ሰበዝ ሥልጠና እና ማማከር አገልግሎት Sebez Training and Consultancy services
Открыть в Telegram
የአለም አቀፍ ( የአስመጪና ላኪነት) ንግድ Import Export 📝ሥልጠና 🖍Training 💼ማማከር 📒Consultancy 👷♀️ሙሉ ስራ 👷♂️Outsource ስለ ስልጠናችን ለማወቅ @sebeztrainingbot www.sebeztraining.com/courses www.sebeztraining.com
Больше2 662
Подписчики
+524 часа
+117 дней
+5230 день
Загрузка данных...
Похожие каналы
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+49
в 0 каналах
июнь '26
+126
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+87
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+111
в 0 каналах
Get PRO
март '26
+141
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+401
в 1 каналах
Get PRO
январь '26
+54
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '25
+86
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+92
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+56
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+29
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+42
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+49
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+23
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+69
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+45
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+30
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+49
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+87
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+35
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+153
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+86
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+116
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+46
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+39
в 0 каналах
Get PRO
май '24
+51
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+144
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+197
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+701
в 1 каналах
Get PRO
январь '240
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '230
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '230
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '23
+3
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+73
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+6
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+3
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+8
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+5
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+9
в 0 каналах
Get PRO
март '230
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+3
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+12
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+7
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+286
в 0 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 17 июля | +1 | |||
| 16 июля | +6 | |||
| 15 июля | +4 | |||
| 14 июля | +4 | |||
| 13 июля | +3 | |||
| 12 июля | +2 | |||
| 11 июля | +4 | |||
| 10 июля | +1 | |||
| 09 июля | +1 | |||
| 08 июля | +2 | |||
| 07 июля | +2 | |||
| 06 июля | +3 | |||
| 05 июля | +4 | |||
| 04 июля | +3 | |||
| 03 июля | +2 | |||
| 02 июля | +2 | |||
| 01 июля | +5 |
Посты канала
መግለጫ | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎች እና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አንድ መስኮት አገልግሎት (ESW)በኩል እንዲያገኙ ፈቀደ
| 2 | Sebez Training
Import Export Procedures and Documentation Training For Beginners
የአስመጪ እና ላኪነት ስልጠና ለጀማሪዎች
Reserve your spot for the upcoming training
• Weekend Group Class
• Monday- Friday Mini Group
• VIP/Personal
• Online
Our Program will start on
• Weekend Sat July 14, 2026
• Weekday Mini Group July 14, 2026
• VIP/ Personal any time
• Online July 27, 2026
Main Training Contents
• Export Import License process
• Export Import licensing institutions and their responsibility
• Export Import Documentation
• Transportation and Logistics
• Payment Methods
• Export Import Procedures
• Ethiopian Single window System
• Ethiopian customs procedures
Mobile 0923753535
0908097709
Email:- sebeztraining@gmail.com
Telegram:- @sebeztraining
Website:- sebeztraining.com
Physical Address:- Megengna around Diaspora square Lion Ethiopia bldg. 3rd floor 306 | 501 |
| 3 | ለጥራጥሬ እና ቅባት እህል ላኪዎች የ2019 በጀት ዓመት የስራ እቅድ( Business Plan) ፎርማት | 652 |
| 4 | ለአስመጪና ላኪዎች መልካም ዜና
በብሔራዊ ባንክ ገዢ ዛሬ ሀምሌ 6/2018 መገለጫ የተሰጠበት የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ባደረገው ሰብሰባ ለባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ምክረ ሃሳብ እንዳቀረብ እና ተቀባይነት አግኝተው ከፀደቁ ውስደጥደ ለአስመጪ እና ላኪዎ ጠቃ የሚባሉ 3 ለውጦች ውስጥ
1. ከውጭ ንግድ ጋር በተያያዘም ባንኩ የውጭ ምንዛሪ ኮሚሽንን ከ2.5 በመቶ ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ አድርጓል።
2. ላኪዎች የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ለባንክ የመሸጥ ግዴታ (Surrender requirement) ከ50 በመቶ ወደ 30 በመቶ ዝቅ በማድረግ
3. ቀድሞ የነበርው የባንኮች የማበደር ጣሪያ ( credit cap) ተነስቷል
https://www.tiktok.com/@sebeztraining/video/7662066940067826964?is_from_webapp=1&sender_device=pc&web_id=7658108297735980560 | 653 |
| 5 | ጋዜጣዊ መግለጫ | የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባ ቁ.7 | 681 |
| 6 | ኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ ስጋ መላክ ጀመረች የሚል ሰፊ ዜና እየተነገር ቢሆንም የግብርና ሚኒስቴር ምንም አይነት የስጋ ምርት ኢምፖርት ህጋዊ ፍቃድ አልሰጠሁም ብሏል ሲል ካፒታል ኢትዮጵያ ዘግቧል፡፡ | 970 |
| 7 | ኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርት አቅሟን ለማሳደግ በቻይና መርከቦችን ለመግዛት ድርድር ጀመረች:: የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት (ኢባትሎ) የባህር ትራንስፖርት አቅሙን ለማሳደግና መርከቦችን ለመግዛት የሚያስችለውን ሂደት ለማፋጠን፣ ከፍተኛ የቴክኒክ ልዑክ ወደ ቻይና መላኩን ተሰምቷል ሲል ካፒታል ኢትዮያ ዘገቧል ። | 1 228 |
| 8 | Нет текста... | 1 755 |
| 9 | የወጪና ገቢ ንግድ አፈጻጸምን ለማሻሻል የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈረመ
የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት (አዲስ ቻምበር) እና የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት (ኢባትሎ) በመካከላቸው ያለውን ዘርፈ ብዙ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችል የአጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ።
የመግባቢያ ሰነዱን የአዲስ ቻምበር ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ዘሃራ መሐመድ እና የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አብዱልበር ሸምሱ በሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተፈራርመውታል።
ስምምነቱ በዋናነት ንግድን በጋራ ለማስፋፋት፣ የሸቀጥ ዝውውርና የሎጂስቲክስ ትስስርን ለማሳለጥ እንዲሁም የወጪና ገቢ ንግድ አፈጻጸምን ለማሻሻል ያለመ ነው። በተጨማሪም፣ ለንግዱ ማህበረሰብ የሚገጥሙ ተግዳሮቶች ላይ በጋራ በመወያየት አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠትና ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለመፍጠር ታቅዷል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው፣ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት የአዲስ ቻምበር የረጅም ጊዜ ታማኝ አባል ከመሆኑ ባሻገር፣ የገቢና የወጪ ሸቀጥ ንግድን በማሳለጥ ረገድ ጉልህ ድርሻ ያለው ተቋም ነው።
ሁለቱ አንጋፋ ተቋማት ቀደም ሲል በአቅም ግንባታና በንግድ ድጋፍ ስራዎች ላይ ሲተባበሩ የቆዩ ሲሆን፣ ይህ አዲስ ስምምነትም የነባር እሴቶቻቸውን ይበልጥ በማጠናከር የንግድና የሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማነቃቃት ትልቅ እምነት የተጣለበት መሆኑ ተመላክቷል። | 1 463 |
| 10 | ብር ለአንድ ዶላር ወደ 157 በመመንዘር በመጠናከር ላይ ነው፤ የብሔራዊ ባንክ የ100 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ ሲጠናቀቅ ፍላጎት ቀንሷል።
#የኢቢአር_ዜና (EBR News)
ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. (ጁን 24, 2026)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ለባንክ ዘርፉ 100 ሚሊዮን ዶላር ያቀረበበትን ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ በአማካይ ዋጋ ለአንድ የአሜሪካ ዶላር 157.0000 ብር በሆነ ተመን አጠናቋል።
በጨረታው ላይ 14 የንግድ ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ የቀረበው አጠቃላይ የገንዘብ ፍላጎት (የጨረታ ጥያቄ) 160.50 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል። ከእነዚህም ውስጥ 9ኙ ባንኮች የምንዛሬ ድልድል ማግኘት ችለዋል። ዝቅተኛው የማጠናቀቂያ ተመን (cut‑off rate) 157.0000 ብር ሲሆን፣ ከፍተኛው የዋጋ ማቅረቢያ 157.0000 ብር እና ዝቅተኛው ደግሞ 152.0000 ብር ነበረ።
የዛሬው የ157.00 ብር አማካይ ዋጋ፣ ለአንድ ዶላር 158.00 ብር ሆኖ ከተጠናቀቀው የሰኔ 9 ቀን (ጁን 16) ጨረታ ጋር ሲነጻጸር የ0.63 በመቶ ገደማ የብር የመግዛት አቅም መሻሻል (መጠናከር) ያሳያል።
በዚህም መሠረት ብር ሁለቱን የአራተኛው ሩብ ዓመት ጨረታዎች በአንድ ላይ በማስላት በ1.2 በመቶ ገደማ ጥንካሬ አሳይቷል።
በሰኔ 9ኛው ጨረታ ላይ የቀረበው አጠቃላይ የፍላጎት መጠን 236.30 ሚሊዮን ዶላር የነበረ ሲሆን፣ ይህም ከዛሬው የ160.50 ሚሊዮን ዶላር ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ የበለጠ በመሆኑ የገበያ ፍላጎቱ መረጋጋቱን ያመለክታል። የጨረታ ፍላጎት ከቀረበው አቅርቦት ጋር ያለው ጥምርታ (bid‑to‑cover ratio) በሰኔ 9ኙ ጨረታ ከነበረበት 2.36 ለ 1 ወደ 1.6 ለ 1 በዛሬው ዕለት ዝቅ ብሏል። የባንኮች ተሳትፎም ቢሆን የቀነሰ ሲሆን፣ በቀደመው ጨረታ 16 ባንኮች ተሳትፈው 8ቱ ድልድል አግኝተው የነበረ ቢሆንም፣ በዛሬው ጨረታ ግን 14 ባንኮች ተሳትፈው 9ኙ ድልድል አግኝተዋል።
የቀረበው ሰፊ የዋጋ ክልል (ከ152.0000 እስከ 157.0000 ብር) ባንኮች በሰኔ 9ኙ ጨረታ ላይ ካሳዩት በጣም ጠባብ የ0.01 ብር የዋጋ ልዩነት በተለየ መልኩ፣ ይበልጥ የተለያዩ የዋጋ ማቅረቢያዎችን መጠቀማቸውን የሚያሳይ ሲሆን፣ ይህም በመካከላቸው የነበረው የተቀናጀ የዋጋ ማቅረብ ዝንባሌ መቀነሱን ያንጸባርቃል።
ይህ ጨረታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአራተኛው ሩብ ዓመት መርሃ ግብሩ ካዘጋጀውና 200 ሚሊዮን ዶላርን ለሰኔ 2 እና ለሰኔ 17 (ጁን 9 እና ጁን 24) እኩል በመክፈል ካቀረበው ውስጥ ሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል ነው። ማዕከላዊ ባንኩ ቀጣዩ ጨረታ በየሁለት ሳምንቱ በሚካሄደው መደበኛ መርሃ ግብር መሠረት እንደሚቀጥል አረጋግጧል።
Source:EBR NEWS | 1 241 |
| 11 | በ2018 በጀት ዓመት 11 ወራት ከ3.1 ሚሊዮን በላይ የንግድ ፍቃድ ምዝገባ ፣እድሳት ፣ አዳዲስ ፍቃድ ማውጣት እና ልዩ ልዩ የፍቃድ ነክ አገልግሎቶች በኦንላይን አገልግሎት መስጠቱን ንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በማበራዊ ሚዲያ ትስስር ገፆቹ አሳው ቋል፡፡ | 1 411 |
| 12 | ከቱርክ ወደ ኢትዮጵያ በ9 ቀናት ብቻ!
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ከቱርክ ወደቦች የሚነሱ ገቢ ጭነቶችን በቀጥታና በፍጥነት ወደ ሀገር ውስጥ የሚያስገባበትን ታሪካዊ አዲስ አገልግሎት ይፋ አድርጓል። ቀደም ሲል ከ40 ቀናት በላይ ይወስድ የነበረውን የጉዞ ጊዜ አሁን ወደ 9 ቀናት ብቻ ዝቅ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፥ ይህም የአሠራር ማሻሻያዎችንና አዳዲስ የአጋርነት ስምምነቶችን በመተግበር የመጣ ትልቅ ስኬት ነው።
ይህ አዲስ አቅጣጫ በተለይ ለሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጉ ጥሬ ዕቃዎችን በፍጥነትና በአስተማማኝ ሁኔታ ለማቅረብ ቁልፍ መፍትሔ ሆኗል። ባለፉት 3 ወራት ብቻ 150 ሙሉ ኮንቴይነር (FCL) ጭነቶችን በሁለት ዙር በተሳካ ሁኔታ ማጓጓዝ የተቻለ ሲሆን፥ አገልግሎቱ የትራንዚት ጊዜን በእጅጉ በመቀነስ የሀገሪቱን የንግድ ፍሰት ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ተወዳዳሪና ተደራሽ እያደረገው ይገኛል ተብሏል። | 1 642 |
| 13 | መንግስት የታክስ እፎይታን በማንሳት 78.9 ቢሊዮን ብር አዲስ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱ ተሰማ
የገንዘብ ሚኒስቴር ለፓርላማ ባቀረበው የ2019 ረቂቅ በጀት ላይ እንዳመለከተው፥ ከቀረጥ ነፃ እና የግብር እፎይታ አሰራሮች ከመጪው በጀት ዓመት ጀምሮ ይቀራሉ።
በዚህም ቀደም ሲል ከቀረጥ ነፃ ይገቡ የነበሩ የልብስ ማጠቢያ ማሽኖች፣ የህክምና እና የአካል ጉዳተኞች መርጃ መሣሪያዎች በቅናሽ ምጣኔ እንዲስተናገዱ ተደርጎ 22.5 ቢሊዮን ብር ይሰበሰባል።
በተጨማሪም የገቢ ግብር እፎይታን በማንሳት ሌላ 22.5 ቢሊዮን ብር፣ እንዲሁም አዲስ የኤክሳይዝ ታክስ የቴምብር ሥርዓት በመዘርጋት 33.8 ቢሊዮን ብር፤ በድምሩ 78.9 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ገቢ ለማግኘት ታቅዷል።
በአጠቃላይ መንግስት ከተለያዩ የፖሊሲ ማሻሻያዎች፣ ከታክስ እና ታክስ ካልሆኑ ምንጮች በመጪው ዓመት 1.6 ትሪሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዷል።
ምንጭ: ሸገር ራዲዮ | 1 621 |
| 14 | ኤምባሲዎችና የውጭ ባለሀብቶች በ«ፍራንኮ-ቫሉታ» ነዳጅ እንዲያስገቡ ተፈቀደ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኤምባሲዎች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የውጭ ቀጥተኛ ባለሀብቶች በራሳቸው የውጭ ምንዛሬ (በፍራንኮ-ቫሉታ) ነዳጅ እንዲያስገቡ የሚፈቅደውን አዲስ መመሪያ ተግባራዊ አድርጓል።
በማዕከላዊ ገዢው እዮብ ተካልኝ ፊርማ ባለፈዉ ሳምንት የጸደቀው ይህ መመሪያ፣ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት በማቃለል የማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋትን ለመፍጠር ያለመ ሲሆን፤ የሚገባው ነዳጅ ለተቋማቱ የራስ አገልግሎት ብቻ እንዲውል፣ ለንግድ እንዳይቀርብ እና በዲጂታል ሥርዓት በጥብቅ እንዲከታተል ይደነግጋል።
ባለፉት ዓመታት የነዳጅ ምርቶችን ወደ ሀገር ውስጥ በብቸኝነት የማስገባት መብት የነበረው የመንግሥት ይዞታ ለሆነው ለኢትዮጵያ የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ነበር። ይሁን እንጂ ነዳጅ የሀገሪቱ ትልቁ የገቢ ምርት መሆኑ እና የውጭ ምንዛሬ እጥረት መኖሩ አቅርቦቱ ላይ ተጽዕኖ ፈጥሮ ቆይቷል። | 1 658 |
| 15 | የጉምሩክ አዋጅ ማሻሻያ .pdf | 1 333 |
| 16 | የጉምሩክ አዋጁ ያሻሻላቸው ተጨማሪ ጉዳዮች ምንድናቸው?
አስመጪዎችና ላኪዎች በባህር እንዲሁም በየብስ የሚያስገቧቸው ዕቃዎች በመጋዘን የሚቆዩበት ጊዜ ከ15 ወደ 45 ቀናት ፣ በአየር የሚገቡ ደግሞ ከ10 ወደ 30 ቀናት እንዲያድግ ተደርጓል።
በተጨማሪም አስመጪዎች በአንድ ዲክላራሲዮን ላስገቧቸው ዕቃዎች ሙሉ ቀረጥ በአንዴ ለመክፈል የገንዘብ እጥረት ካጋጠማቸው፣ ቀረጥ የከፈሉበትን የዕቃ መጠን ብቻ ለይተው በክፍልፋይ እንዲያወጡ የሚፈቅድ አዲስ አሰራር ተዘርግቷል።
የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማገዝም፣ ሶፍትዌር ወደ አገር ሲገባ የሚታሰበው ቀረጥ በውስጡ ባለው መረጃ ዋጋ ላይ ሳይሆን፣ ሶፍትዌሩ በተጫነበት መሣሪያ (Carrier Medium) ዋጋ ላይ ብቻ እንዲሆን ተወስኗል።
የውጭ ምንዛሬ ተመን አወሳሰን ላይም የቀረጥ ስሌት የሚከናወነው ዲክላራሲዮኑ በጉምሩክ ተመዝግቦ ተቀባይነት ባገኘበት ቀን ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣው ጠቋሚ (Indicative) የምንዛሬ ተመን መሠረት እንዲሆን ተደንግጓል።
በገዥና በሻጭ መካከል ግንኙነት ባለበት ሁኔታ ደግሞ፣ አስመጪው ዝምድናው በዋጋው ላይ ተጽዕኖ አለማሳደሩን ማረጋገጥ ካልቻለ ጉምሩክ የቀረበውን ዋጋ ውድቅ የማድረግ ሥልጣን ተሰጥቶታል።
ረቂቅ አዋጁ ኮንትሮባንድ ለመከላከል የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለመደበቅ ተብለው ተሻሽለው የተሠሩ ወይም ከፍተኛ መጠን ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ የጫኑ ተሽከርካሪዎች፣ የዕቃው ዋጋ ግምት ውስጥ ሳይገባ በቀጥታ እንዲወረሱ ይደረጋል።
በኮንትሮባንድ ተግባር ላይ የተገኘ እንስሳ ባለቤት፣ የእንስሳውን ወቅታዊ የገበያ ዋጋ 100 በመቶ እኩል የገንዘብ መቀጫ እንዲከፍል ተደንግጓል።
በተጨማሪም መረጃ ለሚሰጡ እና ለሚተባበሩ አካላት የገንዘብ ወሮታ እንዲከፈል የተወሰነ ሲሆን፣ ከኮንትሮባንድ ዕቃ ሽያጭ የሚገኘው ገቢም ለኮሚሽኑ አቅም ግንባታ እንዲውል ይደረጋል።
ሌላው፣ አንድ አስመጪ በጉምሩክ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ካለው ይግባኝ ማለት የሚችለው፣ ክርክር የተነሳበትን ቀረጥና ታክስ 50 በመቶ አስቀድሞ መክፈሉ ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
በተጨማሪም አስመጪዎች ለጉምሩክ የሚሰጡት የዋጋ መረጃ እንደ ምስጢር ተጠብቆ እንዲቆይ ሕጋዊ ዋስትና ተሰጥቷል። መረጃው ሊገለጽ የሚችለው ለፍርድ ቤት ክርክር ሲፈለግ ብቻ ይሆናል።
Source ቲክቫህ ኢትዮጵያ | 1 223 |
| 17 | የጉምሩክ አዋጅ ማሻሻያ .pdf | 1 |
| 18 | የጉምሩክ አዋጁ ያሻሻላቸው ተጨማሪ ጉዳዮች ምንድናቸው?
አስመጪዎችና ላኪዎች በባህር እንዲሁም በየብስ የሚያስገቧቸው ዕቃዎች በመጋዘን የሚቆዩበት ጊዜ ከ15 ወደ 45 ቀናት ፣ በአየር የሚገቡ ደግሞ ከ10 ወደ 30 ቀናት እንዲያድግ ተደርጓል።
በተጨማሪም አስመጪዎች በአንድ ዲክላራሲዮን ላስገቧቸው ዕቃዎች ሙሉ ቀረጥ በአንዴ ለመክፈል የገንዘብ እጥረት ካጋጠማቸው፣ ቀረጥ የከፈሉበትን የዕቃ መጠን ብቻ ለይተው በክፍልፋይ እንዲያወጡ የሚፈቅድ አዲስ አሰራር ተዘርግቷል።
የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማገዝም፣ ሶፍትዌር ወደ አገር ሲገባ የሚታሰበው ቀረጥ በውስጡ ባለው መረጃ ዋጋ ላይ ሳይሆን፣ ሶፍትዌሩ በተጫነበት መሣሪያ (Carrier Medium) ዋጋ ላይ ብቻ እንዲሆን ተወስኗል።
የውጭ ምንዛሬ ተመን አወሳሰን ላይም የቀረጥ ስሌት የሚከናወነው ዲክላራሲዮኑ በጉምሩክ ተመዝግቦ ተቀባይነት ባገኘበት ቀን ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣው ጠቋሚ (Indicative) የምንዛሬ ተመን መሠረት እንዲሆን ተደንግጓል።
በገዥና በሻጭ መካከል ግንኙነት ባለበት ሁኔታ ደግሞ፣ አስመጪው ዝምድናው በዋጋው ላይ ተጽዕኖ አለማሳደሩን ማረጋገጥ ካልቻለ ጉምሩክ የቀረበውን ዋጋ ውድቅ የማድረግ ሥልጣን ተሰጥቶታል።
ረቂቅ አዋጁ ኮንትሮባንድ ለመከላከል የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለመደበቅ ተብለው ተሻሽለው የተሠሩ ወይም ከፍተኛ መጠን ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ የጫኑ ተሽከርካሪዎች፣ የዕቃው ዋጋ ግምት ውስጥ ሳይገባ በቀጥታ እንዲወረሱ ይደረጋል።
በኮንትሮባንድ ተግባር ላይ የተገኘ እንስሳ ባለቤት፣ የእንስሳውን ወቅታዊ የገበያ ዋጋ 100 በመቶ እኩል የገንዘብ መቀጫ እንዲከፍል ተደንግጓል።
በተጨማሪም መረጃ ለሚሰጡ እና ለሚተባበሩ አካላት የገንዘብ ወሮታ እንዲከፈል የተወሰነ ሲሆን፣ ከኮንትሮባንድ ዕቃ ሽያጭ የሚገኘው ገቢም ለኮሚሽኑ አቅም ግንባታ እንዲውል ይደረጋል።
ሌላው፣ አንድ አስመጪ በጉምሩክ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ካለው ይግባኝ ማለት የሚችለው፣ ክርክር የተነሳበትን ቀረጥና ታክስ 50 በመቶ አስቀድሞ መክፈሉ ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
በተጨማሪም አስመጪዎች ለጉምሩክ የሚሰጡት የዋጋ መረጃ እንደ ምስጢር ተጠብቆ እንዲቆይ ሕጋዊ ዋስትና ተሰጥቷል። መረጃው ሊገለጽ የሚችለው ለፍርድ ቤት ክርክር ሲፈለግ ብቻ ይሆናል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ | 1 |
| 19 | የግብርና_ቢዝነስ_ኩባንያዎች_ረቂቅ_አዋጅ.pdf | 1 032 |
| 20 | የግብርና ቢዝነስ ኩባንያዎች ለሥራቸው የሚያስፈልጓቸውን የግብርና ግብዓቶች፣ መሣሪያዎችና፣ ተሽከርካሪዎችን ከውጭ "ከታክስ ነፃ" እንዲያስገቡ የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የግብርና ዘርፍን ከተለምዶአዊ አሰራር ወደ ቢዝነስ መር ስርአት ለማሸጋገር ያግዛል ያለውን "የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያ አዋጅ" ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መምራቱ ይታወቃል።
ይህ አዋጅ ኋላ ቀር የግብርና አሠራር ተወስነው የቆዩ አነስተኛ አርሶ አደሮችን፣ አርብቶ አደሮችንና ከፊል አርብቶ አደሮችን ወደ ዘመናዊና ተወዳዳሪ የንግድ ሥርዓት ለማሸጋገር ያለመ ነው።
የዚህ ሪቂቅ አዋጅ ዋነኛ ትኩረት አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አምራቾች በ "ክላስተር" በማደራጀት ወደ ግብርና ቢዝነስ ኩባኒያነት መለወጥ ነው።
አዲሱ ሕግ አርሶ አደሩ ያለውን መሬት የመጠቀም መብት፣ የእንስሳት ሀብትና ጉልበት ወደ ካፒታል በመለወጥ የኩባኒያ ባለቤትና ባለድርሻ እንዲሆን ዕድል ይከፍታል።
ይህም አርሶ አደሩ በግል ከመልፋት ይልቅ በጋራ በመደራጀት በገበያ ላይ የመደራደር አቅሙን እንዲያሳድግ፣ ምርቱን እንዲያሰባስብና እሴት በመጨመር የተሻለ ዋጋ እንዲያገኝ እንደሚያስችለው አዋጁ ያስረዳል።
በአዋጁ መሠረት አንድ የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያን ለመመስረት ዝቅተኛ የአባላት ቁጥር ተቀምጧል።
በአዝርዕት ዘርፍ የተሰማሩ ከሆኑ ቢያንስ 300 አባላት፣ በአትክልትና ፍራፍሬ ወይም በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ከሆነ ደግሞ ቢያንስ 150 አባላት ሊኖሩት ይገባል።
ኩባኒያዎቹ ሲመሰረቱ ዝቅተኛ የተከፈለ ዋና ካፒታላቸው ከ1.5 ሚሊዮን ብር ማነስ የለበትም።
እያንዳንዱ አባል በኩባኒያው ውስጥ ሊኖረው የሚችለው የአንድ ድርሻ (Share) ዋጋም ከ1,000 ብር በታች እንዳይሆን ተደንግጓል።
የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያዎቹ እንደ ማንኛውም ዘመናዊ የንግድ ተቋም በጠቅላላ ጉባኤ፣ በሥራ አመራር ቦርድ እና በዋና ሥራ አስኪያጅ የሚመሩ ይሆናሉ።
ከዚህ በተጨማሪ ኩባኒያዎቹ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎችን የሚጠቁሙና ሙያዊ ምክር የሚሰጡ፣ "የአማካሪ ቦርድ" እንዲኖራቸው አዋጁ ይፈቅዳል፣ የአማካሪ ቦርድ የስራ አባላት ዘመንም ሦስት አመት ነው።
ይህም የኩባኒያዎቹ አመራር በሳይንሳዊና በዘመናዊ የቢዝነስ ዕውቀት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ለማድረግ ነው።
ይህንን ሽግግር ለማገዝም ልዩ ልዩ ማበረታቻዎችን ረቂቅ አዋጁ አካቷል።
የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያዎቹ ለሥራቸው የሚያስፈልጉ የግብርና ግብዓቶችና ቴክኖሎጂዎችን፣ የእርሻ መሣሪያዎችንና ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም መለዋወጫዎችን ከውጭ ሲያስገቡ "ከታክስ ነፃ" የመሆን መብት ይኖራቸዋል።
የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያ አባላት ያመረቱተትን የግብርና ምርት ሲሽጡ ወይም ከኩባኒያው በሚያገኙት የትርፍ ክፍፍል ላይ የገቢ ግብር አይከፍሉም፡፡
ሆኖም ኩባንያው ከሚያገኘው ገቢ ላይ በገቢ ግብር አዋጁ መሰረት ግብር ይከፍላል፡፡
በተጨማሪም ኩባንያዎቹ ግብዓቶችን ለማስገባት ለሚያስፈልጋቸው የውጭ ምንዛሬ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ሲሆን፣ ለሥራ አመራር ቦርድና ለአባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎች እንደሚመቻቹ እንደሚደረግ ረቂቅ መመሪያው ያሳያል።
ግንቦት 18 በተካሄደው 55ኛው የሚኒስትሮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ፣ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መርቶታል። | 1 324 |
