Joseph Math Tutor
Открыть в Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
Больше1 854
Подписчики
-124 часа
+67 дней
+1330 день
Архив постов
1 855
አዳሪ ትምህርት ቤቶች 71%
የማታ ትምህርት ቤቶች= 25.9%
መንግስት ትምህርት ቤቶች = 30.6%
የግል ትምህርት ቤቶች = 51 በ መቶ ነው ተብሏል።
1 855
በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
ይህም ከአምናው የተሻለ ነው።
1 855
ውጤቱ መልካም ይሁን መጥፎ፣ የፈጣሪን ውሳኔ በጸጋ መቀበልን እንዳትረሳ። አሁን ያለፈው አልፏል፣ ለሚመጣው ሁሉ ተዘጋጅ፣ እንዲሁም የፈጣሪን ውሳኔ በፀጋ ለመቀበል ተዘጋጅ።
1 855
#Grade_12_Result
➡️ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ከመደረጉ በፊት ትምህርት ሚኒስቴር ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ይፋዊ መግለጫ ይሰጣል። የተማሪዎች ዉጤትም ሌሊት 6 ሰዓት ጀምሮ መታየት ይጀምራል ብለን እንገምታለን ::
➡️ ይሄንን ይፋዊ የትምህርት ሚኒስቴር መግለጫ "Joseph Math Tutor" በእያንዳንዱ ደቂቃ እየተከታተለ የሚያቀርብላችሁ ይሆናል::
➡️ ውጤት ሲገለፅ በቀላሉ ለማየት ከዚህ በታች ያሉትን አማራጮች መጠቀም ትችላላችሁ!!!
1. eaes.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.edu.et
4. result.neaea.gov.et
5. SMS 6284
6.https://t.me/EAESbot
📌 አዲስ ነገር ሲኖር ወዲያውኑ እየተከታተልን የምናደርሳችሁ ይሆናል:: ዉጤት ለሚጠብቁ ተማሪዎች share አድርጉ::
መልካም ዕድል ለተፈታኞች
1 855
+1
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
1 855
+1
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
1 855
እንኳን ለ2018 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ።
አዲሱን ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፤የደስታ፣የመከባበር፣የመተሳሰብ፣ የአንድነት ዓመት ያድርግልን።
መልካም በዓል ለሁላችንም
JOSEPH MATH TUTOR
1 855
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በተመለከተ 2 ነገሮች በስፋት እየተወሩ ነው
1. ወደ መስከረም 1 ተራዝሟል
2. ዛሬ ማታ ይለቀቅና ነገ መግለጫ ይሰጣል።
እስከ ማታ የተረጋገጠ መረጃ ስለሚወጣ በትዕግሥት ጠብቁ።
1 855
+9
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተመረቀ
እንኳን ደስ አለን ኢትዮጵያውያን!!!
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
#share
#share
JOIN: @Joseph_maths_tutorial
1 855
JMT Charity
🎯 ዓላማው
- አቅመ ደካማ የሆኑ ሰዎችን ለመርዳት
- በገንዘብ ምክንያት ትምህርታቸውን መከታተል ላቃታቸው ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ እና ትምህርታቸውን ለማስቀጠል
ትግበራ
- የሚሰበሰበው በወር 100 ብር ነው።
መዋቅር
1. ስራ አስኪያጅ = 1 ሰው
2. ፀሐፊ = 1 ሰው
3. ቁጥጥር = 2 ሰው
4. አስተባባሪ = 5 ሰው
5. አባላት
ሕግና ደንብ
1. ማንኛውም አባል የሆነ ሰው በየወሩ የመክፈል ግዴታ አለበት።
2. ብሩ ተሰብስቦ እርዳታ ላይ በሚውልበት ሰዓት የሁሉም የማህበሩ አባላት ውሳኔ መወሰን አለባቸው።
3. ያለ ውሳኔ እና ፍቃድ ገንዘቡን ከባንክ አካውንቱ ማውጣት አይቻልም።
4. በወር ውስጥ ቢያንስ አንድ ቀን ስብሰባ ይኖራል።
5. በስብሰባው ላይ መገኘት የሁሉም አባላት ግዴታ ነው።
የስብሰባ ቦታ
ASTU , Block 515 (Space-A)
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም የASTU ተማሪ መግባት ይችላል።
- እርዳታው ዘር፣ እምነት አይለይም።
ለመመዝገብ እና አባል ለመሆን:-
Telegram= @yosef_2580
Phone = 0911708941
0910775924
"50 ሎሚ ለ1 ሰው ሸክም ለ50 ሰው ጌጥ ነው"
JOSEPH MATH TUTORIAL CHARITY
#ASTU
