cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Megbaru Asmare z Tewahido

ዝም ማለት አልችልም!

Больше
Рекламные посты
231
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
-230 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

🙏'አአ ብሆን' ከሚያሰኙኝ ጉዳዮች አንዱ እንዲህ ዓይነት መንፈሳዊ ጉባኤያትን ፊት ለፊት ቁጭ ብሎ መከታተል ነው! እንግዲህ አዲስ አበቤዎች ተጋብዛችኋል፥ እኛም በተለመደው በሚዲያችን እንከታተላለን፤ የሊቃውንቱን ጥዑም ምላሽ በጉጉት እንጠብቃለን። ''''''''''ቦሩ ሜዳ'''''''' ከሜዳው ላይ እንገናኝ! https://t.me/megbaruasmare
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
✝️ይቤላ ህጻን ለእሙ ጥበዕኬ እም ወኢትናፍቂ፥ እስመ ዳግመ አልቦቱ ኩነኔ አልቦ!!! (((((((((((እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ!)))))))))) https://t.me/megbaruasmare
Показать все...
☝️ቤተ ክርስቲያናችንም ሀገራችንም እንዲህ እንድትበጣጠስና እንድትተራመስ ያደረጋት ከቤተ መንግስቱ ይልቅ ራሱ ቤተ ክህነቱ ነው! የቤተ መቅደሱን ሸቃጮችና ለዋጮች ነጋዴዎችን በጅራፍ እየገረፈ እስኪያጸዳቸው ድረስ በብዙ መፈተናችን ይቀጥላል! @አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ግን እኛም እንደ አቅማችን የራሳችንን ጅራፍ አንስተን መሸንቦጥ ይኖርብናል! ******** የቴሌግራም ቻናሌ ምግባሩ አስማረ https://t.me/megbaruasmare ነው! join አድርጉት ለሚወዱትም ያጋሩት
Показать все...
💠💠💠💠💠እውነት ካልተነገረ ሰላም አይመጣም፥ ሐሰት ካልተሞገተ ሞትና ስደት አይቆምም? ቀኖና ካልተከበረ ነፍስ አትድንም! ማስመሰል ያብቃ!!! በደለኛው ሕወሐት ወይስ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን???💠💠💠💠
Показать все...
በዳዩ ሕወሐት ወይስ ቤተክርስቲያን.pdf1.22 KB
Фото недоступноПоказать в Telegram
❓ወዴት ወዴት?! 👉የደ/ማርቆስ ከተማ ከንቲባ አቶ ይትባረክ ወደ አሜሪካ እንደኮበለሉ እየተነገረ ነው! 🙏ከመኮብለል ከወገን ጋር ተስማምቶና ተናብቦ መሥራትና መኖር አይበጅም ነበር? በእርግጥ ለሌባና ለዘራፊ ምን ወገን ይኖረዋል????
Показать все...
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 🙏በሀገሯ የተረገጠችና የተቃጠለች 'ሰንደቅ ዓላማ' በአፍሪካ ምድር_ኮንጎ!!!
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
02:55
Видео недоступноПоказать в Telegram
6.36 MB
Repost from ግዮን-አማራ
በፓስተር ዮናታን አክሊሉ ስም በተመዘገቡ ንብረቶች ላይ የሃራጅ ማስታወቂያ ወጣ! በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ስም በተመዘገበ ንብረት ላይ የሃራጅ ማስታወቂያ ያወጣው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ነው፡፡*ባንኩ ሰኔ 13 ቀን 2015 አመት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ባወጣው የሃራጅ ማስታወቂያ፣ በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ስም የተመዘገቡ ንብረቶች በሃራጅ እንደሚሸጡ አስታውቋል፡፡ በዚህም መሰረት በዮናታን ስም የተመዘገበ ሃዋሳ ከተማ ላይ የሚገኝ 400ካሬ ሜትር ይዞታ ላይ ያለው ባለ ሶስት ወለል መኖሪያ ቤት አንደኛው ሲሆን፣ በ22 ሚሊዮን ብር የሃራጅ መነሻ መሸጫ ዋጋ ተቀምጦለታል፡፡ እንዲሁም በዮናታን አክሊሉ አንጄሎ ዜብራ ግሪል ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተመዘገበ ሃዋሳ ከተማ ምስራቅ ክፍለ ከተማ የሚገኝ 1ሺህ 271 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ህንጻ ሌላኛው በሃራጅ እንዲሸጥ ጫረታ የወጣበት ሲሆን 30 ሚሊዮን ብር የሃራጅ መነሻ ብር ተቀምጦለታል፡፡ ሌላኛው በሃራጅ እንዲሸጥ ጨረታ የወጣበት ደግሞ በዮናታን አክሊሉ አንጄሎ ዜብራ ግሪል ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተመዘገበ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኝ በካርታ ቁጥር የተመዘገበ 500 ካሬ ሜትር ይዞታ ያለው መኖሪያ ቤትም ይገኝበታል፡፡ ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/Gionamhara
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
☝️ያሳፍራል! በእርግጥ አሜሪካ ወትሮውንም አማራና ኦርቶዶክስ ጠል እንደሆነች እናውቃለን!!!
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.