Al Hidaya The Channel Media Of Sunnah Jama'a founded by students at Hawassa University
Открыть в Telegram
ይህ ቻናል ከቁርኣንና ከሐዲሥ በሰለፎች ግንዛቤና አረዳድ የተደገፈ የመንሃጅ ትምህርት የሚሰጥበበት፤ ዱሩሶች፣ ሙሐዶራዎችና መልእክቶች የሚተላለፉበት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምርቃት የቀድሞ ተማሪዎች መስራችነት የተከፈተ ግሩፕ ሲሆን፤ በግሩፑ በሚተላለፉ መልካም ነገሮች ሁሉ ተጠቃሚ መሆን የሁሉም ሙስሊሞች መብት ነው ።
Больше332
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
+1030 день
Загрузка данных...
Похожие каналы
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
август '26
август '26
+5
в 2 каналах
июль '26
+15
в 6 каналах
Get PRO
июнь '26
+32
в 5 каналах
Get PRO
май '26
+6
в 3 каналах
Get PRO
апрель '26
+50
в 8 каналах
Get PRO
март '26
+24
в 5 каналах
Get PRO
февраль '26
+9
в 4 каналах
Get PRO
январь '26
+70
в 8 каналах
Get PRO
декабрь '25
+148
в 6 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+25
в 3 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 26 августа | 0 | |||
| 25 августа | 0 | |||
| 24 августа | 0 | |||
| 23 августа | 0 | |||
| 22 августа | 0 | |||
| 21 августа | +1 | |||
| 20 августа | +1 | |||
| 19 августа | 0 | |||
| 18 августа | 0 | |||
| 17 августа | 0 | |||
| 16 августа | 0 | |||
| 15 августа | 0 | |||
| 14 августа | +1 | |||
| 13 августа | 0 | |||
| 12 августа | 0 | |||
| 11 августа | 0 | |||
| 10 августа | 0 | |||
| 09 августа | +1 | |||
| 08 августа | 0 | |||
| 07 августа | 0 | |||
| 06 августа | 0 | |||
| 05 августа | +1 | |||
| 04 августа | 0 | |||
| 03 августа | 0 | |||
| 02 августа | 0 | |||
| 01 августа | 0 |
Посты канала
Repost from Hussein Ali (Durus & Fewa'id)
[አዲስ ደርስ ክፍል 014]
የኪታብ ስም፦ ሉምዐቱል ኢዕቲቃድ የኢብኑ ቁዳማ ረሒመሁሏህ
የሸርሑ አዘጋጅ፦ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁሏህ
የደርሱ አቅራቢ
🎙Hussein Ali Seid
ፒዲኤፉን ለማግኘት👇
t.me/husseinali210/2396
ደርሱ የሚተላለፍበት ሊንክ👇
t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa
| 2 | ከ“ወሃ * ብዮች” በፊት የነበሩ የመውሊድ ተቃዋሚዎች
~
አንዳንዶች የመውሊድ ቢድዐን ማውገዝ የተጀመረው በቅርብ ጊዜ ይመስላቸዋል። ለዚያም ነው የተቃወማቸውን ሁሉ "ወሃ^ቢ" የሚሉት። ይሄ ሙግት ባዶ እንደሆነ ለማሳየት ከሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲልወሃብ መምጣት በፊት የነበሩ ይህንን የመውሊድ ቢድዐ የኮነኑ ዑለማዎችን እጠቅሳለሁ።
1. ኢብኑ ተይሚያህ (728 ሂ.)፡- የሳቸውን አቋም ራሱን ችሎ ስለዳሰስኩት በዚህ ሊንክ ከፍተው ማየት ይችላሉ። https://www.facebook.com/share/p/GnB9vMNEKaWpx9h9/?mibextid=oFDknk
2. ታጁዱን ዑመር ብኑ ዐሊይ አልፋኪሃኒይ (734 ሂ.)፡-
መውሊድን አጥብቀው የኮነኑ ሲሆን በዚህ ላይ አንድ ኪታብ ፅፈዋል። እንዲህ ይላሉ፡- “ለዚህ መውሊድ በቁርኣንም በሱናም መነሻ አላውቅለትም። በኢሰላም ላይ ተምሳሌት የሆኑትና የቀደምቶችን ትውፊቶች አጥብቀው የያዙ ከሆኑት የሙስሊሙ ህዝብ ምሁራኖች ከአንዳቸውም ተግባሩ አልተወሰደም። ይልቁንም ቦዘኔዎች የፈጠሩት ቢድዐ ነው! ሆዳ ^ሞች ያተረፉበት የሆነ የነፍስ ዝንባሌ ነው። … ይሄ (መውሊድ) ግን ሸሪዐው አልፈቀደውም። ሶሐቦችም ታቢዒዮችም አልሰሩትም። እስካወቅኩት ድረስ ዲን የተላበሱ ዑለማዎችም አልሰሩትም። ይህ ነው ከሱ ከተጠየቅኩ ከአላህ ፊት የምመልሰው። የተፈቀደ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም በዲን ውስጥ ፈጠራ መፍጠር በሙስሊሞች ኢጅማዕ የተፈቀደ አይደለምና። ስለዚህ የተጠላ ወይም የተከለከለ ከመሆን ውጭ የቀረ የለም። የዚህን ጊዜ ወሬያችን ሁለት ክፍሎች ይኖሩታል ማለት ነው፣ ሁለት የተለያዩ ሁኔታዎች ጋር:-
አንዱ፡- አንድ ሰው ከራሱ ገንዘብ ለባለቤቱ፣ ለጓደኞቹና ለቤተሰቡ የሚያዘጋጀው ነው። በዚህም ጉባዔ ላይ ምግብን ከመብላት ላያልፍና ወንጀሎችን የማይፈፅሙ ከሆነ ነው። ይህንን ነው የተጠላ ቢድዐና አስቀያሚ ነገር እንደሆነ የገለፅነው። ምክንያቱም የዘመናት መብራት፣ የሃገራት ውበት የሆኑት ምሁራኖችና የኢስላም ሊቃውንት የሆኑት ቀደምት የአላህ ታዛዦች አልሰሩትምና።
ሁለተኛ፡- ወንጀል የሚቀላቀለውና (ይህን ቢድዐ ለማክበር ገንዘብ ለመሰብሰብ) ትኩረት የሚበረታበት ነው። አንዳንዱ ነፍሱ የተንጠለጠለ ሆኖ፣ ከግፉ ህመም የተነሳ ልቡን እያሳመመው የሆነ ስጦታን ነገር እስከሚሰጥ የሚደርስበት ነው። ዑለማዎችን አላህ ይማራቸውና ‘እፍረት አስይዞ ገንዘብን መውሰድ በሰይፍ እንደመውሰድ ነው’ ይላሉ።
በተለይ ደግሞ በዚህ ላይ ከጠገቡ ሆዶች ጋር እንደ ድቤና ዋሽንት ያሉ በከንቱ መሳሪያዎች የታጀበ ዘፈን ካለ፣ እንዲሁም ወንዶች ከወጣቶችና ከዘፋኝ ሴቶች ጋር መቀላቀል ከኖረ ወይ ከወንዶቹ ጋር ተቀላቅለው ወይ ደግሞ ከከፍታ ላይ ዘልቀው፣ እየተጣጠፉ በመጨፈር፣ ከዛዛታ ውስጥ መስመጥና አስፈሪውን (የቂያማ) ቀን መዘንጋት የሚደረስበት ነው።
ልክ እንዲሁ ሴቶች ብቻቸውን ሲሰባሰቡ ያለምንም ሀፍረት ድምፃቸውን በዘፈንና በዜማ ከፍ ያደርጋሉ። ከተለመደው የቁርኣን አቀራርና ዚክር አልፈው ከሸሪዐው ይወጣሉ። የላቀው ጌታ {ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና} ማለቱን ይዘነጋሉ። ይሄ ክልክል በመሆኑ ላይ ሁለት ሰዎች አይወዛገቡበትም። ስርኣት ያላቸው አስተዋዮች በጥሩ አያዩትም። ይሄ የሚፈቀደው የሞቱ ቀልቦችን ከያዘና ወንጀልንና ሃጢኣትን ከሚያበዙ ሰዎች ዘንድ ነው። እንዲያውም ልጨምርህና እነሱ እንደ ዒባዳዎች እንጂ እንደ መጥፎና ክልክል ነገሮች አይደለም የሚቆጥሩት። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!! ‘ኢስላም እንግዳ ሆኖ ነው የጀመረው። እንግዳ ሆኖም ይመለሳል።’ ... ይህ እንግዲህ ነብዩ ﷺ የተወለዱበት ረቢዐል አወል ወር የሞቱበትም ከመሆኑ ጋር ነው። መደሰቱ በሱ ውስጥ ከማዘን ቅድሚያ የሚሰጠው አልነበረም።” [አልመውሪድ ፊ ዐመሊል መውሊድ፡ 2 - 8]
3. ኢብኑል ቀዪም (751 ሂ.)፡-
“ኢስራእ ነብዩ ﷺ ከታደሏቸው ታላላቅ ትሩፋቶች ከመሆኑም ጋር ያንን ጊዜ ወይም ያንን ቦታ በሸሪዐዊ ዒባዳ መለየት አልተደነገገም። እንዲያውም ወሕይ መውረድ የጀመረበት የሒራእ ዋሻ ከነብይነታቸው በፊት ያተኩሩበት የነበረ ከመሆኑ ጋር ከነብይነት በኋላ ራሳቸውም መካ ላይ በቆዩ ጊዜ፣ እንዲሁም ከሶሐቦች አንድም ያሰበው የለም። ወሕይ የወረደበት ቀንም እንዲሁ በዒባዳም ይሁን በሌላ ተለይቶ አልተያዘም። ወሕዩ የተጀመረበት ቦታም ይሁን ዘመኑ እንዲሁ በምንም ነገር ተለይቶ አልተያዘም። የሆኑ ቦታዎችን ወይም ጊዜዎችን ከራሱ በዒባዳዎች ለዚህና መሰል አላማ የለየ ሰው የመፅሐፉ ሰዎች አምሳያ ሆኗል። እነዚያ የመሲሕን (የዒሳን) ሁኔታዎች፣ ጊዜዎችና መሰባሰቢያዎች በዓላት አድርገው እንደያዙት። ለምሳሌ የልደት ቀኑን፣ የጥምቀት ቀኑንና መሰል ሁኔታዎቹን ለይተው እንደያዙት። ዑመር ብኑል ኸጧብ ረዱየላሁ ዐንሁ የሆኑ ሰዎችን ወደ አንድ ቦታ ለሶላት ሲቻኮሉ ያዩዋቸዋል። ‘ምንድነው ይሄ?’ ሲሉ ጊዜ ‘የአላህ መልእክተኛ ﷺ የሰገዱበት ቦታ ነው’ አሉ። ‘የነብዮቻችሁን ፋናዎች መስገጃዎች አድርጋችሁ ልትይዟቸው ትፈልጋላችሁን? ከናንተ በፊት የነበሩት ሰዎች የጠፉት በዚህ ነው። እዚያ እያልለ ሶላት የደረሰበት እዚያው ይስገድ። ያለበለዚያ ግን ጉዞውን ይቀጥል’ አሉ።” [ዛዱል መዓድ፡ 1/59]
4. አቡል ዐባስ አሕመድ ብኑል ቃሲም አልቁባብ (778 ሂ.)፡-
በመውሊድ ቀን ልጆችን ሰብስቦ ሻማ ስለመለኮስ፣ በነብዩ ﷺ ላይ ሶለዋት ስለማለት፣ ድምፁ ያማረውን ከውስጣቸው በመምረጥ አስር የቁርኣን ሱራዎችን እንዲያነብ ስለማድረግና ነብዩን ﷺ የሚያወድሱ ግጥሞችን ስለመነሸድ፣ በዚህ ሰበብም ወንዶችና ሴቶች መሰባሰባቸውን እንዲሁም አስተማሪው ሻማዎችን መቀበል የሚፈቀድለት ስለመሆኑ ሲጠየቁ እንዲህ ሲሉ ነበር የመለሱት፡-
“የገለፅካቸው በሙሉ ቢድዐ የሆኑ መጤ ፈሊጦች ናቸው። ስለሆነም የግድ ሊቋረጡ ይገባል። እነዚህን ነገሮች የሚፈፅም ወይም በነዚህ ላይ የሚያግዝ ወይም እንዲቀጥሉ የሚተጋ ሰው በቢድዐና በጥመት ላይ ነው እየተጋ ያለው። እሱ ግን በድንቁርናው ሳቢያ በዚህ ተግባሩ የአላህ መልእክተኛን - ﷺ - የሚያከብርና መውሊዳቸውን የሚያከብር እንደሆነ ያስባል። እሱ ግን ሱናቸውን እየጣሰና ክልከላቸውን እየፈፀመ ነው። ይህንን በይፋ እየፈፀመ ዲን ያልሆነን እንግዳ ነገር እየፈጠረ ነው። እውነተኛ የሆነን ማክበር ቢያከብራቸው ኖሮ ትእዛዛቸውን ባከበረና በዲናቸው ውስጥ እንግዳ ነገር ባልፈጠረ ነበር። እንዲሁም አላህ {እነዚያም ትእዛዙን የሚጥሱ መከራ እንዳይደርስባቸው ወይም አሳማሚ ቅጣት እንዳያገኛቸው ይጠንቀቁ} ሲል ካስጠነቀቀው ጋር ባልተላተመ ነበር።
አስተማሪው የሚቀበለውን (ስጦታ) በተመለከተ እነዚህን ቢድዐዎች፣ እነዚህን ነገሮች ስለሚያስፈፅም ከሆነ የሚሰጠው የሚቀበለው ነገር አስቀያሚ መሆኑ አይሰወርም። እነዚህን ነገሮች ምንም ሳይፈፅም እንዲሁ በዚህ ጊዜ የሚሰጠው ከሆነ ኢብኑ ሐቢብ ‘ለአስተማሪ በሙስሊሞች ዒድ ምንም አይወሰንለትም - ይህን መስራቱ የሚወደድ ቢሆን እንኳን’ ብለዋል። … ኢብኑ ሐቢብ ሸሪዐዊ በሆኑ በዓላት ላይ እንዲህ ካሉ ሸሪዐዊ ባልሆኑት ላይ እንዴት ሊሆን ነው?!” [ዑለማኡል መግሪብ ወሙቃወመቱሁም ሊልቢደዒ ወተሶውፍ፡ 128 - 129]
5. አቡ ኢስሓቅ አሻጢቢይ (790 ሂ.)፡- | 52 |
| 3 | السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ውድ የአል–ሒዳያ ቤተሰቦች ዘወትር ቅዳሜ እና እሁድ ሲሰጥ የነበረው የሉሙዓት ደርስ ዛሬ እሁድ ደርስ ይኖራል!!
ደርሱ የሚተላለፍበት ቴሌግራም ቻናል
👇👇
https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa | 1 215 |
| 4 | Нет текста... | 419 |
| 5 | السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ውድ የአል–ሒዳያ ቤተሰቦች ዘወትር ቅዳሜ እና እሁድ ሲሰጥ የነበረው የሉሙዓት አል-ኢዕቲቃድ ደርስ መብራት ሰለሌ እና ኡስታዝ ስልኩ ስለዘጋ ለዛሬ አይኖርም | 382 |
| 6 | ዛሬ ሐሙስ ምሽት በተለመደው ሰዓት የኡሱል አደዕዋ አስለፊያ ኪታብ ደርስ ይኖረናል።
⏰Local time 3:30⏱ | 357 |
| 7 | ጀሊሉ ያኖረው ለኡማው ምልክት
ብዙ ታምር አለው ቀርበው ሲዘይሩት
ያረህማን ውለታ ፀጋና ተውፊቁ
መራርጦ ሲጠራህ ከቅርቡ ከሩቁ
ታድያ ምን ትሻለህ ከዛ ወድያ ኒዕማ
ያኔ ኮ ነው አየ የስኬትህ ማማ
ማግኛ ምስጢሩ ቁልፍ ዘለበቱ
ለካ እዛው ነው አየ እንሂድ ከቤቱ
አረማን ሲያደርግሽ የሰላም በረካ
ሰርቶሻል ጀሊሉ አርማችን ያ በካ
የኡማው መቅጣጫ
የአንድነት ምልክት
ብዙ ታምር አለው ቀርበው ሲዘይሩት
እባክህ ጀሊሉ አርገን ከሚጠሩት
መዝግበን ያረህማን ከሚመላለሱት | 441 |
| 8 | የጥንቃቄ መልክት
ውድ ወንድሞችና እህቶች ዛሬ ዛሬ ሌቦች ይበልጥ በማያሰነቃ ሁኔታ የሱናን አለባበስ ተላብሰው ሰዎች ዘንድ በጣም አሏህን ፈሪ በመምሰል ሞባይል እየሰረቁ ስለሆነ ማንነቱን የማተውቁትን ግለሰብ ባለባበሱ ተማርካችሁ ሙሉ እምነት ልትሰጡ አይገባም ። ይህ ምስሉን የምታዩት ግለሰብ በአወሊያ መስጅድ ግቢ አስደውሉኝ በማለት ሞባይል አታሎ ይዞ የሄደ ሰው ነው። ሲያደርጋቸው የነበሩት ተግባሮች ሁሉ በካሜራ ተቀርፆ ተቀምጧል። እሱም ከዚህ ሰራው ይታቀብ ዘንድ ሌሎች ወንድምና እህቶች እንዳይታለሉ በማሰብ ፎቶውን አያይዣለሁ
http://t.me/husseinali210 | 112 |
| 9 | Нет текста... | 1 |
| 10 | የተውጂሃት ደርስ ከግሪብ በኋላ ይኖረናል
ቦተ ኮረም ፈትሕ መስጂድ
የኪታቧን ሶፍት ኮፒ ከዚህ ያግኙ።
t.me/AlHidaya_The_Media_Of_SunnaJamaa/676 | 368 |
| 11 | 🌍ተከታታይ ደርስ ቁጥር 3🌍
✅ዛሬ ጁመዐ🌆ምሽት 🌃3:30
👉የኪታቡ ስም
✅أصول الدعوة السلفية
👉የኪታቡ ፀሀፊ
✅الشيخ عبد السلام بن برجس
👉በኡስታዝ አብዱሰላም ሸህ ሀሰን ሀፊዘሁማሏሁ ተዐላ
▪️▪️▪️ ደርስ ቁጥር 23
🔘🔘🔘
ደርሱ የሚተላለፍበት ቦታ
@@@
https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa
👇👇👇የኪታቡ pdf👇👇👇
https://t.me/HawassaUniversityAlumniSunaJamaa/23780
▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️▪️
👉👉👉ሸር በማድረግ
ተጠቅመው ያስጠቅሙ
🌍ባረከሏሁፊኩም 🌍
💫💫💫 💫💫💫
| 878 |
| 12 | ዛሬ ሀሙስ ምሽት በተለመደው ሰዓት የኡሱል አደዕዋ አስለፊያ ኪታብ ደርስ ይኖረናል።
⏰Local time 3:30⏱ | 443 |
| 13 | https://t.me/husseinali210?livestream | 437 |
| 14 | AQOLCUVsHkGCsq3ss2RdNpjzRt6SV0EmY7bvjfh1CWnPpojViw892Jd84eHfxETkLyixE0o0udjBV-GwO1a6mYVjmQLQ2lEW3BZz6Ys4nQ (1).mp4 | 568 |
| 15 | ይቅርታ እኛ ጋር መብራት ስለሌከ ለዛሬ ደርስ አይኖረም። | 369 |
| 16 | ማስታወሻ
በጀማዓው ሞራል እና ፍላጎት መሰረት ለተውጂሃት ኪታብ ደርስ አንድ ቀን ተጨምሯል።
ስለዚህ ዛሬ ረቡዕ ከመግሪብ እስከ ዒሻ ደርስ ይኖረናል ማለት ነው።
ለማጋነን ሳይሆን እጅግ በጣም ወሳኝ በሆኑ አርእስቶችና መልእክቶች ባማረ ቃና ጥንቅር የተሰናዳች ጠቃሚ ሪሳላ ናች።
ደርሱ ገና አዲስ እየተጀመረ ስለሆነ ተሳተፉ ባረከላሁ ፊኩም።
ዘወትር ከሰኞ እስከ ረቡዕ ፈትሕ መስጂድ ኮረም ጎራ ይበሉ። | 791 |
| 17 | የደርስ ማስታወቂያ
=============
አዲስ ብስራት ለእወቀት ፈላጊዎች
አዲስ የሚጀመረው ኪታብ ስም
(توجيهات إسلامية لإصلاح الفرد والمجتمع)
አዘጋጅ፡ ( الشيخ محمد جميل زينو)
የደርሱ አቅራቢ = ዐብዱሰላም ሸይኽ ሐሰን
ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ፡ ሐዋሳ ፈትሕ መስጅድ
ደርሱ የሚሰጥበት ቀን (ሰኞ - ማክሰኞ)
ጊዜ፡ ከመግሪብ - ዒሻእ
ደርሱ የሚጀመረው ዛሬ: ሀምሌ፡ 20/2018
በአካል መገኘት ለማትችሉ በተሌግራም ቻናል ይተላለፋል
http://t.me/Durusuabdiselam
የኪታቧን ሶፍት ኮፒ ከዚህ ማግኘት ይችላሉ።
https://t.me/durusuabdiselam/1116 | 426 |
| 18 | توجيهات_إسلامية_لإصلاح_الفرد_والمجتمع.pdf | 789 |
| 19 | የደርስ ማስታወቂያ
=============
አዲስ ብስራት ለእወቀት ፈላጊዎች
አዲስ የሚጀመረው ኪታብ ስም
(توجيهات إسلامية لإصلاح الفرد والمجتمع)
አዘጋጅ፡ ( الشيخ محمد جميل زينو)
የደርሱ አቅራቢ = ዐብዱሰላም ሸይኽ ሐሰን
ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ፡ ሐዋሳ ፈትሕ መስጅድ
ደርሱ የሚሰጥበት ቀን (ሰኞ - ማክሰኞ)
ጊዜ፡ ከመግሪብ - ዒሻእ
ደርሱ የሚጀመረው ዛሬ: ሀምሌ፡ 20/2018
በአካል መገኘት ለማትችሉ በተሌግራም ቻናል ይተላለፋል
http://t.me/Durusuabdiselam | 835 |
| 20 | Нет текста... | 1 |
