5killo Jem'a official Channel
Открыть в Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Больше1 161
Подписчики
-124 часа
+17 дней
+530 день
Архив постов
የዕለቱ ምርጥ መልዕክት _ ምርጥ ፎቶ _ ከወራቤ ሰማይ ስር!
ኒቃቧንም ትለብሳለች _ ትምህርቷንም ትማራለች!
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች !
@aaumsu
+3
ዒዱኩም ሙባረክ _ ከአዳማ !
ኢዳቸውን ለእህቶቻቸው ድምፅ በመሆን አሳልፈዋል።
"ማንነት ሊከለከል አይገባም! ሙስሊሞችን መግፋት ይብቃ!! ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች!!! ኒቃቧን እንደለበሰች ትማራለች!!!" - በማለትም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ጥያቄው የሕዘበ ሙስሊሙ ነው!
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !!
@aaumsu
+3
ከዒድ ዋዜማ
"የነገ ዒዳችን ሙሉ ይሆን ዘንድ ፍትሕ ዛሬ ሊሰፍን ይገባል።"
"እኛ ሕፃናትም ጥያቄ አለን። የዛሬ ፍትሕ ለነገ ተተኪዎች ይቀመጣል። ወይንስ ነገም እኛ ልንጠይቅ ነው?!"
"ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች!"
በአዲስ አበባ ከሚገኙ ሕፃናት የተላከልን መልዕክት ነው። ጥያቄው የነገ ተተኪዎችም ጭምር ነው። የያዝነው ሀላፊነት የትላንት አባቶቻችን ጥያቄ መሙያ፤ የነገ ተተኪዎች አደራ ነው ነው። ፍትሕ እስኪመጣም እንጠይቃለን።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ!
ዒዱኩም ሙባረክ !
እናንተስ?!
@aaumsu
🔵 "ከተክቢራዎች ከሚደረግባቸው ቃሎች ሁሉ ትክክለኛ የሆነው አገላለጽ፦
📚 ዓብዱረዛቅ በሙሰነፋቸው ላይ ከሰልማን አል-ፋሪሲ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የዘገቡት ሲሆን፣
እንዲህም የሚል ነው:-
الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر كبيراً،📝 የዚህም ዘገባ ሰነድ ከሌሎች ትክክለኛ እና ሰሂህ ነው።" 🛑ከዚህ ውጭ የሆኑ ሰሂህ የተክቢራ ቃሎች እዚህ ያገኛሉ። https://t.me/ibnabidunyaa/35 ✳️ ከነዚህ ውጭ ያለው ላይ ጭቅጭቅ ስላለ መራቁ ይሻላል። ለምሳሌ :- (الله أكبر كبيراً، والحمد لله كثيراً، وسبحان الله بكرة وأصيلاً، الله أكبر، ولا نعبد إلا إياه مخلصين له الدين ولو كره الكافرون، لا إله إلا الله وحده، صدق وعده، ونصر عبده، وهزم الأحزاب وحده، لا إله إلا الله، والله أكبر) ይህንን ኢማሙ ሻፊኢይ "ኡም" ላይ አስቀምጠውት መጨመሩ ጥሩ ነው ሲሉ ጁምሁር ኡለማዕ(ከሀናቢላ ፣ ከማሊኪያ፣ ከአህናፎች) ይህንን ጭማሪ ይቅር ብለዋል።አለ መጨመሩን መርጠዋል) ✴️ከዛ ውጭ የሚደረግ ሰለዋትን ይመስል ከየት እንመጣ አይታወቅም።
🔵 "ከተክቢራዎች ከሚደረግባቸው ቃሎች ሁሉ ትክክለኛ የሆነው አገላለጽ፦
📚 ዓብዱረዛቅ በሙሰነፋቸው ላይ ከሰልማን አል-ፋሪሲ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የዘገቡት ሲሆን፣
እንዲህም የሚል ነው:-
الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر كبيراً،📝 የዚህም ዘገባ ሰነድ ከሌሎች ትክክለኛ እና ሰሂህ ነው።" 🛑ከዚህ ውጭ የሆኑ ሰሂህ የተክቢራ ቃሎች እዚህ ያገኛሉ። https://t.me/ibnabidunyaa/35 ✳️ ከነዚህ ውጭ ያለው ላይ ጭቅጭቅ ስላለ መራቁ ይሻላል። ለምሳሌ :- (الله أكبر كبيراً، والحمد لله كثيراً، وسبحان الله بكرة وأصيلاً، الله أكبر، ولا نعبد إلا إياه مخلصين له الدين ولو كره الكافرون، لا إله إلا الله وحده، صدق وعده، ونصر عبده، وهزم الأحزاب وحده، لا إله إلا الله، والله أكبر) ይህንን ኢማሙ ሻፊኢይ "ኡም" ላይ አስቀምጠውት መጨመሩ ጥሩ ነው ሲሉ ጁምሁር ኡለማዕ(ከሀናቢላ ፣ ከማሊኪያ፣ ከአህናፎች) ይህንን ጭማሪ ይቅር ብለዋል።አለ መጨመሩን መርጠዋል) ✴️ከዛ ውጭ የሚደረግ ሰለዋትን ይመስል ከየት እንመጣ አይታወቅም።
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነትና የስኬት እንዲሆንልን እመኛለሁ ።
ከምንወደው ኡስታዛችን ኡዝታዝ ዘንጀቢል የተላለፈ መልዕክት
ዒድ ሙባረክ! መልካም በዓል ለሁላችሁም! 🎉🎉🎉
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነትና የስኬት እንዲሆንልን እመኛለሁ ።
ከምንወደው ኡስታዛችን ኡዝታዝ ዘንጀቢል የተላለፈ መልዕክት
ዒድ ሙባረክ! መልካም በዓል ለሁላችሁም! 🎉🎉🎉
ለመላው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው ዓ.ሂ የኢደል-አድሀ በዓል በሰላም አደረሳቹ!!
عيدكم مبارك
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
አማርኛኝ ጨምሮ ከ50 በላይ በሆኑ የአለማችን ቋንቋዎች የሚተረጎመው የአረፋ ኹጥባ ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኃላ ይጀምራል። በሚከለተለው ሊንክ ገብታችሁ መከታተል ትችላላችሁ።
ሰዓት፡ ከቀኑ 06፡15 ጀምሮ በሸይኽ ዶ/ር አሊ ቢን አብዱረህማን አል-ሑዘይፊ
https://youtube.com/playlist?list=PLaUiuh7LMOEzjjVZ2MY7zfDusEPV2T6u-&si=LDMoOcf7HY08qvjW
@aaumsu
ዛሬ ••• !
ከዓመቱ ቀናት ሁሉ እጅግ በተወደደችው ቀን ••• !
በዙልሒጃ የጀመርነውን፥ ትግላችንን አጠናክሮ የመቀጠልና እስከድል ድረስ ባለማቆም የሚጸና ቃልኪዳናችንን የማደስ ዘመቻ አላህ ዘንድ ተወዳጅ በሆነ ተግባር እናረጋግጠዋለን።
የሙእሚን መሳሪያው ዱዓው አይደል?!
ሁላችንም ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ የማይስተውን፣ የማይከሽፈውን መሳሪያችንን እንተኩስ!!!
እጃችንን ከፍፍፍ... አድርገን ጌታችንን በመንገዱ ላይ እንዲያጸናን፥ ድሉንም እንዲያቀርብልን እንለምነው። ወደርሱ በመዋደቅ ውስጥ የነገራችንን ስኬት፤ ለርሱ በማጎንበስ ውስጥም በክብር ቀና ብሎ መኖርን እንፈልግ...
ተጣሪው ይጣራ እንጂ፤
መላሹ በመመለሱ ላይ ጥያቄ የለበትም።
#ዘመቻ_ዙልሒጃ!!!
#በሂደት_ላይ!!
#እስከ_ድል!
@aaumsu
Repost from NurMunir
🌙✨ የአረፋ ቀን ✨🌙
🤍 تقبل الله منا ومنكم 🤲
⚠️ ዛሬ የተለመደ ተራ ቀን አይደለም… አሏህ ዘንድ ከሁሉ ቀን የተከበረ ቀን ነው
📖 ነቢዩ ﷺ እንደሚሉት፦
“የአረፋ ቀን መጾም ያለፈውንና የሚመጣውን ኃጢአት ያሰርዛል”
🤲 ዛሬ ቀን ዱዓ በብዛት እናድርግ… አሏህን ከልባችን እንጣራ…
📿 ዚክር እናብዛ… አሏህን እናስታውስ…
📖 ከቁርኣን ጋር እንቀራረብ…
🌿 እነዚህ ሰዓታት በፍጥነት ይሄዳሉ… ግን ምን ያህል እያተረፍንባቸዉ ነዉ?
🎧 በመንገድ ላይ፣ በስራ ላይ፣ ወይም ብቻችንን — ትንሽ ጊዜ እንኳን ብትሆን ከቁርአን ጋር እናሳልፍ። ልባችን ይረጋጋል፣ ሰላምን እናገኛለን 🤍
🌙 nurmunir.com ላይ በመግባት አጭር፣ ውብ እና ልብን የሚያረጋጉ የቁርአን ቅጂዎችን እናድምጥ
✨ ዛሬን ቀን እንጠቀም… አንዴ ካለፈ ቆይቶ ቢሆን እንጂ አይመለስም
🤍 አሏህ ከእኛ ይቀበል!
✈️ የዛሬው ፕሮግራማችን እንደተጠበቀ ነው!!
ዱንያ ላይ ካሉ ቀናቶች ሁሉ በላጭ በሆኑት ቀናት ላይ እንገኛለን። በነዚህ ቀናት የተደረገ ዒባዳ ምንኛ አማረ!! ይህን መሰረት በማድረግ አላህ ዘንድ የምንወሳበት የሆነን ስብስብ በታላቁ መስጂዳችን አል አቅሷ አሁን ስላለንበት ጊዜ ትሩፋቶች እንዲሁም ወቅታዊ ምክሮች የምናገኝበት ደዕዋ አሰናድተን ከአላህ መሻት ቀጥሎ ጊዜውንና እናንተን በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን። በዚህ ትውውስ መድረክ እንድትገኙና ተጠቃሚ እንድትሆኑ በድጋሚ ጥሪያችንን ማቅረብ እንወዳለን።
ዳእዋው የሚቀርብልን በሸይኽ አብዱረሂም ሲሆን የሰፈሩ ማህበረሰብም ይጠቀም ዘንድ ፕሮግራሙ የሚሆነው በዋናው መስጂድ ነው(እህቶችም በሴቶች መስጂድ)።
⏳ ሰአት:- ከመግሪብ እስከ ዒሻ
🗓 ቀን: ሰኞ ዙልሂጃ 8/1447 ዓ.ሂ
📍ቦታ:- አል አቅሷ መስጂድ
👥 ተጋባዦች:- አላህ ያገራለት ሁሉ😊
በ5ኪሎና 6ኪሎ ጀመዓ በጋራ የተዘጋጀ
የአረፋ ቀን ዱዓእ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿خيرُ الدُّعاءِ دعاءُ يومِ عرفةَ، وخيرُ ما قلتُ أنا والنَّبيُّونَ من قبلي: لا إلَهَ إلّا اللهُ وحدَهُ لا شريكَ لَهُ، لَهُ الملكُ ولَهُ الحمدُ وهوَ على كلِّ شَيءٍ قديرٌ.﴾“ምርጡ ዱዓእ የዓረፋ ቀን የሚደረገው ዱዓእ ነው። እኔም ሆንኩ ከኔ በስተፊት የነበሩት ነቢያት ከተናገሩት ቃል መካከል በላጩም፦ ‘ከአላህ በስተቀር በሀቅ ሊመለክ የሚገባው አምላክ የለም። እሱ ብቸኛ ነው። አጋር የለውም። ንግስናም ለሱ ነው። ምስጋናም የሚገባው ለሱ ነው። እሱ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነውና።’ የሚለው ቃል ነው።”
⛰️ የአረፋ ቀን ትሩፋቱ!
ከአዒሻ (ረ.ዐ) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مِنْ يَوْمٍ أَكْثَرَ مِنْ أَنْ يُعْتِقَ اللَّهُ فِيهِ عَبْدًا مِنَ النَّارِ مِنْ يَوْمِ عَرَفَةَ، وَإِنَّهُ لَيَدْنُو، ثُمَّ يُبَاهِي بِهِمُ الْمَلَائِكَةَ، فَيَقُولُ : مَا أَرَادَ هَؤُلَاءِ﴾
“ከዐረፋ ቀን የበለጠ አላህ ባሪያውን ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት ቀን የለም። እርሱም ይቀርባል። ከዚያም በነርሱ መላእክቶችን ይፎካከርባቸዋል። እንዲህም ይላል፦ "እነዚህ (ባሮቼ) ሞን ፈልው ነው?"
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1348
🌙 GRAND DA’WAH PROGRAM 🌙
✨ Islam, Knowledge & Preparing for the Day of ‘Arafah✨
The blessed days of Dhul Hijjah are among the greatest days in the sight of Allah ﷻ. As we approach the noble Day of ‘Arafah — a day of mercy, forgiveness, du‘a, and immense reward — let us come together to learn how a Muslim student can benefit from these sacred moments through knowledge, worship, and sincere devotion.
This special program is prepared in collaboration between 5 Kilo Muslim Students Jamma’ah and 6 Kilo Muslim Students Jamma’ah to revive our hearts and strengthen our connection with Allah during these precious days.
🎙 Guest Speaker: Ustaz Abdulrahim
📍 Venue: 6 Kilo Aqsa Masjid
📅 Date: Monday, 25 May
🕌 Time: From Maghrib to ‘Isha
📖 “There are no days in which righteous deeds are more beloved to Allah than these ten days.”
— Prophet Muhammad ﷺ
Don’t miss this opportunity to nourish your mind, strengthen your faith, and engage in spiritual preparation for the Day of ‘Arafah through beneficial reminders, reflection, brotherhood, and sisterhood.
🌟 Come with your friends, bring your hearts closer to Allah, and do not miss this opportunity in these blessed days.
🌟ዛሬ ጠዋት 2:30 እግሮች ሁሉ ወደ አቅሷ መስጂድ ያመራሉ!!
📌 ታላላቅ እንግዶች የሚታደሙበት፤
📌 ለአመታት አብረዉን የቆዩ የጊቢያችንን ሙስሊም ተማሪዎችና የህብረታችን ልጆች የምንሸኝበት፤ እና
📌የተለያዩ ቁም-ነገር አዘል ትምህርቶችን የምንቀስምበት ፕሮግራማችን እነሆ ተሰናድቶ ታዳሚውን በመጠባበቅ ላይ ነው
ታላቁ የዳዕዋ እና የሽኝት ፕሮግራም ሊጀመር ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርቶታል!
🕔መቅረት አይደለም ማርፈድ አይቻልም‼️
ሁሉም የአአዩ ተማሪዎች እንዲታደሙ ተጋብዘዋል!
