ru
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Открыть в Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Больше
1 854
Подписчики
Нет данных24 часа
+57 дней
+2130 день
Архив постов
#JinkaUniversity ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም አዲስ እና ነባር የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። የመደበኛ ፕሮግራም ነባር ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ
#JinkaUniversity ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም አዲስ እና ነባር የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። የመደበኛ ፕሮግራም ነባር ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም በ2018 ዓ.ም በሪሚዲያል እና በፍሬሽማን ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች፤ የ2018 ዓ.ም ምዝገባ መስከረም 05 እና 06/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የ2018 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመረው መስከረም 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ተገልጿል፡፡ በሪሚዲያል እና ፍሬሽማን ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ የትራስ ጨርቅ፣ አንሶላ እና ብርድ ልብስ እንዲሁም ከ8ኛ ክፍል ጀምሮ ያሉትን የትምህርት ማስረጃ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡ #share #share JOIN: @Joseph_maths_tutorial -------------------------------------------

#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። ➫ ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን መስከረም 10/2018 ዓ.ም፣ ➫ የምዝገባ ቀን መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ
#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። ➫ ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን መስከረም 10/2018 ዓ.ም፣ ➫ የምዝገባ ቀን መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም፣ ➫ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ይህ ጥሪ አይመለከታችሁም። በተመሳሳይ Withdraw ያደረጋችሁ ወይም Readmission ተማሪዎችን አይመለከትም ተብሏል። #share #share JOIN: @Joseph_maths_tutorial -------------------------------------------

Tin number ለምን አስፈለገ? Tin number የት ይወጣል? 🗣ጠበቃ እና የህግ አማካሪ አያሌው          @joseph_math_tutor

Repost from N/a
Tin number ለምን አስፈለገ? Tin number የት ይወጣል? 🗣ጠበቃ እና የህግ አማካሪ አያሌው @astututorials

#HawassaUniversity ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለመደበኛ፣ የማታ እና የእረፍት ቀናት ፕሮግራም ነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። በዚህም የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ምዝገባ፦ ➫ የመጀመሪያ ዲግ
+1
#HawassaUniversity ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለመደበኛ፣ የማታ እና የእረፍት ቀናት ፕሮግራም ነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። በዚህም የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ምዝገባ፦ ➫ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ፕሮግራም እና የሁሉም የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች መስከረም ዐ8-09/2018 ዓ.ም ➫ የማታ እና የእረፍት ቀናት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች፦ ከመስከረም ዐ8-10/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል። የ2ኛ ዓመት መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ በየተመደባችሁበት ካምፓስ ይከናወናል ተብሏል። @joseph_math_tutor

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በሰላም አደረሳችሁ። መልካም በዓል @joseph_math_tutor
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በሰላም አደረሳችሁ።           መልካም በዓል       @joseph_math_tutor

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ #share #share JOIN: @joseph_math_tutor
+2
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ #share #share JOIN: @joseph_math_tutor

የጥሪ ማስታወቂያ #Assosa_university #share #share JOIN: የጥሪ ማስታወቂያ #Assosa_university #share #share JOIN: የጥሪ ማስታወቂያ #Assosa_univer
የጥሪ ማስታወቂያ #Assosa_university #share #share JOIN: የጥሪ ማስታወቂያ #Assosa_university #share #share JOIN: የጥሪ ማስታወቂያ #Assosa_university #share #share JOIN: @joseph_math_tutor

#UniversityofGonder የጥሪ ማስታወቂያ #share #share JOIN: @josephmathtutor
#UniversityofGonder የጥሪ ማስታወቂያ #share #share JOIN: @josephmathtutor

For 2nd year Engineering students

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰ
+1
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት አስታውሷል። ሚኒስቴሩ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት (ገቢዎች) ወይም ቢሮ በመቅረብ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ማሳሰቡን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚገቡበት ወቅት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲቀርቡ አስገንዝቧል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ

💔 We are deeply saddened by the tragic passing of Firehiwot Getahun. She was a bright and dedicated second-year pre-engineer
+1
💔 We are deeply saddened by the tragic passing of Firehiwot Getahun. She was a bright and dedicated second-year pre-engineering student. Her sudden departure leaves a great emptiness in our community. Firehiwot will be remembered for her kindness and gentle spirit. Her dreams and ambitions inspired those around her. At this painful time, we stand with her family and friends. Let us honor her life by keeping her in our thoughts and prayers. Though gone too soon, her light will never fade. 🕊 Rest in peace, Firehiwot Getahun.  💔 Adama Science and Technology University (ASTU)

photo content

photo content

የ12ኛ ክፍል ውጤት ሊለቀቅ 15 ቀናት ብቻ ቀርቶታል‼️ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል ። ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ደግሞ መስከረ
የ12ኛ ክፍል ውጤት ሊለቀቅ 15 ቀናት  ብቻ ቀርቶታል‼️ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል ። ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ደግሞ መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም ተማሪዎችን መቀበል ይጀመራሉ ውጤት ይፋ ሊደረግ ጥቂት ቀናት ብቻ  ቀርቶታል።