20 700Подписчики
-2224 часа
-1127 дней
-50630 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
በጎንደር ጠቅላይ ግዛት በደቡብ ጎንደር ዞን አስቴ ወረዳ አጎና ቀበሌ አገዛዙ የገበሬዎችን መኖሪያ ቤት አቃጥሏል።
ለኢትዮ 251 በደረሰው መረጃ መሰረትም ቤት ለቤት እየዞረ ቤንዚን በማርከፍከፍና ቤት ውስጥ ይገኙ የነበሩ ሮጠው ማምለጥ የማይችሉ አቅመ ደካሞችን በር በመዝጋት አቃጥሏል።
#Update
አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ!
ጉዳዩ፦ በአጎና ከተማ ቤት ንብረታቸው የወደመባቸውን ወገኖች የድገፍ ጥሪን ይመለከታል።
ለወገን ደራሽ ወገን ስለሆነ የተቻላቹን እድታረጉ በማለት ጥሪ እናስተላልፋለን።
Account number
1000498713436 ንግድ ባንክ
5325210709011 ዳሽን ባንክ
2221019816077013 አባይ ባንክ
የተከፈተዉ ሁሉም ፣ በጊዜ ፣ በወርቁ እና ዘላለም ነው።
በመንፈሳዊ ወጣቶችና በተጎጅወች የተዘጋጀ ነው።
የዘር መግዧችንም ስለተቃጠለ እና የለት ምግብ እዲያገኙ ሁላችንም እገዛ እናድርግ።
👍 6
Показать все...
ሴራው ከሸፈ የብልጽግና ዋናዋና ሰወች ከሃገር ወጡ ጃል መሮ አብይን ከሰሰ
❤ 1
ገጥመናል ገጥመናል በየቀኑ አይደለም በሳዓታት ልዩነት እንከፍታለን
በተለመደው ፍጥነታችሁ SUBSCRIBE 💪‼️
በተለመደው ፍጥነታችሁ ሳይበር ፋኖዎች እንዳላችሁ አሳዩት ሚሽናችሁን ተወጡ በፍጥነት 1000 ሰብስክራይብ
አዲስ ድምፅ Channel 51 የዛሬ መግብያ ነው ሰብስክራይብ 1000 መሙላት አለበት
👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@AddisDimts51/featured
ኢትዮ 360 Channel 74 የዛሬ መግብያ ነው ። ሰብስክራይብ 1000 መሙላት አለበት
👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Ethio360Studio74-pe/featured
ሁለቱንም አድርጋችሁ ስትመለሱ ✅Done ፈጣን ምላሽ
በየግሩፑ ሼር አድርጉት በውስጥ ተላላኩ
❤ 3👍 1
የአማራ ፋኖ በጎንደር ገብርዬ ክፍለ ጦር አመራሮች ከበባውን ሰብረው ወጡ።
በደቡባዊ የጎንደር ክፍለ ሃገር ቀጠና ከጠላት ጋር እየተፋለመ ያለው የአማራ ፋኖ በጎንደር ዘመቻ መምሪያ ኃላፊና ገብርዬ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ እንደገለጸው በዛሬው ዕለት አገዛዙ ያደራጃቸው ሌቦች ወደ ሱዳን የተጫነ ወደ 40 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቡና ለመዝረፍ መኪኖቹን አግተው እየተደራደሩ ባለቡት ሰዓት የገብርዬ ትንፋሾች ሌቦችን አስለቅቀው መኪናውን አስለቅቆ እየተመለሰ በነበረበት ሰዓት የጠላት ኃይል ከበባ ቢፈጽምም፤ ከበባውን ሰብረው ወጥተዋል። በዚህ ከበባም አንድ ዲሽቃን ጨምሮ በርካታ መሳሪያዎችን ማርከዋል።
ሻለቃ ከፍያለው ደሴ ከአብይ አህመድ ሰራዊት የተቃጣበትን መጥቃት በመቀልበስ በመልሶ ማጥቃት በወራሪው ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ድልን ተቀናጅቷል::
በአሁኑ ሰዓት የጋይንት ሆስፒታል በወራሪው ቁስለኛና ሙት ሞልቶ ቁስለኛው በየበረንዳው ተኝቶ ይገኛል::
በጦሩ ገበሬ ፍታውራሪው ከፍያለው ደሴ የተመራው ሰራዊት የጠላትን ኃይል በሁለት የውጊያ ቦታዎች ማለትም ይፍራታና አጋጥ ማርያም በተባሉ ቦታዎች በተደረገ ውጊያ ጠላት ከ3 መኪና በላይ ቁስለኛ ሲያመላልስ ውሏል::
❤ 8👍 5