برجس 👉በኡስታዝ አብዱሰላም ሸህ ሀሰን ሀፊዘሁማሏሁ ተዐላ ▪️▪️▪️ ደርስ ቁጥር 24 🔘🔘🔘 ደርሱ የሚተላለፍበት ቦታ @@@ https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa 👇👇👇የኪታቡ pdf👇👇👇 https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa/23780 ▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️ 👉👉👉ሸር በማድረግ ተጠቅመው  ያስጠቅሙ           🌍ባረከሏሁፊኩም 🌍 💫💫💫 💫💫💫   

ማስታወሻ
በጀማዓው ሞራል እና ፍላጎት መሰረት ለተውጂሃት ኪታብ ደርስ አንድ ቀን ተጨምሯል።
ስለዚህ ዛሬ ረቡዕ ከመግሪብ እስከ ዒሻ ደርስ ይኖረናል ማለት ነው። ለማጋነን ሳይሆን እጅግ በጣም ወሳኝ በሆኑ አርእስቶችና መልእክቶች ባማረ ቃና ጥንቅር የተሰናዳች ጠቃሚ ሪሳላ ናች። ደርሱ ገና አዲስ እየተጀመረ ስለሆነ ተሳተፉ ባረከላሁ ፊኩም። 🌲🌲ዘወትር ከሰኞ እስከ ረቡዕ ፈትሕ መስጂድ ኮረም ጎራ ይበሉ።🌿🌿 የኪታቧን ሶፍት ኮፒ ከዚህ ያግኙ። t.me/AlHidaya_The_Media_Of_SunnaJamaa/676

የደርስ ማስታወቂያ ============= አዲስ ብስራት ለእወቀት ፈላጊዎች አዲስ የሚጀመረው ኪታብ ስም (توجيهات إسلامية لإصلاح الفرد والمجتمع) አዘጋጅ፡ ( الشيخ محمد جميل زينو) የደርሱ አቅራቢ = ዐብዱሰላም ሸይኽ ሐሰን ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ፡ ሐዋሳ ፈትሕ መስጅድ ደርሱ የሚሰጥበት ቀን (ሰኞ - ማክሰኞ) ጊዜ፡ ከመግሪብ - ዒሻእ ደርሱ የሚጀመረው ዛሬ: ሀምሌ፡  20/2018 በአካል መገኘት ለማትችሉ በተሌግራም ቻናል ይተላለፋል http://t.me/Durusuabdiselam https://t.me/durusuabdiselam/1116

💥የደርስ ማስታወቂያ ============= አዲስ ብስራት ለእወቀት ፈላጊዎች አዲስ የሚጀመረው ኪታብ ስም (توجيهات إسلامية لإصلاح الفرد والمجتمع) አዘጋጅ፡ ( الشيخ محمد جميل زينو) የደርሱ አቅራቢ = ዐብዱሰላም ሸይኽ ሐሰን ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ፡ ሐዋሳ ፈትሕ መስጅድ ደርሱ የሚሰጥበት ቀን (ሰኞ - ማክሰኞ) ጊዜ፡ ከመግሪብ - ዒሻእ ደርሱ የሚጀመረው ዛሬ: ሀምሌ፡  20/2018 በአካል መገኘት ለማትችሉ በተሌግራም ቻናል ይተላለፋል http://t.me/Durusuabdiselam 💥የሚተላለፍበት ቻናል 👇👇👇👇 https://t.me/HawassaUniversityMuslimStudents 💥ኪታቧን ለማግኘት 👇👇👇👇 https://t.me/HawassaUniversityMuslimStudents/3833

የኪታቧን ሶፍት ኮፒ ከዚህ ማግኘት ይችላሉ።

የደርስ ማስታወቂያ ============= አዲስ ብስራት ለእወቀት ፈላጊዎች አዲስ የሚጀመረው ኪታብ ስም (توجيهات إسلامية لإصلاح الفرد والمجتمع) አዘጋጅ፡ ( الشيخ محمد ج
የደርስ ማስታወቂያ ============= አዲስ ብስራት ለእወቀት ፈላጊዎች አዲስ የሚጀመረው ኪታብ ስም (توجيهات إسلامية لإصلاح الفرد والمجتمع) አዘጋጅ፡ ( الشيخ محمد جميل زينو) የደርሱ አቅራቢ = ዐብዱሰላም ሸይኽ ሐሰን ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ፡ ሐዋሳ ፈትሕ መስጅድ ደርሱ የሚሰጥበት ቀን (ሰኞ - ማክሰኞ) ጊዜ፡ ከመግሪብ - ዒሻእ ደርሱ የሚጀመረው ዛሬ: ሀምሌ፡  20/2018 በአካል መገኘት ለማትችሉ በተሌግራም ቻናል ይተላለፋል http://t.me/Durusuabdiselam

በኡስታዝ አብዱሰላም ሸህ ሀሰን ከኡሱሉ ደዕወቱ ሰለፊየህ ደርስ የተቀነጨበ ☝️እጅግ ወሳኝ መልዕክት እስከመጨረሻው እናዳምጠው ባረከሏሁፊኩም

በኡስታዝ አብዱሰላም ሀሰን ከኡሱሉ ደዕወቱ ሰለፊየህ ደርስ የተቀነጨበ ☝️እጅግ ወሳኝ መልዕክት እስከመጨረሻው እናዳምጠው ባረከሏሁፊኩም

የ"ለተሚዮች" (ለተሞ) ጀመዓ ምንነት ከዑለማኦች ጋር በቅርበት ስትውል ይበልጥ ግልጽ ይሆንልሃል። ወደ ሀገራችን የሚመጡ ታላላቅ ዑለማኦች ይህንን ቡድን በተመለከተ በአብዛኛው የሚሰጡት ምክር "ከነሱ ተቆጠቡ፣ በእነሱ ላይ ጊዜያችሁን አታባክኑ" የሚል ነው። ከእነዚህም መካከል፡- ሸይኽ ባሙሳ ሸይኽ ረሻድ ሸይኽ ኢብራሂም ሸይኽ ሱሃይሚ ሸይኽ ዓሊይ አርራዚሒ እና ሌሎችም የአለማችን የዕውቀት እንቁዎች የሆኑ ዑለማኦች፣ ወደ ሀገራችን በመጡበት ወቅት ስለዚህ ቡድን ተጠይቀው ሲመልሱ፤ "ተውዋቸው፣ እንደነሱ እንዳትሆኑ " በማለት ይመክራሉ። Copy

የቡታጂራ ኮርስ ፕርግራም ዝርዝር
የቡታጂራ ኮርስ ፕርግራም ዝርዝር

☞ ልዩ የደውራና (ኮርስ) ፕሮግራም በቡታጅራ ከተማ! = ⏱ እነሆ የፊታችን ጁሙዓ ቀን 12/09/2018 ከዐስር ሰላት በኋላ በይፋ የሚጀምርና ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል የኮርስ ፕሮግራም ተሰና
   ልዩ የደውራና (ኮርስ) ፕሮግራም                    በቡታጅራ ከተማ! = ⏱ እነሆ የፊታችን ጁሙዓ ቀን 12/09/2018 ከዐስር ሰላት በኋላ በይፋ የሚጀምርና ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል የኮርስ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቀዎታል። 🎤 ኮርሱን የሚሰጡት ታላቁ ሸይኽ#ሸይኽ_ዐሊይ_ቢን_አሕመድ_አርራዚሒይ መሆናቸው ፕሮግራሙን ለየት ያደርገዋል። እንዲሁም በእለቱ ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ጠለበተል ዒልም ኮርሱን ለመታደም ይገኛሉ። በመሆኑም ከተለያዩ አካባቢ ከሚመጡ የሱና ወንድሞች ጋር ትውውቅ የምናደርግበት ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን!! 📚 ለኮርሱ የተመረጡ ኪታቦች በቦታው ተዘጋጅተው የሚታደሉ ይሆናል። ታዲያ ይህንን ታሪካዊ ፕሮግም እንዳያመልጣችሁ ከወዲሁ ፕሮግራማችሁን ቡታጅራ እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንገልፃለን።         ለበለጠ መረጃ፦        ስልክ፦ 0939003858 0916270905 https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group

📚🌿 *بشرى سارة لطلاب العلم والحديث في ديار الحبشة (جمهورية إثيوبيا)* 🌿📚 الحمد لله رب العالمين، والصلاة والسلام على نبينا محمد، وعلى آله وصحبه أجمعين، أما بعد: 🔹 فهذه بشرى سارة، ومنحة ربانية مباركة، نزفها إلى طلاب العلم ومحبي السنة في ديار الحبشة؛ إذ أشرقت أنوار العلم الشريف في بلادكم، وحلت بكم بشارة طالما ترقبتها النفوس المحبة للعلم، المتعطشة للجلوس في حلق الذكر والأثر على منهج السلف الصالح. يسرنا أن نعلن عن إقامة الدورة العلمية الحديثية المباركة في: ​🏛️ جمهورية إثيوبيا – مدينة كومبولتشا – مسجد الأنصار والتي يحل فيها ضيفًا كريمًا، ومعلِّمًا ناصحًا، فضيلة شيخنا المحدث: أبي الحسن #علي_بن_أحمد_الرازحي — حفظه الله تعالى ورعاه —ليتحف طلاب العلم بفوائد علمية وتأصيلات نافعة في الحديث والعقيدة والمنهج، وغير ذلك، من خلال شرح المتون التالية: 📖 «نخبة الفكر في مصطلح أهل الأثر» للحافظ ابن حجر العسقلاني — رحمه الله تعالى —. 📖 «القواعد المثلى في صفات الله وأسمائه الحسنى» للإمام العلامة محمد بن صالح العثيمين — رحمه الله تعالى —. 📖 قاعدة: «متى يكون الرجل من أهل السنة وبمَ يخرج منها»: لفضيلة شيخنا العلامة محمد بن عبدالله الإمام —سدده الله وحماه— شرح فضيلة شيخنا المحدث #علي_بن_أحمد_الرازحي — حفظه الله تعالى —. 🎙️ كما تتخلل الدورة كلمات توجيهية، ولقاءات علمية، ومشاركات نافعة لعدد من المشايخ وطلبة العلم الفضلاء. 🌱 فيا باغي العلم أقبل. 🌱 ويا طالب الحديث والأثر اغتنم. 🌱 ويا محب السنة احرص على الحضور والتحصيل. فإنَّ وجود الشيخ المحدث #علي_بن_أحمد_الرازحي بين إخوانه في تلك الديار فرصة ثمينة، ومنحة عظيمة، لا ينبغي لطالب العلم أن يفوتها؛ لما عُرف عنه — حفظه الله — من العناية بالحديث النبوي، والتمسك بالسنة، والحرص على نشر العلم النافع والدعوة إلى المنهج السلفي الصحيح. 📅 موعد الدورة: ابتداءً من يوم السبت 29 ذي الحجة 1447هـ الموافق 13 / 6 / 2026م. 🕌 الدعوة عامة للجميع. نسأل الله جل وعلا أن يبارك في هذه الدورة العلمية، وأن يمد شيخنا #علي_بن_أحمد_الرازحي بالصحة والعافية والتوفيق، وأن يجعلها سببًا لنشر العلم الشرعي النافع، وإحياء السنة، وقمع البدعة، ودحر أهل الفرقة والضلال، وأن ينفع بها العباد والبلاد، وأن يكتب الأجر لكل من ساهم فيها، أو أعان عليها، أو دلَّ الناس إليها، والحمد لله رب العالمين. ✍️ كتبه أخوكم ومحبكم: أبو سليمان| عبد الملك بن حسن المليكي. الثلاثاء: ٢٣ ذو الحجة الحرام ١٤٤٧هـ https://t.me/AliAlrazihi/12378 ـــــــــــ

يوم عرفة سنة مؤكدة لغير الحاج فقد ورد عن أبي قتادة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم سئل عن صوم يوم عرفة فقال: يكفر السنة الماضية والباقية رواه مسلم (1162) وفي رواية له: أحتسب على الله أن يكفر السنة التي قبله والسنة التي بعده.

*صلاة الوتر* ‏قال شيخ الإسلام بن تيميــــــــة «والوتر أوكد من سنة الظهر والمغرب والعشاء ، والوتر أفضل من جميع تطوعات النهار كصلاة الضحى، بل أفضل الصلاة بعد المكتوبة قيام الليل. وأوكد ذلك الوتر وركعتا الفجر » والله أعلم 📚 مجموع الفتاوى : (٨٨/٢٣).

🟢🟢💉 በእኔ እና ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ 2012 ላይ ወሎ (ገነቴ) በመጡ ጊዜ የተደረገ ቃለ ምልልስ ሸይኹ እዛ ኮርስ ቦታ ላይ እኔን ሲያገኙኝ በጣም ደስ ብሏቸው ከዘየሩኝና ከሳሙኝ በኋላ ቀጥታ ሸይኹ:– ስለ ሙመይዓ ማወቅና መማር አለባችሁ ! እኔ: –እሺ እንማራለን ! ሸይኹ: – ከአዲሶቹ መመይኣዎች ተጠንቀቁ እኔ:–አዲሶቹ ሙመይኣዎች እነማን ናቸው? ሸይኹ:– አቡል አባስ፣ሳዳት፣ኢብኑ ሙነወር፣ፉኣድ ሙሀመድ፣ሙሀመድ ሲራጅ እኔ:– ያጠፉት ጥፋት ምንድን ነው? ሸይኹ:– አቡል አባስ ሟሙታለች፣ቀልጣለች፣ወርዳለች እኔ:– ከእርሰዎ ይህ አይጠበቅም የምትሉትን እቀበሉህ ዘንድ የሳቱትን ኡሱል ንገሩኝ? ሸይኹ:– አቡል አባስ ወርዳለች፣ሳዳትም ወርዳለች፣ሟሙታለች አርፋ ብትቀመጥ ጥሩ ነበር ለደዕዋ እያለች ወደ እኛ ሀገር ደቡብ ትመጣለች እኔ:– ያ ሸይኽ የሳቱትን ኡሱል ንገሩኝ ልቀበሉህ። ሸይኽ:– ሳዳት የእኔን ደዕዋ፣ቂርኣት፣ኮርስ፣ሙሀደራ ኹጥባ ሼር አታደርግም። እኔ:– ይህ እኮ ኡሱል አይደለም ሸይኹ: – አንቺም ወርደሻል፣ሟሙተሻል፣ቀልጠሻል። እኔ :– ሸይኽ ይረጋጉ እኔ አልወረድኩም፣አልቀለጥኩም ፣አልሟሟሁም። ሸይኹ:– አንቺ አሁን ለእነርሱ እየወገንሽ ነው። እኔ:– አፍወን እኔ ማስረጃ ስጡኝ እንጂ ያልኩት ለምን ተናገርኩ አይደለም ያልኩት፤ካስቀየምኮወት አውፍ ይበሉኝ። በእኔ እና በሸይኽ መካከል የተደረገው ቃለ ምልልስ በዚህ ተቋጨ። ይህን ውይይት ያደረግነው ከዙሁር በኋላ ሲሆን እርሳቸው ከአሱር በኋላ ሙስጠፋ ላይ ረድ እያደረጉ ተደባለቀባቸውና (ዐብዱረህማን እና ሁሴን) የሚባሉ ሁለት መይቶች ብለው ሁለት ለሱናና ለሰልፍያ የሚለፉ ኡስታዞች ተሳደቡ። ሀሳቤን ሳጠቃልል ሸይኹ አላህ ያስተካክላቸው ብዙ ግዜ በአንድ ጉዳይ ከማጣራት ይልቅ መድፈርን፤ ከመረጋጋት ይልቅ መቸኮልን የሚመርጡ ሸይኽ ናቸው። አንሷር ሙሀመድ https://www.facebook.com/share/p/1N74cV2PJa/

https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa 👆👆👆 👆👆👆 ♻️♻️♻️ ♻️♻️♻️ ሸር በማድረግ ተጠቅመው ያስጠቅሙ ባረከሏሁፊኩም ወጀዛኩሙሏሁ ኸይራ
https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa 👆👆👆 👆👆👆 ♻️♻️♻️ ♻️♻️♻️ ሸር በማድረግ ተጠቅመው ያስጠቅሙ ባረከሏሁፊኩም ወጀዛኩሙሏሁ ኸይራ