ru
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Открыть в Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Ethiopian Public Service University

Канал Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 12 747 подписчиков, занимая 15 749 место в категории Образование и 2 646 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 12 747 подписчиков.

Согласно последним данным от 22 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 125, а за последние 24 часа — 5, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 30.73%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 14.83% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 917 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 890 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 16.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 23 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Образование.

12 747
Подписчики
+524 часа
+127 дней
+12530 день
Архив постов
photo content
+3

AFD Expertise Delegation Visits EPSU to Strengthen Ties and Define Collaborative Roles in Public Service Reform (March 19, 2026 ; E.P.S.U.) A key expertise delegation from the Agence Française de Développement (AFD) visited the Ethiopian Public Service University (EPSU) today to strengthen bilateral ties and define collaborative roles in supporting Ethiopia's national public service reform agenda. The AFD team, led by Lauriane Thibaud, Task Team Leader for Public Administration Reform at AFD, and Hiwotee Salvat from the AFD Addis Ababa office, was warmly received at the university by Dr. Amanuel Kussia, Vice President for Academic Affairs; Dr. Dereje Teklemariam, Director of International Collaboration and Partnership; and Dr. Azeb Assefa, Dean of the Training Institute. The visit aimed to provide the AFD delegation with a comprehensive understanding of EPSU's unique mandate as the only university in the country specifically tasked with building capacity across the entire public sector. Through specialized education, demand-driven training, policy-oriented research, and consultancy services, EPSU continues to play a pivotal role in shaping Ethiopia's civil service. Discussions held on campus focused on identifying synergies to further support the ongoing reform efforts of the Civil Service Commission. During the meeting, EPSU leadership proudly reflected on the historic partnership with France. Historical records indicate that the French government was a founding partner in the establishment of the Institute of Leadership and Good Governance in 2010 and has remained a steadfast supporter ever since. This enduring collaboration is formalized through institutional links with prestigious French institutions, including the French National School of Administration (ENA) and the School of Magistrates in France. The EPSU team noted that France's long-term vision and consistent commitment have been instrumental in developing generations of Ethiopian public sector leaders, and expressed enthusiasm for building upon this strong legacy. Building on this foundation, EPSU presented six key areas for potential future partnership: Trainers' Capacity Building to create a multiplier effect across the public service, A Digitalization and Incubation Centre to pilot innovative service delivery models, A Public Sector Innovation and Reform Centre to serve as a policy think tank, A Leadership Excellence Centre dedicated to executive-level development, Support for EPSU's own institutional capacity building as the university transitions to autonomy, Positioning EPSU as a national hub for supporting applied universities across the country. Following the productive discussions, the delegation was briefed on EPSU's ongoing transformation toward producing competent public servants through technology-driven, innovative, and modern programs. The university leadership showcased its commitment to delivering quality education, research, and community engagement services that contribute to a dynamic and accountable public sector. The visit represents a significant step in defining and advancing the collaborative framework between EPSU and AFD. Both sides expressed a shared commitment to deepening their partnership, with the AFD delegation acknowledging EPSU's strategic position in the future of Ethiopian public sector governance and conveying strong enthusiasm for supporting national reform efforts. The EPSU leadership, in turn, reaffirmed its dedication to translating the discussed areas of collaboration into concrete initiatives, ensuring that the partnership continues to yield meaningful outcomes for the modernization of Ethiopia's public service.

photo content
+3

AFD Expertise Delegation Visits EPSU to Strengthen Ties and Define Collaborative Roles in Public Service Reform (March 19, 2026 ; E.P.S.U.) A key expertise delegation from the Agence Française de Développement (AFD) visited the Ethiopian Public Service University (EPSU) today to strengthen bilateral ties and define collaborative roles in supporting Ethiopia's national public service reform agenda. The AFD team, led by Lauriane Thibaud, Task Team Leader for Public Administration Reform at AFD, and Hiwotee Salvat from the AFD Addis Ababa office, was warmly received at the university by Dr. Amanuel Kussia, Vice President for Academic Affairs; Dr. Dereje Teklemariam, Director of International Collaboration and Partnership; and Dr. Azeb Assefa, Dean of the Training Institute. The visit aimed to provide the AFD delegation with a comprehensive understanding of EPSU's unique mandate as the only university in the country specifically tasked with building capacity across the entire public sector. Through specialized education, demand-driven training, policy-oriented research, and consultancy services, EPSU continues to play a pivotal role in shaping Ethiopia's civil service. Discussions held on campus focused on identifying synergies to further support the ongoing reform efforts of the Civil Service Commission. During the meeting, EPSU leadership proudly reflected on the historic partnership with France. Historical records indicate that the French government was a founding partner in the establishment of the Institute of Leadership and Good Governance in 2010 and has remained a steadfast supporter ever since. This enduring collaboration is formalized through institutional links with prestigious French institutions, including the French National School of Administration (ENA) and the School of Magistrates in France. The EPSU team noted that France's long-term vision and consistent commitment have been instrumental in developing generations of Ethiopian public sector leaders, and expressed enthusiasm for building upon this strong legacy. Building on this foundation, EPSU presented six key areas for potential future partnership: Trainers' Capacity Building to create a multiplier effect across the public service, A Digitalization and Incubation Centre to pilot innovative service delivery models, A Public Sector Innovation and Reform Centre to serve as a policy think tank, A Leadership Excellence Centre dedicated to executive-level development, Support for EPSU's own institutional capacity building as the university transitions to autonomy, Positioning EPSU as a national hub for supporting applied universities across the country. Following the productive discussions, the delegation was briefed on EPSU's ongoing transformation toward producing competent public servants through technology-driven, innovative, and modern programs. The university leadership showcased its commitment to delivering quality education, research, and community engagement services that contribute to a dynamic and accountable public sector. The visit represents a significant step in defining and advancing the collaborative framework between EPSU and AFD. Both sides expressed a shared commitment to deepening their partnership, with the AFD delegation acknowledging EPSU's strategic position in the future of Ethiopian public sector governance and conveying strong enthusiasm for supporting national reform efforts. The EPSU leadership, in turn, reaffirmed its dedication to translating the discussed areas of collaboration into concrete initiatives, ensuring that the partnership continues to yield meaningful outcomes for the modernization of Ethiopia's public service.

photo content

photo content
+9

የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሪፎርም ጉዞውን አስመልክቶ ውይይት አካሄደ (መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም) የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ (ኢ.ፐ.ሰ.ዩ.) በአዲስ ተልእኮው የጀመረውን የሪፎርም ጉዞ አስመልክቶ እየተከናወኑ የሚገኙ የለውጥ ስራዎች ላይ ከዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ እና የአስተዳደር አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በአባይ አዳራሽ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አካሄደ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ ወደ ተግባር ተኮር ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ የሽግግር ጉዞ እና የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ማሻሻያ ሪፎርም በሚል ሁለት ክፍል የተጠናቀረውን ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን፣ በእያንዳንዱ ርእሰ ጉዳይ የሪፎርም ስራዎች ያሉበትን ደረጃ ዘርዝረዋል፡፡ ዶ/ር ንጉስ በሪፖርታቸው እንደገለጹት፣ የሪፎርም ስራዎቹን ለማከናወን የተደራጁ ኮሚቴዎች አብዛኞቹ ስራዎቻቸውን አጠናቀው ማስረከባቸውን እና የቀሩትም ለመጠናቀቅ የደረሱ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የተጠናቀቁት የሪፎርም ስራዎቻችን ለትምህርት ሚኒስቴር እና ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ቀርበው እየተገመገሙ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡ አስከትለውም የስርአተ-ትምህርት ክለሳ እና ቀረጻ የሪፎርሙ ትልቁ እና ዋናው ስራ መሆኑን ጠቅሰው፣ በዚህ ረገድ በርካታ ስራዎች በስፋት እተሰሩ መሆኑን ተናግረዋል፤ እንዲሁም የሴኒት መተዳደሪያ ደንቡን ከተግባር ተኮር እና ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ አንጻር የመከለስ ስራ እተከናወነ የሚገኝ መሆኑን እና ሌሎችም አንኳር ስራዎች በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ በቀጫይም መደበኛ የመማር ማስተማር እቅድ እና የተቀመጡትን ቁልፍ ውጤት አመላካቾች (KPIs) ማከናወን፣ የተጀመሩ ስትራቴጂያዊ የሪፎርም ሰነዶችን ማጠናቀቅ እና ማጸደቅ፣ ቀሪ የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ማሻሻያ የሪፎርም ስራዎችን ማጠናቀቅ እና ወደ ተሟላ ትግበራ መግባት በዚህ በጀት አመት መፈጸም ያለባቸው ስራዎች መሆናቸውን በአጽንኦት ገልጸዋል፡፡ በመጨረሻም ከቤቱ ለተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ Visit our website: http://www.epsu.edu.et/ Follow our Facebook page: https://web.facebook.com/EPSUfb Follow our Telegram Channel: https://t.me/epsutelegram Subscribe to our YouTube channel: https://www.youtube.com/@EPSUyt

ኢ.ፐ.ሰ.ዩ አዲሱን ድረ ገጽ በይፋ ስራ አስጀመረ፤ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በኢኖቬሽን እና ዲጂታላይዜሽን ኮሌጅ (College of Innovation & Digitalization) አማካኝ
+3
ኢ.ፐ.ሰ.ዩ አዲሱን ድረ ገጽ በይፋ ስራ አስጀመረ፤ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በኢኖቬሽን እና ዲጂታላይዜሽን ኮሌጅ (College of Innovation & Digitalization) አማካኝነት ያለማውን አዲሱን የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ ዛሬ መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በአባይ አዳራሽ በተካሄደው መርሃ ግብር በይፋ ስራ አስጀመረ፡፡ ድረ ገጹን በይፋ ስራ ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ ሲሆኑ፣ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ድረ-ገጹ በመረጃም ሆነ በተደራሽነት በየጊዜው እየዳበረ የሚሄድ መሆኑን ገልጸው፣ በስራው ላይ የተሳተፉ የኮሌጁን መምህራን አመስግነዋል፡፡ በመቀጠልም የኢኖቬሽን እና ዲጂታላይዜሽን ኮሌጅ ዲን አቶ አለባቸው ጭጬ በአጠቃላይ ድረ- ገጹን ማልማት ከተጀመረበት እለት ጀምሮ እስካሁን የነበረውን ሂደት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አስከትለውም፣ “የቀድሞው ድረ-ገጽ ተደራሽነቱ በጣም ደካማ የሆነ እና አስፈላጊ መረጃዎችን በተገቢው ሁኔታ ያላካተተ ከመሆኑም በላይ በየጊዜው ስለማይዘምን የማይጠቅሙ መረጃዎችን የያዘ ነበር፡፡” በማለት አሁን የለማው ድረ-ገጽ እነዚህን ችግሮች የሚቀርፍ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በመጨራሻም ድረ-ገጽን በማልማት ስራ ላይ ለተሰማሩ የኮሌጁ መምህራን የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡ Visit our website: http://www.epsu.edu.et/ Follow our Facebook page: https://web.facebook.com/EPSUfb Follow our Telegram Channel: https://t.me/epsutelegram Subscribe to our YouTube channel: https://www.youtube.com/@EPSUyt

በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በልዩ ልዩ መርሃ- ግብሮች ተከበረ። በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ (ኢ.ፐ.ሰ.ዩ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ
+6
በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በልዩ ልዩ መርሃ- ግብሮች ተከበረ። በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ (ኢ.ፐ.ሰ.ዩ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8) “የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለፀገች ኢትዮጵያ'' በሚል መሪ ቃል፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃለፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲው ሴት ምሁራን፣ ሴት አመራሮች እና ሰራተኞች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት አከበረ፡፡

በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በልዩ ልዩ መርሃ- ግብሮች ተከበረ። በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ (ኢ.ፐ.ሰ.ዩ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8) “የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለፀገች ኢትዮጵያ'' በሚል መሪ ቃል፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃለፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲው ሴት ምሁራን፣ ሴት አመራሮች እና ሰራተኞች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት አከበረ፡፡ በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ክብርት ወ/ሮ ሄለን ደበበ ፣ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ለታዳሚዎቹ ባደረጉት ንግግር “ዛሬ በዚህ አዳራሽ የተሰበሰብነው በዓሉን ለመዘከር ብቻ ሳይሆን፣ ባለፉት አምስት አስርት አመታት ውስጥ እናንተ ሴት ምሁራን በማህበረሰባችን ውስጥ የፈጠራችሁትን ጉልህ ለውጥ እና ያሳለፋችሁትን ፈታኝ የታሪከረ ጉዞ እውቅና ለመስጠት ነው፡፡” በማለት ኢትዮጵያውያን ሴቶች ያለፉበትን ፈታኝ ጉዞ አውስተዋል፡፡ በማስከተልም ከሴት ምሁራን የሚጠበቁ ትልልቅ ኃላፊነቶች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ “ሴት ወጣቶችን በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባር የምታስተምሩ የሕይወት መጻሕፍት በመሆናችሁ፣ በማህበረሰባችን ውስጥ ስር የሰደዱና የሴቶችን ጉዞ የሚያደናቅፉ ጎጂ ልማዶችን በእውቀት የመታገል ትልቅ አደራ አለባችሁ፡፡” ብለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ በመክፈቻው ንግግራቸው እንደተናገሩት፣ በየዓመቱ የሚከበረው ይህ በዓል በተለያዩ የሙያ መስክ እና በስራ አመራርነት ስኬታማ የሆኑ ሴቶች፣ እንዴት ስኬታማ እንደሆኑ ልምዳቸውን የሚያካፍሉበት መሆኑ ከሌሎች በዓላት ልዩ እንደሚያደርገው ገልጸው፣ “ከሁሉ በላይ ልዩ የሚያደርገው በቀጣይ ለሴቶች ምን መልካም አጋጣሚ አለ? ያንንስ አጋጣሚ እንዴት መጠቀም ይቻላል? የሚለው የሚመከርበት ቀን በመሆኑ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ ቀጥሎም በዶ/ር ትህትና አያሌው ለሴት የዩኒቨርሲቲ ምሁራን መወያያ ሰነድ እና በዶ/ር አባይ አክማቸው “የኢትዮጵያ ሴቶች የ50 አመት የለውጥ ጉዞ እና የማርች 8 ታሪካዊ ፋይዳ” በሚል የተዘጋጀ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡ በመጨረሻም በትምህርታቸውም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ሴት የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችም የማበረታቻ ሽልማት ተሰጥቷል፡፡ Visit our website: http://www.epsu.edu.et/ Follow our Facebook page: https://web.facebook.com/EPSUfb Follow our Telegram Channel: https://t.me/epsutelegram Subscribe to our YouTube channel: https://www.youtube.com/@EPSUyt

photo content
+2

በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በልዩ ልዩ መርሃ- ግብሮች ተከበረ። በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ (ኢ.ፐ.ሰ.ዩ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8) “የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለፀገች ኢትዮጵያ'' በሚል መሪ ቃል፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃለፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲው ሴት ምሁራን፣ ሴት አመራሮች እና ሰራተኞች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት አከበረ፡፡ በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ክብርት ወ/ሮ ሄለን ደበበ ፣ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ለታዳሚዎቹ ባደረጉት ንግግር “ዛሬ በዚህ አዳራሽ የተሰበሰብነው በዓሉን ለመዘከር ብቻ ሳይሆን፣ ባለፉት አምስት አስርት አመታት ውስጥ እናንተ ሴት ምሁራን በማህበረሰባችን ውስጥ የፈጠራችሁትን ጉልህ ለውጥ እና ያሳለፋችሁትን ፈታኝ የታሪከረ ጉዞ እውቅና ለመስጠት ነው፡፡” በማለት ኢትዮጵያውያን ሴቶች ያለፉበትን ፈታኝ ጉዞ አውስተዋል፡፡ በማስከተልም ከሴት ምሁራን የሚጠበቁ ትልልቅ ኃላፊነቶች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ “ሴት ወጣቶችን በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባር የምታስተምሩ የሕይወት መጻሕፍት በመሆናችሁ፣ በማህበረሰባችን ውስጥ ስር የሰደዱና የሴቶችን ጉዞ የሚያደናቅፉ ጎጂ ልማዶችን በእውቀት የመታገል ትልቅ አደራ አለባችሁ፡፡” ብለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ በመክፈቻው ንግግራቸው እንደተናገሩት፣ በየዓመቱ የሚከበረው ይህ በዓል በተለያዩ የሙያ መስክ እና በስራ አመራርነት ስኬታማ የሆኑ ሴቶች፣ እንዴት ስኬታማ እንደሆኑ ልምዳቸውን የሚያካፍሉበት መሆኑ ከሌሎች በዓላት ልዩ እንደሚያደርገው ገልጸው፣ “ከሁሉ በላይ ልዩ የሚያደርገው በቀጣይ ለሴቶች ምን መልካም አጋጣሚ አለ? ያንንስ አጋጣሚ እንዴት መጠቀም ይቻላል? የሚለው የሚመከርበት ቀን በመሆኑ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ ቀጥሎም በዶ/ር ትህትና አያሌው ለሴት የዩኒቨርሲቲ ምሁራን መወያያ ሰነድ እና በዶ/ር አባይ አክማቸው “የኢትዮጵያ ሴቶች የ50 አመት የለውጥ ጉዞ እና የማርች 8 ታሪካዊ ፋይዳ” በሚል የተዘጋጀ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡ በመጨረሻም በትምህርታቸውም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ሴት የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችም የማበረታቻ ሽልማት ተሰጥቷል፡፡ Visit our website: http://www.epsu.edu.et/ Follow our Facebook page: https://web.facebook.com/EPSUfb Follow our Telegram Channel: https://t.me/epsutelegram Subscribe to our YouTube channel: https://www.youtube.com/@EPSUyt

photo content

Congratulations! Our journal, the African Journal of Leadership and Development (AJOLD), has been nationally accredited by the Ministry of Education as of March 2026 for a consecutive three-year period.

photo content
+4

photo content
+9

የኢፐሰዩ የአካዳሚክ እና አስተዳደርና ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዚደንቶች ከተማሪዎች ጋር ተወያዩ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ እና አስተዳደርና የልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዝዳንቶች በአካዳሚያዊ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ከመደበኛ እና የተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ተማሪዎች ጋር የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ/ም በአባይ አዳራሽ፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች እና ስራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት ውይይት አደረጉ፡፡ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቱ ዶ/ር አማኑኤል ኩስያ በውይይቱ ላይ እንደተናገሩት፣ “ከእናንተ ጋር በተደጋጋሚ የውይይት መድረክ የምናዘጋጀው፣ ከቤተሰቦቻችሁ በአደራ ስለተቀበልናችሁና እውቀትን፣ ክህሎትን እና መልካም ስነ-ምግባርን አስታጥቀን፣ ሙሉ ሰው አድርገን መልሰን ማስረከብ ስላለብን ነው፡፡” ብለዋል፡፡ የአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዝደንቱ ዶ/ር ተሸመ ዱላ በበኩላቸው፣ በአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ ስር የሚገኙ ስራ አስፈጻሚዎች እና ሰራተኞች ባሉበት ውይይት ማድረግ፣ የሚነሱ ጥያቄዎችን በሚነገሩበት መጠን ለመረዳት እንደሚያስችል ገልጸው፣“ እኛ እዚህ ያለነው ችግሮችን ፈተን፣ የመማር ማስተማር ሂደቱን የተሳካ ለማድረግ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ ቀጥሎም ከተማሪዎቹ አካዳሚያዊ እና አስተዳደራዊ ይዘት ያላቸው ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን፤ ከጥቄዎቹም መካከል የምግብ ሜኑ ማስተካከያ እንዲደረግ፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ እንዲዘጋጅ፣ የጽዳት አገልግሎት እንዲሻሻል የሚሉ እና ሌሎችም ጥያቄዎች ተነስተዋል፡፡ በአካዳሚ ጉዳዩች ላይ ለተነሱት ጥያቄዎች የጋራ ኮርሶች ዲን የሆኑት ዶ/ር ተስፋዬ ጩፋና በሰጡት ማላሽ “ያነሳችኋቸውን አንዳንድ ማስተካከያዎች በተመለከተ በአጭር ጊዜ ተገቢዉን ምላሽ እንሰጣለን፤ ደንብን እና መመሪያን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ግን የትምህርት ሚኒስቴር በጥናት ላይ ተመስርቶ ያወጣቸው ስለሆኑ እነርሱን መሸራረፍ አንችልም፡፡” በማለት በአጽንኦት ተናግረዋል፡፡ Visit our website: http://www.epsu.edu.et/ Follow our Facebook page: https://web.facebook.com/EPSUfb Follow our Telegram Channel: https://t.me/epsutelegram Follow us on LinkedIn: https://www.linkedin.com/.../ethiopian-public.../about/ Subscribe to our YouTube channel: https://www.youtube.com/@EPSUyt

photo content
+9

photo content

የኢፐሰዩ የአካዳሚክ እና አስተዳደርና ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዚደንቶች ከተማሪዎች ጋር ተወያዩ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ እና አስተዳደርና የልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዝዳንቶች በአካዳሚያዊ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ከመደበኛ እና የተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ተማሪዎች ጋር የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ/ም በአባይ አዳራሽ፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች እና ስራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት ውይይት አደረጉ፡፡ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቱ ዶ/ር አማኑኤል ኩስያ በውይይቱ ላይ እንደተናገሩት፣ “ከእናንተ ጋር በተደጋጋሚ የውይይት መድረክ የምናዘጋጀው፣ ከቤተሰቦቻችሁ በአደራ ስለተቀበልናችሁና እውቀትን፣ ክህሎትን እና መልካም ስነ-ምግባርን አስታጥቀን፣ ሙሉ ሰው አድርገን መልሰን ማስረከብ ስላለብን ነው፡፡” ብለዋል፡፡ የአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዝደንቱ ዶ/ር ተሸመ ዱላ በበኩላቸው፣ በአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ ስር የሚገኙ ስራ አስፈጻሚዎች እና ሰራተኞች ባሉበት ውይይት ማድረግ፣ የሚነሱ ጥያቄዎችን በሚነገሩበት መጠን ለመረዳት እንደሚያስችል ገልጸው፣“ እኛ እዚህ ያለነው ችግሮችን ፈተን፣ የመማር ማስተማር ሂደቱን የተሳካ ለማድረግ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ ቀጥሎም ከተማሪዎቹ አካዳሚያዊ እና አስተዳደራዊ ይዘት ያላቸው ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን፤ ከጥቄዎቹም መካከል የምግብ ሜኑ ማስተካከያ እንዲደረግ፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ እንዲዘጋጅ፣ የጽዳት አገልግሎት እንዲሻሻል የሚሉ እና ሌሎችም ጥያቄዎች ተነስተዋል፡፡ በአካዳሚ ጉዳዩች ላይ ለተነሱት ጥያቄዎች የጋራ ኮርሶች ዲን የሆኑት ዶ/ር ተስፋዬ ጩፋና በሰጡት ማላሽ “ያነሳችኋቸውን አንዳንድ ማስተካከያዎች በተመለከተ በአጭር ጊዜ ተገቢዉን ምላሽ እንሰጣለን፤ ደንብን እና መመሪያን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ግን የትምህርት ሚኒስቴር በጥናት ላይ ተመስርቶ ያወጣቸው ስለሆኑ እነርሱን መሸራረፍ አንችልም፡፡” በማለት በአጽንኦት ተናግረዋል፡፡ Visit our website: http://www.epsu.edu.et/ Follow our Facebook page: https://web.facebook.com/EPSUfb Follow our Telegram Channel: https://t.me/epsutelegram Follow us on LinkedIn: https://www.linkedin.com/.../ethiopian-public.../about/ Subscribe to our YouTube channel: https://www.youtube.com/@EPSUyt