1 066
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-27 أيام
+230 أيام
أرشيف المشاركات
1 066
የሂልሳይድ ት/ቤት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ክፍል/1-6/ ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ
1.የሶስተኛ ተርም የደረጃ ተማሪዎች
ሽልማት ነገ በ2/10/18 የተማሪዎች የሰልፍ ስነ-ስነርዓት ላይ የሚሰጥ ሲሆን ወላጆች በዝግጅቱ ላይ መገኘት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን ።
2.የ6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ያልጨርሷቸው በርካታ የክፍል ውስጥ ተግባራት ስላሉ ሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች ደብተሮች እና የታዘዟቸውን ስራዎች ይዘው እንዲመጡ እያሳሰብን በቀጣይ ቀናት የሚኖፘቸውን ተግባራት በተከታታይ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን ወላጆች መረጃዎችን በመከታተል ተግባራዊ እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
