ru
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Открыть в Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite

Больше
3 599
Подписчики
-124 часа
-87 дней
+430 дней
Архив постов
በአዲስ አበባ 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው። በአዲስ አበባ ስያሜ ያልተሰጣቸው 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው። የ
+1
በአዲስ አበባ 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው። በአዲስ አበባ ስያሜ ያልተሰጣቸው 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው። የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ የአድራሻ ሥርዓት ዝርጋታ እና አስተዳደር ዳይሬክተር ተመስገን ኃይለዮሃንስ ለኢቢሲ ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የሚታወቁ እና ይፋዊ ስያሜ ያላቸው መንገዶች ቁጥር 133 ብቻ ናቸው። በከተማዋ 32 ሺህ መንገዶች ምንም አይነት ስያሜ እና ቁጥር ያልተሰጣቸው ሲሆን በአዲስ የአድራሻ ሥርዓት መሰረት ስያሜና መለያ ቁጥር ያገኛሉ። በተጨማሪም ከመንገዶቹ ጋር ትስስር ላላቸው 1 ሚሊዮን ቤቶች አዳዲስ የቤት ቁጥር ይሰጣቸዋል። በ2016 የተጀመረውን ዲጂታል የአድራሻ ሥርዓት ትግበራ በቀጣዩ በጀት ዓመት ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ እቅድ ተይዟል። ዲጅታል የአድራሻ ሥርዓት የቦታዎችን አቅጣጫ፣ ርቀትና የትራፊክ እንቅስቃሴን በቀላሉ ለማወቅ በእጅጉ የሚረዳ ሥርዓት ነው። እስካሁን 27ሺህ 264 ቤቶች ላይ የቤት ቁጥር የመለጠፍ እና በ133 መንገዶች ላይ ታፔላ የመስቀል ሥራ እየተሰራ ነው። ምንጭ። EBC 👈👈

👉የUPVC ማቴሪያሎች በመጠቀም በተለያዩ ዲዛይኖች ለመፀዳጃ ቤትዎ በተመጣጣኝ ዋጋ አምርተን በራሳችን ባለሙያዎች ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እንገጥማለን ! አድራሻችን ጋዜቦ አደባባይ ሙልሙል ዳቦ አ
👉የUPVC  ማቴሪያሎች በመጠቀም በተለያዩ ዲዛይኖች ለመፀዳጃ ቤትዎ በተመጣጣኝ ዋጋ አምርተን በራሳችን ባለሙያዎች ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እንገጥማለን !                                                                                                                                         አድራሻችን ጋዜቦ አደባባይ                      ሙልሙል ዳቦ አጠገብ          📞 0930099146              0930099145

👉ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበት ቀን/Bid Validity Period 💫ለጨረታ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ፕሮፓዛል አዘጋጅተን መርሳት ከሌለብን ቁልፍ ጉዳዮች አንዱ ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበትን ቀን / Bid Validity Period/ ማስቀመጥ ነው። አላማው ምንድነው/ ህጉስ ምን ይላል? 🏷The Bid Validity Period is the time frame stated in the bidding documents, during which the bidders’ submitted proposals remain binding and enforceable. ⏺It typically starts from the bid submission deadline and lasts until the expiry date specified in the bidding documents. ⭐️Purpose: 1. Time for Bid Evaluation: Allows the procuring entity sufficient time to evaluate the technical and financial aspects of the bids. 2. Contract Finalization: Provides the procuring entity time to process approvals, conduct negotiations (if applicable), and finalize contract awards. 3. Bidder Commitment: Ensures that bidders do not withdraw their offers during the validity period, maintaining fairness and competition. 4. Prevention of Price Volatility: Protects the procuring entity from price changes or other alterations by bidders during the evaluation period. 📜Legal Provisions: ⏺As per Ethiopia’s  Federal Public Procurement Proclamation No. 649/2009, the following provisions are generally observed: 1. The Bid Validity Period must be clearly stated in the bidding documents. 2. Procuring entities can request an extension of the bid validity period if evaluation and award processes are delayed. However, bidders have the right to accept or reject the extension. 3. If bidders agree to an extension, they may be required to extend their bid security (if applicable) for a corresponding period. 4. Bids that fail to remain valid for the specified period are considered non-responsive. @etconp

🚨 በEGP የወጣ የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma) ግዥ በትንሹ ለ24 ሰዓት አየር ላይ መቆየት አለበት። ✅ ሌሎችም የግዢ ሂደቶች በትንሹ ለምን ያህል ጊዜ አየር ላይ እንደሚውሉ አዲሱ የፌደራል ግዥ
🚨 በEGP የወጣ የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma) ግዥ በትንሹ ለ24 ሰዓት አየር ላይ መቆየት አለበት። ✅ ሌሎችም የግዢ ሂደቶች በትንሹ ለምን ያህል ጊዜ አየር ላይ እንደሚውሉ አዲሱ የፌደራል ግዥ መመሪያ ያስቀመጣቸውን ቀናት አያይዘንላችኋል። ✅ በዚህ መሰረት በቂ ጊዜ ካልተሰጠ ተጫራቹ ቅሬታ  ለተቋሙ የማቅረብ መብት አለው። 📢 Join: @procinsightet 📬 Contact: @Procinsight_bot 👵 Discussion: @procinsightet2

ማስታወቂያ:- NAYHAf Construction Metal Trading- አቅራቢ🏗 ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት" ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ መገኛ አድራሻው ቦታ:- 📍- ተክለሃይ
+3
ማስታወቂያ:-
NAYHAf Construction Metal Trading- አቅራቢ🏗 ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት" ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ
መገኛ አድራሻው ቦታ:-
📍- ተክለሃይማኖት በርበሬ በረንዳ
ስልክ ቁጥር:-
🔺📞+251- 944454610 🔺📞+251- 952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ስትፈልጉ በቀጥታ ይደውሉ.. .

የስሚንቶ ፋብሪካዎች የፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረምን በሰፊው መጠቀም ከቻሉ የውጭ ምንዛሬ ብክነትን በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት ይቻላል (አቶ ሀርቢ ቡህ) ================================
+5
የስሚንቶ ፋብሪካዎች የፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረምን በሰፊው መጠቀም ከቻሉ የውጭ ምንዛሬ ብክነትን በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት ይቻላል (አቶ ሀርቢ ቡህ) =================================== ሰኔ 22/2017 ዓ.ም(ኢ/ሚ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የስሚንቶ ፋብሪካዎች በናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የተጀመረውን የባዮ ማስ አጠቃቀም በስፋት መጠቀም ከቻሉ የውጭ ምንዛሬ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ማስቀረት እንደ ሚቻል ገለጹ፡፡ በፕሮሶፒስ ጁሊ ፍሎራ አረምን በሀይል አማራጭነት መጠቀምን አስመልክቶ በተካሄደው የልምድ ልውውጥ መድረክ የተሳተፉት አቶ ሀርቢ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከተማዋን የአምራች ኢንዱስትሪ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ታስቦ እየተሰራ እንደሆነና በከተማ አስተዳደሩ ስር ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 61.8% መድረሱን ተናግረዋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ከተኪ ምርት አንጻር በከተማ አስተዳደሩ ያሉ ስልሳ ዘጠኝ ፋብሪካዎች ሀገር በቀል ምርቶችን በግብአትነት እየተጠቀሙ እንዳለና ዘጠኝ ፋብሪካዎችም የኤክስፖርት ስራ መጀመራቸውን አስረድተዋል፡፡ ከአጠቃላይ የልማት ዘርፎች የአምራች ኢንዱስትሪው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ ሁለተኛ ደረጃን ይይዛል ያሉት አቶ ሀርቢ በድሬዳዋ ከተማ ለሀያ አራት ሽ ስድስት መቶ ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩን አብራርተዋል፡፡ #ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት http://linktr.ee/fdremoi

👉 INTERCON Construction Chemicals ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concret
👉 INTERCON Construction Chemicals  ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concrete Repair Mortar ● Floor hardener, Epoxy ● Grout, Self-level mortar ● Quartz paint, Contextra ● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers  ● Geotextiles and other construction chemicals and materials Tel: 0961955555 Address: Signal, around signal mall

በአማራጭ ቴክኖሎጂ ግንባታዎችን የሚያከናውኑ የስራ ተቋራጮችን ለመጋበዝ የወጣ የጥሪ ማስታወቂያ
በአማራጭ ቴክኖሎጂ ግንባታዎችን የሚያከናውኑ የስራ ተቋራጮችን ለመጋበዝ የወጣ የጥሪ ማስታወቂያ

ውል ስንፈርም ማስተዋል የሚገባን ወሳኝ ጉዳዮች🏗
ዉል በተወያይ ወገኖች መካከል ህጋዊ ዉጤት እንዲኖረዉ አስቀድሞ የዉል አመሰራረቱ ህጋዊ መስፈርቱን ማሟላት አለበት፡፡ በፍትሐብሔር ህጋችን ስለ ዉል አመሰራረት በሚደነግገዉ ክፍል አንቀፅ 1678 ላይ በግልፅ እንደተቀመጠዉ የሚፀና ዉል ነዉ ለማለት መሟላት ያለባቸዉን አራት (4) ሁኔታዎች አስቀምጧል፡፡ እነሱም፡ 1ኛ. ዉል የሚፈፀመዉ ለመዋዋል ችሎታ ባላቸዉ ሰዎች መካከል መሆኑን፡፡ ይህም ማለት በህግ ፊት የሚፀና ዉል ለማድረግ ተዋዋዮች በህግ ችሎታ ያላቸዉ መሆን አለባቸዉ፡፡ በፍትሐብሔር ህጋችን ላይ ስለ ችሎታ በሚደነግገዉ ክፍል አንቀፅ 192 ላይ በመርህ ደረጃ ማንኛዉም ሰዉ በህግ ችሎታ እንደሌለዉ ካልተገለፀ በቀር ማንኛዉንም ህጋዊ ድረጊት ለማድረግ ችሎታ እንዳለዉ እንደሚቆጠር ተደንግጓል፡፡ በዚሁ ህግ አንቀፅ 193 ላይ እንደተደነገገዉ እድሜዉ ለአቅመ አዳም/ሄዋን ያልደረሰ/ሰች ወይም አይምሮዉ ህመም ያለበት ሰዉ ወይም በፍርድ ቤት የተከለከለ ሰዉ ችሎታ እንደሌለዉ ይቆጠራል፡፡ ከላይ እንደተገለፀዉ ዉል ህጋዊ ተግባር ነዉ ስለሆነም እድሜዉ ለአቅመ አዳም/ሄዋን ያልደረሰ/ሰች ወይም አይምሮዉ ህመም ያለበት ወይም በፍርድ ቤት የተከለከለ ሰዉ ዉል መዋዋል አይችልም፡፡ 2ኛ. ዉል የሚፈፀመዉ በተወያያቹ ነፃ ፍቃድ ብቻ መሆኑ፡፡ ይህም ማለት ተወያይ ወገኖች ዉል ዉስጥ የሚገቡት ያለማንም ጫና አድራጊነት በራሳቸዉ  ፍቃድ መሆን አለበት ማለት ነዉ፡፡ አንድ የዉል ግዴታ የተቋቋመ  መሆኑ የሚረጋገጠዉ የተዋዋዮቹ ፈቃድ በህግ አግባብ መገለፁ ሲታወቅ ነዉ፡፡ ተዋዋዮቹ በመሀከላቸዉ በህግ ፊት የሚፀና ግዴታ ለማቋቋምና ይህም ግዴታ በሚያስከትለዉ ዉጤት ለመገዛት ስምምነት ያላቸዉ መሆኑ ይፋ ሲያደርጉ ፈቃዳቸዉን ገለፁ እንላለን፡፡ በፍትሐብሔር ህጉ አንቀፅ 1679 ላይ ይህን አባባላችን በሚያጠናክር መልኩ “ዉል ተዋዋዮች በገቡባቸዉ ግዴታዎችና እነዚህም አስገዳጅ እንዲሆኑ የተስሚ መብትን በሚገልፀዉ የፈቃድ መስጠት ላይ የተመሰረተ ነዉ” በማለት ተደንግጓል፡፡ 3ኛ. ተወያይ ወገኖች የሚዋዋሉበት (ዉል ዉስጥ የሚገቡበት) ጉዳይ በእርግጠኝነት የሚቻል እና ህጋዊና ሞራላዊ ጉዳይ ላይ መሆኑ፡፡ የዉሉ ፍሬ ነገር በሰዉ ልጅ አቅም መፈጸም የሚችል እና ህጋዊና ሞራላዊ የሆነ መሆን አለበት፡፡ በሰዉ ልጅ አቅም መፈፀም የሚቻል ተግባር ማለት የሰዉ ልጅ በተፈጥሮዉ ማከናዉን የሚችለዉ ማለት ነዉ፡፡ ለአብነት የዉሉ ፍሬ ነገር እንደ እርግብ መብረር ቢሆን በሰዉ ልጅ ተፈጥሮ የማይቻል ተግባር ነዉ፡፡ ሌለዉ የዉሉ ፍሬ ነገር በህግ ያልተከለከለ ወይም ህገ-ወጥ እና በህብረተሰቡ ባህልና ወግ ተቀባይነት ያለዉ ነገር ላይ (በሌላ አባባል ከህብረተሰቡ ሞራል ጋር ያልተቃረነ ያልሆነ) መሆን አለበት፡፡ ለአብነት ፍሬ ነገሩ ሰዉ ለመግደል ቢሆን በህግ የተከለከለ ነዉ፡፡ 4ኛ. የዉል አቀራረጹ ወይም አፃፃፉ በህግ (ፎርም) ተለይተዉ የተቀመጡ ወይም ተዋዋይ ወገኖች ተለይቶ እንዲቀመጡ ከተስማሙበት የዉል ጉዳይ በቀር የተለየ የዉል ፎርም የማያስፈልግ መሆኑ፡፡ በፍትሐብሔር ህጋችን አንቀፅ 1678(3) ላይ እንደተደነገገዉ በግልፅ በህግ ይህን የዉል ፎርም ተከተሉ ተብሎ ካልተደነገገ በቀር ተዋዋይ ወገኖች ዉላቸዉን በፈለጉት አይነት ማድረግ ይችላሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በዚሁ ህግ አንቀፅ 1719(1) ላይ ተዋዋይ ወገኖች የመዋዋል ነፃነት እንዳላቸዉ ሁሉ የሚዋዋሉበትን ዉል አቀራረፅ የመወሰን ነፃነትም እንዳለቸዉ በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በተለየ ሁኔታ በህግ ዉሉ በዚህ መልክ ይቀመጥ ካልተባለ በስተቀር ተዋዋዮቹ ወገኖች ዉላቸዉን በፈለጉት ፎርም ማድረግ ይችላሉ፡፡ @consite🏗

👉 የ6ኛው ዙር የ40/60  ንግድ ቤቶች የጨረታ አሸናፊዎች ዝርዝር

👉 local Abisinya ,east ,Adama, Habesha Available 👉8-24 available 👉fair price ☎️0976809090 Goin http://t.me/Honeststeel Adr
+1
👉 local Abisinya ,east ,Adama, Habesha    Available 👉8-24 available 👉fair price ☎️0976809090 Goin http://t.me/Honeststeel Adress jemo and anfo 105

💥AY የአርማታ ብረት (ፌሮ) አቅራቢ የዛሬ 21/10/2017 ዋጋ ዝርዝር ✅8 - 775 ✅10 - 1240 ✅12 - 1680 ✅14 - 2220 ✅16 - 2740 ✅20 - 4950 🙌 የጥራት ደረጃቸው
+9
💥AY የአርማታ ብረት (ፌሮ) አቅራቢ የዛሬ 21/10/2017 ዋጋ ዝርዝር ✅8 -   775 ✅10 - 1240 ✅12 - 1680 ✅14 - 2220 ✅16 - 2740 ✅20 - 4950 🙌 የጥራት ደረጃቸው ከፍ ያለ ግሬድ 7️⃣5️⃣ የሀገር ውስጥ ብረቶችን ከኛ ያገኛሉ 📍 አድራሻ - ተክለሀይማኖት      ስልክ 📲 0953420000                    0953430000 🗺️ ለአዲስ አበባ ደንበኞቻችን ከ 50 ኩንታል በላይ ሲገዙ ነፃ የመጫኛ መኪና እናመቻቻለን 🌐 https://t.me/+-TGIf3jPLFEyMzc0 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ የየእለቱን ዋጋ ይመልከቱ

Procurement of Water Drilling /የጥልቅ ዉሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ግዥ/ The time zone is: East Africa Time (GMT+3:00) Package Information Invitation Date Jun 12, 2025 Procurement Reference No BHU-NCB-W-0089-2017-BID-Open Procurement Category Works Market Type National Procurement Method Open Procurement Classification Code Title 20110000 የጥልቅ ጉድጓድ ቁፋሮ እና ኦፕሬሽን/አሰራር መሳሪያዎች Procuring Entity Bule Hora University Site Visit Schedule Not Applicable Bid Submission Deadline Jul 4, 2025, 7:34:17 AM Bid Opening Schedule Jul 4, 2025, 8:04:17 AM መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ፡፡  የጨረታዉ አሸናፊ ዕቃዎቹን በራሱ ትራንስፖርት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ንብረት ክፍል ድረስ ገቢ ወይም ኢንስታሌሽን አድርጎ ክፍያዉን ይቀበላል፡፡  ጨረታዉ በመንግስት የግዥ መመሪያ፤ ህግ እና ደንብ መሰረት የሚመራ ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡- ጨረታዉ ላይ መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛዉም ተጫራች የኢትዮጵያ ዲጅታል መታወቂያ ካርድ ሊኖረዉ ይገባል፡፡ ማንኛዉም ተጫራች ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት የጨረታ ማስከበራዉን በአካል ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የግዥ አስተዳደር ዳይሮክቶሬት ቢሮ ቁጥር 124 ድረስ ማምጣት አለበት፡፡ ለተጨመሪ ማብራሪያ፡ ስልክ ቁጥር ፡- 0464430174 /0911728310 Apply online on EGP

Contact if you need easily apply on EGP for each tender document preparation such as methodology and work program @BidandTenderBot

PROCUREMENT OF FENCE,GUARD HOUSE & ROOF MAINTENANCE The time zone is: East Africa Time (GMT+3:00) Package Information Invitation Date Jun 23, 2025 Procurement Reference No MInT-NCB-W-0075-2017-BID-Open Procurement Category Works Market Type National Procurement Method Open Clarification Request Deadline Jul 3, 2025, 5:00:00 PM Pre-Bid Conference Schedule Not Applicable Site Visit Schedule Not Applicable Bid Submission Deadline Jul 14, 2025, 10:00:00 AM Bid Opening Schedule Jul 14, 2025, 10:30:00 AM Notice Terms and Conditions The Ministry of Innovation and Technology has the right to reject the BID fully or partially Application online on EGP

Construction of a training biogas plant at ( foundation block work) Package Information Invitation Date May 26, 2025 Procurement Reference No JU-NCB-W-0087-2017-BID-Open Procurement Category Works Market Type National Procurement Method Open Lot Information Object of Procurement Lot-58 Construction ofa training biogas plant at ( foundation block work) Description Not Available Lot Number 1 Clarification Request Deadline Jun 5, 2025, 5:00:00 PM Pre-Bid Conference Schedule Not Applicable Site Visit Schedule Not Applicable Bid Submission Deadline Jun 30, 2025, 10:00:00 AM Bid Opening Schedule Jun 30, 2025, 10:30:00 AM Average Annual Turnover The peak annual construction turnover calculated as total certified payments received for contracts in progress or completed within the last 2 (two) years must exceed 72,000,000ETB (Seventy two million Ethiopian birr) Application on EGP

ደሞዝ አልከፈልከኝም በሚል ምክንያት አሰሪውን የገደለ ወንጀለኛ በ21አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ ተከሳሹ ጌቱ መስፍን ይባላል፤ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከረፋዱ 4 ሰ
+1
ደሞዝ አልከፈልከኝም በሚል ምክንያት አሰሪውን የገደለ ወንጀለኛ በ21አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ ተከሳሹ ጌቱ መስፍን ይባላል፤ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከረፋዱ 4 ሰዓት ከ30 ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ለገሃር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ኖህ ሪል ስቴት ከሚያሰራው ህንፃ 16ኛ ጅምር ፎቅ ላይ ነው። ሟች ሀጂብ ያሲን የተባለው ግለሰብ ከኖህ ሪል እስቴት ኮንትራት በመውሰድ ከስሩ በርካታ ሰራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ግለሰብ ነው። ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም የዘወትር ስራውን ለማሰራት ሰራተኞችን ወደ የስራቸው ያሰማራል። ተከሳሽም ሟች የነበረበት ቦታ ጭር ማለቱን እና ማንም አለመኖሩን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰድ ደሞዜን ከለከልከኝ በሚል ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት ሟች ሀጂብ ያሲንን ስራ እየሰራ ባለበት 16ኛ ፎቅ ላይ በፌሮ ብረት ግንባሩን በመምታት እና አንገቱን በሽቦ ገመድ በማነቅና በማሰር ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ሟችን ከህንፃው ተሸክሞ በማውረድ የህንፃው መሰረት ስር የሚገኝ የተጠራቀመ ውሃ ውስጥ አስከሬኑን በመጣል ከአካባቢው ይሰወራል። የወንጀሉ መፈፀም ሪፖርት የደረሰው ፖሊስ ወንጀል ፈፃሚውን ለመያዝ በተደረገ ጥረት ተከሳሽ ጌቱ መስፍን ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ምንም እንዳልተፈፀመ በኔጌሌ ቦረና ከተማ በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ በመስራት ላይ እንዳለ በቁጥጥር ስር ሊውል መቻሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል። በተከሳሽ ጌቱ መስፍን ላይ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ተከሳሽ ጌቱ ጥፋተኛ ሆኖ በማግኘቱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በ21 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደተወሰነበት ገልጿል። አዲስ አበባ ፖሊስ

A variety of modern window designs and styles, including sliding, tilt-and-turn, casement, and pivoting windows. These versat
+2
A variety of modern window designs and styles, including sliding, tilt-and-turn, casement, and pivoting windows. These versatile options offer different functionalities, aesthetics, and ventilation possibilities for any space .. ከቱርክ በምናስመጣቸው UPVC ማቴሪያሎች በተለያዩ ዲዛይኖች እንደፍላጎትዎ በሮች፣ መስኮቶች እና ፓርቲሽኖች የፈለጉት ብዛት በሰዓቱ አምርተን ገጥመን እናስረክንዎታለን! አድራሻ 📍ጋዜቦ አደባባይ ከሙልሙል አጠገብ 📞+251930099146/45

👉 INTERCON Construction Chemicals ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concret
👉 INTERCON Construction Chemicals  ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concrete Repair Mortar ● Floor hardener, Epoxy ● Grout, Self-level mortar ● Quartz paint, Contextra ● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers  ● Geotextiles and other construction chemicals and materials Tel: 0961955555 Address: Signal, around signal mall

👉ለጨረታ ማስከበሪያ ከመድን የሚቀርቡ ዋስትናዎች (Conditional Bond) ከዚህ በኋላ ተቀባይነት አይኖራቸውም። 💫ስራ ተቋራጮች ለውል ማስከበሪያ ከመድን የሚያቀርቡት ዋስትና Unconditional  መሆን ይጠበቅበታል። 📌 በነባሩ የፌደራል ግዥ መመሪያ በግንባታ ስራ ለተሰማሩ የሃገር ውስጥ ስራ ተቋራጮች በሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ የመድን ዋስትና (Conditional Insurance Bonds) ለጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የነበረው ቢሆንም አዲሱ መመሪያ ይህንን አማራጭ አላካተተም። 📌 ለውል ማስከበሪያ ደግሞ  ከአገር ውስጥ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ተቋራጮች ወይም መድሐኒት እና የሕክምና መሣሪያዎች አምራች ድርጅቶች ለሚፈጸም ግዥ ከታወቀ የመድን ድርጅት የሚቀርብ በሁኔታ ላይ ተመሠረተ የመድን ዋስትና ቢያቀርቡ ተቀባይነት የነበረው ቢሆንም በአዲሱ የግዥ መመሪያ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ መሆን እንዳለበት ተመላክቷል። N.B. የሃገር ውስጥ መድን ድርጅቶች በብሄራዊ ባንክ በኩል በተሰጣቸው መመሪያ መሰረት በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (Unconditional) መስጠት የማይችሉ ከመሆኑ አንጻር ይህ እንዴት ተፈጻሚ ሊሆን እንደሚችል ሊታሰብበት የሚገባ ጉዳይ ነው። 📌 የአገር ውስጥ ስራ ተቋራጮች እንዲሁም የመድሀኒት እና ሕክምና መሳሪያ አምራች ኢንዱስትሪዎች በሁኔታ ላይ የተመሰረተ (conditional) የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከታወቀ የመድን ድርጅት ሊያቀርቡ እንደሚችሉ የሚገልፀው አንቀፅ ባለበት ፀንቷል።