1 066
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
+230 день
Архив постов
1 066
የሂልሳይድ ት/ቤት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ክፍል/1-6/ ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ
1.የሶስተኛ ተርም የደረጃ ተማሪዎች
ሽልማት ነገ በ2/10/18 የተማሪዎች የሰልፍ ስነ-ስነርዓት ላይ የሚሰጥ ሲሆን ወላጆች በዝግጅቱ ላይ መገኘት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን ።
2.የ6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ያልጨርሷቸው በርካታ የክፍል ውስጥ ተግባራት ስላሉ ሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች ደብተሮች እና የታዘዟቸውን ስራዎች ይዘው እንዲመጡ እያሳሰብን በቀጣይ ቀናት የሚኖፘቸውን ተግባራት በተከታታይ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን ወላጆች መረጃዎችን በመከታተል ተግባራዊ እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
