ru
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Открыть в Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Больше
3 315
Подписчики
+724 часа
+267 дней
+11030 день
Архив постов
ለቃሉ እና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት ለ52 አገልጋዮች የቅስና ሃላፊነት ተጠሰ   x x x x በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የምዕራብ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ ለቃሉና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት ለ52 አገልጋዮች የቅስና ሃላፊነት በኒው ላንድ ማህበረ ምዕመናን ጥር 19/2016 ዓ.ም ተሰጥቷል። የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ለምዕመናን ቃለ እግዚአብሔር አስተምረው እጩ ቄሶቹን ቃለ መሃላ አስገብተው የቅስና ሃላፊነት ሰጥተዋል። በእለቱም የቀሰሱት እጩ ቄሶች በተለያየ ደረጃዎች ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን ለአገልግሎቱ በሚረዳ መልኩ በመጋቢነት ሀላፊነት ዙሪያ በቤተክርስቲያኒቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ታሪኩ ቶሎሳ ከጥር 16-18/2016 ለሶስት ተከታታይ ቀናት ስልጠና ወስደዋል። በእለቱም የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተንኳይ ጆክ በመገኘት ለምዕመናን ሰላምታ አቅርበዋል። ርዕሰ መስተዳደሩም በተመለከኩት ነገር የተሰማቸውን ደስታ ገልፀው ቤተክርስቲያን በዚህ ማህበረሰብ ውስጥ ቡዙ ፍሬ ማፍራቷን እና አንዱም ፍሬ እራሳቸው አንደሆኑ ገልፀዋል። በተጨማሪም ይህንን ሥነ-ሥርዓት ለመታደም ጥሪ የተደረገላቸው የሚዮናውያን ልጆች፣ የአጋር ቤተ ክርስቲያናት ወተወካዮች፣ የእጩ ቄሶች ቤተሰቦች እና በርካታ የአከባቢው ማህበረሰብ ተገኝተዋል። የምዕራብ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ በሲኖዶስነት የተመሰረተው በ1984 ዓ.ም ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በስሩ 170 ማኀበራነ ምዕመናን እና 137,000 በላይ ምዕመናንን አቅፎ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ሲኖዶስ ነው። 52 ministers are ordained for the ministry of the word and sacrament                            x x x x In the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus West Gambela Betel Synod, 52 ministers are ordained for the ministry of the Word and Sacrament at Gambela city New Land congregation on January 18, 2024. The church’s president Rev Dr Yonas Yigezu, after delivering his sermon and leading the ministers in giving their oath to the church, he appointed the ministers to the responsibility of the priesthood. Candidate pastors were also preparing at different levels for the ministry. In order to help their preparation, the church’s vise president Rev Tariku Tolosa gave a preordination and pastoral care training from January 25-27, 2024. Deputy Governor of the region Mr. Tenkwai Jock greeted the congregation, attending the service. After expressing his gratefulness about what he saw, the deputy governor said that the church has produced many fruits in the community and that he is one of them. Besides, children of missionaries, invited guests, partner churches, families of the candidate pastors, and the larger community attended the service. The West Gambela Bethel Synod was established as a Synod in 1992 and currently has 170 congregations and more than 137,000 members. East Gambela Betel Synod 28/01/2023

የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ - የሴቶች አገልግሎት የስራ ሂደት የፀሎትና የወንጌል አገልግሎት ንቅናቄ መርሃ ግብር በዋና ጽሕፈት ቤት ዛሬ አካሂዷል። በመርሃ ግብሩም ላይ ከማኀበራነ ምዕመናን የመጡ ሴት መሪዎች እና ቄሶች ተገኝተዋል። በማጠቃለያውም ሴት መሪዎቹ የሴቶችን የፀሎትና የወንጌል አገልግሎት በየማኀበራነ ምዕመናቸው ለመቀቀስቀስ እና ከማህበረ ምዕመናን እስከ ሀገር አቀፍ የሚካሄድ የፀሎት አገልግሎት ለመዘርጋት ወስነዋል። * * * * * * * EECMY - Women Ministry Department conducted prayer and mission mobilization program today at the central office main Hall. On the program women leaders and pastors from different congratulations of the Central Ethiopia Synod has attended. When finalizing the program, the leader agreed to revive women’s prayer and mission ministry in their individual congregations, and devise a prayer ministry that stretch from congregations to the nation level.

የኢትዮጵያን ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጋምቤላ ሲደርሱ በምዕመናን ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው! * * * * * * * The Ethiopian Evangelical Church Mekane President, Rev Dr Yonas Yigezu, received a warm welcome from believers when they arrived at Gambela this afternoon!