የየካ አካባቢ ወጣቶች እና ጎልማሶች ምዕራፈ ቅ/ሚካኤል መንፈሳዊ ማህበር
Открыть в Telegram
ይኽ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የየካ አካባቢ ወጣቶች እና ጎልማሶች ምዕራፈ ቅ/ሚካኤል መንፈሳዊ ማህበር የቴሌግራም ቻናል ነው፡፡ መንፈሳዊ ጽሑፎችን፣ ወቅታዊ ኹኔታዎችን የሚገልጹ መረጃዎችን እንዲሁም ማስታወቂያዎችን በዚኽ ገጽ ለተከታዮቹና ለማህበሩአባላት ያስተላልፋል፡፡ አስተያየት ካለዎት 0913576764መደወል ይችላሉ
Больше653
Подписчики
-124 часа
+27 дней
+130 дней
Архив постов
🔴 የሐዘን መግለጫ 🔴
የማህበራችን አባል የሆነው ወንድወስን አያሌው (አባቡሽ) ከዚህ አለም ድካም አርፏል :: ሥርዓተ ቀብሩም ዛሬ በየካ ሚካኤል ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይፈፀማል ሁላችሁም የማህበሩ አባላት በሰዓቱ በመገኘት ወንድማችንን የምንሸኝ ይሆናል :: ማህበራችን የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ ለወዳጅ ዘመድ እዲሁም ለማህበራችን አባላት መፅናናትን ይመኛል :: የወንድማችንን ነብስ እግዚአብሔር አምላክ በገነት ያሳርፉልን አሜን።
አስቸካይ ስብሰባ
የአገልግሎት ክፍል አባላት በጠቅላላ ነገሀሙስ10/09/16 12ሠአት ላይአስቸካይስብሰባ አለ አርእሱ የቅዳሜው ጉባኤ ነው ማንም መቅረት አይቻልም
