5killo Jem'a official Channel
Открыть в Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Больше1 161
Подписчики
-124 часа
+17 дней
+530 день
Архив постов
+4
"ነገም እንደዛሬ ተሳቅቄ መማር አልፈልግም!" - ከአዳማ
ያለፍትሕ ሀገር አትቆምም። ሀገር ፀንታ አምሮባት አድጋ ትኖር ዘንድ ፍትሐዊ ሆና የዜጎቿን ነፃነት በማክበር በእኩልነት ማስተናገድ አለባት እንደማለት ነው። ፍትሕ የሰፈነባትን ሀገር እንድታወርሱን እንፈልጋለን። የነገዋ ኢትዮጵያ ከዛሬዋ ተሻሽላ ፍትሐዊ እና ምቹ ትሆን ዘንድ የዛሬው ትውልድ ስለፍትሕ ሊሰራ ይገባል እንደማለት ነው። የሒጃብ ጥያቄ የእኛም ነው፤ የሕዝበ ሙስሊሙ ነው። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ላይ እየተጠየቀ ያለው የሒጃብ ጥያቄ የዛሬው ተማሪ፤ የግብር ከፋዩ ማህበረሰብ፤ የነገው ተረካቢ ትውልድ፤ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ነው እንደማለት ነው። ትላንትም፣ ዛሬም፤ ነገም ለበደል እጅ አንሰጥም። በምንም መልኩ ኢ-ፍትሐዊነትን አሜን ብለን አንቀበልም፤ ለበደል አናጎበድድም፤ በሕይዎት እስካለን ድረስ ጭቆናን እምቢ እንዳልን፤ ስለፍትሕ እንደጠየቅንና እንደጮህን እንኖራለን እንደማለት ነው።
መልዕክቱ ከአዳማ ካሉ ሙስሊሞች የተላለፈ ቢሆንም የሁሉም መልዕክት ነው። እኛም ፍትሕ እስኪመጣ ልንጠይቅ ቃልኪዳን አለን።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !
@aaumsu
🎉ዛሬ ጁምዓ ነው በነቢዩ ﷺ ላይ
ሰለዋትን እናብዛ🎉✨✨
💎 { إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى
النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا
عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا }
✨✨ ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ ✨✨
🌸የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
" የውመል ጁሙአ ቀኑንም ማታውን እኔ ላይ ሰለዋት ማድረግን አብዙ፡ እኔ ላይ አንድን ሰለዋትን ያወረደ አሏህ በሱ ላይ አስር ሰለዋት
ያወርድለታል........
"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً"
ሰለዋት ልብን ያረጋጋል፣
ሰለዋት ጭንቀትን ይቀንሳል፣
ሰለዋት ከአላህ ዘንድ በረካ እና ምህረትን ያመጣል፣
۩ ከጁምዓ ቀን ሱናዎች፦
➊ መታጠብ
➋ ሽቶ መቀባት(ለወንዶች)
➌ መፋቂያ(ሲዋክ) መጠቀም
➍ ቆንጆ ልብስ መልበስ
➎ ሱረቱል ካህፍ መቅራት
➏ በጊዜ መስጂድ መግባት
➐ ዱዓ እና ሰለዋት ማብዛት ﷺ
‣ በመጨረሻው ሰአት (ከአስር በኋላ ) ዱዓ ማድረግ- እስልምናን ለማስከበር ለሚታገሉ እህት/ወንድሞቻችን በዱዓ እናስታውሳቸው
🌟 መልካም በአል🌟
@fivekjemaa
+4
"መብቴን ከመጠበቅ ማንም አይከለክለኝም!" - ከሰንዳፋ በኬ
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሲሉ አጋርነታቸውን አሳይተዋል። ኒቃቧን እንደለበሰች ትማራለችም ብለዋል። ፍትሕ የሌለበት ስርዓትን ለትውልድ አታውርሱም ብለዋል።
ምናልባትም በደል እና በዳይነትን ሊያስቀጥሉ ያስቡ ይሆናል። በደልን ተጋፍጦ ፍትሕን ለቀጣዩ ትውልድ ማስፈን ግን የእኛ ሀላፊነት ነው። ኢንሻአላህ ፍትሕ ይሰፍናል።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ዛሬ በኢዱ ጥያቄ አለን ብለን ተነስተናል። ይህ ጥያቄ ወደ ሌላ ትውልድ አይተላለፍም።
ጥያቄ አለን!
@aaumsu
+1
ጥያቄው ቀጥሏል። መልዕክቶች ከተለያዩ ቦታዎች እየመጡ ነው።
ጥያቄ አለን!
ኒቃቧን ትለብሳለች፤ ትምህርቷንም ትማራለች!!
የሙስሊም ተማሪዎችን መብት የሚጥሱ አካላት በሕግ ይጠየቁ!!!
፦ ጥያቄው የሕዝበ ሙስሊሙ ነው። መብታችን እስኪከበር ስለመብታችን በሁሉም ቦታ በሁሉም መንገድ እንጠይቃለን። ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ!
@aaumsu
+5
በAAU የቢሾፍቱ ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ዒዳቸውን ስለመብታቸው በመጠየቅ አክብረዋል። Barattoonni Yuunivarsitii Finfinnee Damee Bishooftuu Ayyaana Iidaa Gaaffii Mirgaa isaanii gaafachuun Kabajaniiru.
Gaaffii Qabna !!
Cadaalad Bay Rabaan Gandha Jaamacada AAU Su'aal baan Wadna ! ! !
Barumsa isiisni baratti Niqaaba isiis ni uffatti ! ! !
እንደለበሰች ትማራለች !
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
+3
ከሸገር ሲቲ _ ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች!
ጥያቄው ከሸገር ሲቲ ደርሷል። ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ብለዋል። ጥያቄው የእኛም ነው ብለዋል። መልስ እንፈልጋለንም ብለዋል። ኸጀሰዲን ዋሂድ ሲኮን እንዲህ ነው። አንዱ ሌላውን ያጠናክራል የተባለው በዚህ ነው። ጥያቄው የሕዝበ ሙስሊሙ ነው ያልነውም ለዚህ ነው።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ጥያቄ አለን!
ፍትሕ ለእህቶቻችን!!
የእህቶቻችን መብት ይከበር!!
እነዚህ መልዕክቶች አሁን የደረሱን ናቸው። ጥያቄው በሁሉም አቅጣጫ እያስተጋባ ነው። ጥያቄው የሕዝበ ሙስሊሙ ነው። ፍትሕ እስኪሰፍን ላናርፍ ላናፍር ላንፈራ ቃልኪዳን አለን።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ዒድ ደምቆ እየዋለ ነው። በርካቶችም አጋርነታቸውን ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች እያሳዩ ነው።
እነኚህ ደግሞ የወራቤ ዩኒቨርስቲ እንቁዎች ናቸው።
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች _ ጥያቄው የእኛም ነው _ የሙስሊም ተማሪዎችን መብት የሚጥሱ አካላት በሕግ ይጠየቁ ብለዋል።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !
@aaumsu
+4
እነኚህ ከጅማ ናቸው። በዛሬው እለት ዒዳቸውን ስለመብታቸው ድምፃቸውን በማሰማት አሳልፈዋል።
ጥያቄ አለን ! !
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች !
ፍትሕ ለአክሱም ሙስሊሞች ! ! !
ሒጃብ ማንነት ነው ! ! !
ሙስሊሞችን መግፋት ይብቃ !!!!
ጥያቄው የሁሉም ሙስሊም ነው። መልስ እስኪገኝ ድረስ ሁሉም ሙስሊም ስለመብቱ ይጠይቃል።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
+3
Mettu!!
Barattoonni Musliimaa Yuunivarsiitii Mettu waa'ee Barattoota Musliimaa Yuunivarsiitii Addis Ababa irratti sagalee dhageessisan!!!
Warri mirga barattoota muslimaa sarban seeraan gaafatamuu qaba!!
Gaafii qabna! hanga deebii haqaan dhufutti!
@aaumsu
+1
"ዒዳችንን ከማክበር ጎን ለጎን መብታችንንም አክብሩ!" - በAAU የሰፈረሰላም ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች
ጥልቅ መልዕክት! በAAU የሰፈረሰላም ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ድምፃቸውን አሰምተዋል። ለኢድ ዝግጅት ዳቦ ሊቆረስ በቀረበበት ኢዳችንን ከማክበር ጎን ለጎን መብቶቻችንንም አክብር፤ የሚደርሱት በደሎች ይቁሙ፤ ጨቋኙ መመሪያ ይሻሻል ብለዋል። ትውልዱ ፍትሕ ሳይመጣ በፊት ላያርፍ ቃል ገብቷል። በአላህ ፈቃድ ፍትሕም ይሰፍናል።
ጥያቄ አለን፤ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
የመቱ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ስለ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ድምፃቸውን አሰምተዋል!!!
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች! የሙስሊም ተማሪዎችን መብት የሚጥሱ አካላት በሕግ ይጠየቁ!!
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !
@aaumsu
+1
ጥያቄ አለኝ!
የሙስሊም ተማሪዎችን መብት የሚጥሱ አካላት በሕግ ይጠየቁ!
፦ ሕፃናቱ ይህንን እያሉ በማደግ ላይ ናቸው። ስለመብት መጠየቅን እየተለማመዱ ማደግ ግድ ቢሆን የሒጃብ ጥያቄ ግን የእነርሱ አጀንዳ አይሆንም። ይህንን የእኛ ትውልድ በሀላፊነት ወስዷል። እነርሱ ከዚህ ከፍ ያሉ ጥያቄዎችን መላሽ እና ጠያቂ ይሆናሉ።
@aaumsu
+2
"የኒቃብ ዡቦ ሁለሚ ሙስሊም እንምሌከታን!" - የወራቤ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች መልዕክት ነው። ዒዳቸውን ስለመብታቸው ድምፃቸውን በማስተጋባት አሳልፈዋል። መብቶቻችንን የጣሱ አካላት በሕግ ሊጠየቁ ይገባልም ብለዋል። ጥያቄው የሕዝበ ሙስሊሙ ነው ስንል በምክንያት ነው።
ለወራቤዎች ኢዱኩም ሙባረክ ብለናል።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !
@aaumsu
የዕለቱ ምርጥ መልዕክት _ ምርጥ ፎቶ _ ከወራቤ ሰማይ ስር!
ኒቃቧንም ትለብሳለች _ ትምህርቷንም ትማራለች!
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች !
@aaumsu
