cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Alif media

አንብብ { አንብቢ } ስታነብ ታሪክህን ታውቃለህ! ስታነብ የስኬት ማማ ላይ ትወጣለህ! ስታነብ ጉድለትህን ታውቃለህ!

Больше
Рекламные посты
1 376
Подписчики
Нет данных24 часа
-57 дней
-2130 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
እንዲያው ለጨዋታ‼ =============== ጋዜጠኛ:—" የማውቅዎ ይመስለኛል" አጎት ሃሰን:—" ይሆናል ለማንኛውም አጎት ሃሰን እባላለሁ" ጋዜጠኛ:—" አጎት ሃሰን ሆይ! ስንት ሚስት አለዎት?" አጎት ሃሰን:—" ፈጣሪየ ይመስገን አራት ናቸው" ጋዜጠኛ:—" ለወንዶች ያለዎት ምክር ምንድን ነው?" አጎት ሃሰን:—" ሶስትና አራት እንዲታገቡ" ጋዜጠኛ:—" ለምን?" አጎት ሃሰን:—" አየሽ! አራት ሚስት ያለው ሰው ማለት በሃይለኛ የገበያ ፉክክር ውስጥ እንዳሉ አራት የቴሌና መብራት ኃይል ኮርፖሬሽኖች ማለት ናቸው። ደንበኛቸውን ለማርካትና በገበያው ላይ ለመቆየት የማያደርጉት ነገር የለም" ጋዜጠኛ:—" አንድ ሚስት ማለትስ?" አጎት ሃሰን:—" አንድ ደካማ አገልግሎት ከሚያቀርብና በተደጋጋሚ ከሚቆራረጥ የቴሌ ወይም መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን ጋር ልታመሳስይው ትችያለሽ የኔ ልጅ‼" Copied
1542Loading...
02
ኢና ሊላህ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ! በማእከላዊ ጎንደር ደንቢያ ወረዳ አየንባ ቀበሌ የመስጅድ ኢማም የሆኑት ሸኽ ሲራጅ ተገደሉ! ... (ሀሩን ሚዲያ፦ግንቦት 9/2016) ... በማእከላዊ ጎንደር ደንቢያ ወረዳ አየንባ ቀበሌ የመስጂድ ኢማም የሆኑት ሸኽ ሲራጅ  መግሪብ ሰላት ሰግደዉ ከመስጂድ ሲወጡ በታጣቂዎች ተይዘዉ ከሄዱ በሃላ በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ደብድበዉ መገደላቸውን የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ ገልፀዋል። ... ሸኽ ሲራጅ በዛዉ መስጅ ለረጅም አመት ደረሳዎችን እስከዛሬዋ እለት ያቀሩ የነበሩ ሲሆን መግሪብን አሰግደዉ ሲወጡ ታጣቂዎቹ እየጎተቱ የወሰዷቸዉ መሆኑና ይህን የሀገር ሽማግሌ የሁሉ አባት የሆኑት የመስጅድ ታላቁን ሸኽ ገድለዉ ጥለዋቸዉ እንደሄዱ የክልሉ መጅሊስ ዋና ፀሀፊ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። .. ©ሀሩን ሚዲያ
1290Loading...
03
አንተ ብቻ የኔ ጌታ . ~ ሰዎች ሁሉ ይለፉኝ አንተ ግን እየኝ፡፡ ~ ፍጥረታት ሁሉ ይርሱኝ አንተ ብቻ አስታውሰኝ፡፡ ~ ህዝቦች ሁሉ ይዘንጉኝ አንተ ብቻ እወቀኝ፡፡ ~ ፍጡራን ሁሉ ይጨክኑ አንተ ግን ራራልኝ፡፡ ~ጌታዬ ሆይ! አንተ ከሆንክልኝ እኮ ሁሉም ነገር ሆነልኝ፡፡ አንተ ካልሆንክልኝ ግን አንድም ነገር አልሆነልኝ። ሰባሐል ኸይር
1570Loading...
04
በዚህ ሁኔታ ላይ ሆኜ ሞት የቀደመኝ እንደሆነ አቤቱ ጌታዬ ረሕመትህን እንጂ ምን ሥራ አለኝ.....
1520Loading...
05
አብራሪው ማን እንደሆነ እንኳን ሳናውቅ አውሮፕላን ዉስጥ እንተኛለን፣ ዘዋሪዉን ሳናውቅ መርከብ ዉስጥ ለጥ ብለን እናንቀላፋለን። ሕይወታችንን ማን እንደሚዘዉረው እያወቅን ተረጋግተን መኖርና መተኛት እንዴት ያቅተናል?። Abx
1880Loading...
06
አላህ ይሰጣል፣ አላህ ይነሳል። አላህ ይወስዳል አላህ ይክሳል። አላህ ይሰብራል፣ አላህ ይጠግናል። አንተን የሚያውቅ፣ ጉዳይህን የሚያውቅ፣ ሁኔታህን የሚያውቅ፣ ተጨባጭህን የሚያውቅ ድክመት ጉድለትህን የሚያውቅ አላህ ብቻ ነው። ሁሌም አላህ አላህ በሉ ከሥሞች ሁሉ መልካሙ አላህ ነውና። https://t.me/Alif_media_1
2010Loading...
07
Media files
1840Loading...
08
የኦዳ ቡልቱም ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ክብር ይገባቸዋል!!    ከላይ በምስሉ ላይ የሚታዬው አብርሐም የተባለ የሪሜድያል ተማሪ በቲክቶክ ስለ ቁርዓን ቁርዓን ላይ የሌለ ቃልን በመጠቀም በኦሮምኛ ቋንቋ ለ4 ደቂቃ የዘለቀ መልዕክት አስተላልፎ ነበር:: ከዚህ ክስተት ቡሃላ ጀመዓው ባደረገው እንቅስቃሴ ተማሪው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ከዩኒቨርሲቲው ጋር በነበረ ንግግር ተማሪው ተማሪዎችን ወደ ሃይማኖት ግጭት ሊያስገባ የሚችል ንግግር በመናገር ወንጀል ተከሶ ለ2 አመት ከትምህርት እንዲታገድ ተወስኖበታል::    የኦዳቡልቱም ጀመዓ ስለ ትጋታችሁ ምስጋና ይገባችሗል:: የኦዳቡልቱም አካባቢ ፖሊስና የዩኒቨርሲቲው አካላት ስለ አፋጣኝ ምላሻችሁ ምስጋና ይገባችሗል:: @MohammadamminKassaw
2200Loading...
09
Media files
10Loading...
10
ወዳጄ! አንዳንዴ ስላንተ መጥፎ በመጠርጠር ብቻ የተጠመዱ ሰዎችን ለማረምና እውነትህን ለማሳየት ብለህ ብዙ አትድከም፡፡ ተዋቸው ራሣቸዉን በልተው በልተው ይለቁ፡፡ ምክንያቱም ንጽሕናህን ለማሳየት በደከምክ ቁጥር ጥርጣሬያቸው እየጨመረ ይሄዳል፡፡ ለምን ካልክ በልባቸው ዉስጥ ትልቅ በሽታ አለ፡፡ ABX https://t.me/Alif_media_1
1780Loading...
11
"አላህ" ማለት ምን ማለት ነው አለኝ። አላህ ማለት ሁሉ ነገር ነው .... አልኩት። ከዚህ በላይ ምን እላለሁ! . ቃል ሲጠፋኝ፣ ውስጤን ሲከፋኝ፣ ግራ ሲገባኝ እላለሁ አላህ ..ያ አላህ! እሱ እንዲረዳኝ። https://t.me/Alif_media_1
1850Loading...
12
አወዛጋቢ ሁኖ የቆየው በፍትሕ ሚንስትር የተዘጋጀው "የሀይማኖት ጉዳዮች አዋጅ" ረቂቅ ከነገ ጀምሮ በዩንቨርሲቲዎች ውይይት እንደሚደረግበት ተገለጸ ... ሀሩን ሚዲያ፥ ሚያዝያ 30/2016 ... ከሰሞኑ በአወዛጋቢነቱ አጀንዳ ሁኖ የቆየው በፍትሕ ሚንስትር የተዘጋጀው "የሀይማኖት ጉዳዮች አዋጅ" ረቂቅ ከነገ ጀምሮ በዩንቨርሲቲዎች ውይይት እንደሚደረግበት ሀሩን ሚዲያ ከምንጮቹ ለማወቅ ችሏል። ረቂቁ እስካሁን ያልጸደቀ ሲሆን በይዘቱ ዙሪያ በርካታ ጥያቄዎች ሲነሱበት መቆየቱ ይታወሳል። ከነዚህም ውስጥ የሴኩላሪዝምን መርህ በተቃረነ መልኩ መንግስት ሀይማኖቶቹን ለመቆጣጠር ያለመ የሚመስሉ ማዕቀፎች መካተታቸውን በመጥቀስ የኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት በአቋም ማሳወቂያ መግለጫው ውስጥ ይዘቱን ኮንኗል። ይህንን ረቂቅ አዋጅ ከመጽደቁ በፊት በተለያዩ አካላት ማስተዋወቅና ውይይትን ትኩረት ያደረጉ ስብሰባዎች ከነገ ጀምሮ በዩንቨርሲቲዎች የሚጀመር ሲሆን በተመሳሳይ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር ደግሞ ቅዳሜ ውይይት እንደሚደረግ ለማወቅ ተችሏል። በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ ከእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች በተጨማሪ ሙስሊም ያልሆኑ አካላትም ቅሬታቸውን እያቀረቡ ሲሆን አዋጁ ከመጽደቁ በፊት የህዝብ ቅሬታዎችን ባማከለ መልኩ እንዲስተካከል የተለያዩ ሀይማኖታዊ ተቋማት በየፊናቸው ጥሪ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ። © ሀሩን ሚዲያ https://t.me/Alif_media_1
2280Loading...
13
አምላኬ ሆይ! ሥራህን፣ መሻትህን፣ ምርጫህን ሁሉ የምንወድ ሆነን አነጋን።   ሁሌም ምስጋና ላንተ ይሁን ። አበርታን አጽናን መልካሙን ሁሉ ወፍቀን። ሶባሐል ኸይር Abx
1990Loading...
14
"ከባዱ ኃጢዓት አድራጊው አቅልሎ የሚያየው ነው፡፡"
2592Loading...
15
ምናልባት Telegram ላይ እና Facebook ላይ ከሚሊየን በላይ ተከታይና የሚወዱህ ጓደኛ ሊኖሩህ ይችላል ። አላህን የማያስታውሱህ ከሆኑ ግን ምንም አይጠቅሙህም።
2761Loading...
16
"አስቀያሚ ጠላትህ ክፉ ምግባር ያለው ጓደኛህ ነው።"
3002Loading...
17
ማንበብ ጥሩ ነገር ነው እያነበባችሁ እየገዛችሁ ብታነቡ ምን ይመስላችኋል   እኔም  ብር  እናንተም  እውቀት  ሸምቱ   ያጀመዓ በሁሉም  ዐረብ  ኢምሬት    አቡዳቢ (አል ዔይን) ዱባይ ሻርቃህ ፉጀራህ ዐጅማን ኡሙል ቁዌን ራስ አል_ኸይማ   ብሎም  ወደ ማንኛውም   ሀገራት  በፖስታ ቤት  መቀበል  ለሚችል  ሙሉ  አድራሻ  ስጡኝ  አስተላልፋለሁ ኑ በውስጥ አናግሩኝ የምትፈልጉት መፀሀፍ ይደርሳል @wollo_nagaa ያናግሩኝ
3021Loading...
18
በግ የሆነ ሁሉ ጠባቂ እረኛ አለው፡፡  በግ ሆንኩ ተታለልኩ ብላችሁ አትቆጩ አብሽሩ፡፡ ABX https://t.me/Alif_media_1
2270Loading...
19
ሶባሐል ኸይር ለአላህ ፍጡራን ሁሉ ፣ ሶባሐል ኸይር ለተከበረው የሰው ዘር በሙሉ ፣ ሶባሐል ኸይር ለምእመናን ለአላህ ባሮች ሁሉ ፣ ሶባሐል ኸይር   https://t.me/Alif_media_1
1830Loading...
20
የዙልም ዓይነቱ ብዙ ነው፡፡ ሰዉን የሌለዉን ነገር በሱ ላይ መቅጠፍ አንዱ ነው፡፡ በድሎ እንደ ተበዳይ አክት ማድረግና ተበደልኩ ብሎ እየዞሩ ሥም ማጥፋትም ሌላው ነው፡፡ አመሻችሁ ወይ…
1850Loading...
21
አላህ ከኛ ጋር መሆኑን ስናስብ እንዴት ያለ ዕረፍት ይሰማናል መሠላችሁ። አልሐምዱ ሊላህ አትሉም ወይ
1850Loading...
Фото недоступноПоказать в Telegram
እንዲያው ለጨዋታ‼ =============== ጋዜጠኛ:—" የማውቅዎ ይመስለኛል" አጎት ሃሰን:—" ይሆናል ለማንኛውም አጎት ሃሰን እባላለሁ" ጋዜጠኛ:—" አጎት ሃሰን ሆይ! ስንት ሚስት አለዎት?" አጎት ሃሰን:—" ፈጣሪየ ይመስገን አራት ናቸው" ጋዜጠኛ:—" ለወንዶች ያለዎት ምክር ምንድን ነው?" አጎት ሃሰን:—" ሶስትና አራት እንዲታገቡ" ጋዜጠኛ:—" ለምን?" አጎት ሃሰን:—" አየሽ! አራት ሚስት ያለው ሰው ማለት በሃይለኛ የገበያ ፉክክር ውስጥ እንዳሉ አራት የቴሌና መብራት ኃይል ኮርፖሬሽኖች ማለት ናቸው። ደንበኛቸውን ለማርካትና በገበያው ላይ ለመቆየት የማያደርጉት ነገር የለም" ጋዜጠኛ:—" አንድ ሚስት ማለትስ?" አጎት ሃሰን:—" አንድ ደካማ አገልግሎት ከሚያቀርብና በተደጋጋሚ ከሚቆራረጥ የቴሌ ወይም መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን ጋር ልታመሳስይው ትችያለሽ የኔ ልጅ‼" Copied
Показать все...
👏 3👍 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
ኢና ሊላህ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ! በማእከላዊ ጎንደር ደንቢያ ወረዳ አየንባ ቀበሌ የመስጅድ ኢማም የሆኑት ሸኽ ሲራጅ ተገደሉ! ... (ሀሩን ሚዲያ፦ግንቦት 9/2016) ... በማእከላዊ ጎንደር ደንቢያ ወረዳ አየንባ ቀበሌ የመስጂድ ኢማም የሆኑት ሸኽ ሲራጅ  መግሪብ ሰላት ሰግደዉ ከመስጂድ ሲወጡ በታጣቂዎች ተይዘዉ ከሄዱ በሃላ በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ደብድበዉ መገደላቸውን የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ ገልፀዋል። ... ሸኽ ሲራጅ በዛዉ መስጅ ለረጅም አመት ደረሳዎችን እስከዛሬዋ እለት ያቀሩ የነበሩ ሲሆን መግሪብን አሰግደዉ ሲወጡ ታጣቂዎቹ እየጎተቱ የወሰዷቸዉ መሆኑና ይህን የሀገር ሽማግሌ የሁሉ አባት የሆኑት የመስጅድ ታላቁን ሸኽ ገድለዉ ጥለዋቸዉ እንደሄዱ የክልሉ መጅሊስ ዋና ፀሀፊ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። .. ©ሀሩን ሚዲያ
Показать все...
አንተ ብቻ የኔ ጌታ . ~ ሰዎች ሁሉ ይለፉኝ አንተ ግን እየኝ፡፡ ~ ፍጥረታት ሁሉ ይርሱኝ አንተ ብቻ አስታውሰኝ፡፡ ~ ህዝቦች ሁሉ ይዘንጉኝ አንተ ብቻ እወቀኝ፡፡ ~ ፍጡራን ሁሉ ይጨክኑ አንተ ግን ራራልኝ፡፡ ~ጌታዬ ሆይ! አንተ ከሆንክልኝ እኮ ሁሉም ነገር ሆነልኝ፡፡ አንተ ካልሆንክልኝ ግን አንድም ነገር አልሆነልኝ። ሰባሐል ኸይር
Показать все...
በዚህ ሁኔታ ላይ ሆኜ ሞት የቀደመኝ እንደሆነ አቤቱ ጌታዬ ረሕመትህን እንጂ ምን ሥራ አለኝ.....
Показать все...
አብራሪው ማን እንደሆነ እንኳን ሳናውቅ አውሮፕላን ዉስጥ እንተኛለን፣ ዘዋሪዉን ሳናውቅ መርከብ ዉስጥ ለጥ ብለን እናንቀላፋለን። ሕይወታችንን ማን እንደሚዘዉረው እያወቅን ተረጋግተን መኖርና መተኛት እንዴት ያቅተናል?። Abx
Показать все...
አላህ ይሰጣል፣ አላህ ይነሳል። አላህ ይወስዳል አላህ ይክሳል። አላህ ይሰብራል፣ አላህ ይጠግናል። አንተን የሚያውቅ፣ ጉዳይህን የሚያውቅ፣ ሁኔታህን የሚያውቅ፣ ተጨባጭህን የሚያውቅ ድክመት ጉድለትህን የሚያውቅ አላህ ብቻ ነው። ሁሌም አላህ አላህ በሉ ከሥሞች ሁሉ መልካሙ አላህ ነውና። https://t.me/Alif_media_1
Показать все...
Alif media

አንብብ { አንብቢ } ስታነብ ታሪክህን ታውቃለህ! ስታነብ የስኬት ማማ ላይ ትወጣለህ! ስታነብ ጉድለትህን ታውቃለህ!

Фото недоступноПоказать в Telegram
የኦዳ ቡልቱም ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ክብር ይገባቸዋል!!    ከላይ በምስሉ ላይ የሚታዬው አብርሐም የተባለ የሪሜድያል ተማሪ በቲክቶክ ስለ ቁርዓን ቁርዓን ላይ የሌለ ቃልን በመጠቀም በኦሮምኛ ቋንቋ ለ4 ደቂቃ የዘለቀ መልዕክት አስተላልፎ ነበር:: ከዚህ ክስተት ቡሃላ ጀመዓው ባደረገው እንቅስቃሴ ተማሪው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ከዩኒቨርሲቲው ጋር በነበረ ንግግር ተማሪው ተማሪዎችን ወደ ሃይማኖት ግጭት ሊያስገባ የሚችል ንግግር በመናገር ወንጀል ተከሶ ለ2 አመት ከትምህርት እንዲታገድ ተወስኖበታል::    የኦዳቡልቱም ጀመዓ ስለ ትጋታችሁ ምስጋና ይገባችሗል:: የኦዳቡልቱም አካባቢ ፖሊስና የዩኒቨርሲቲው አካላት ስለ አፋጣኝ ምላሻችሁ ምስጋና ይገባችሗል:: @MohammadamminKassaw
Показать все...
👍 1
Repost from Mohammedamin Kassaw
Фото недоступноПоказать в Telegram
ወዳጄ! አንዳንዴ ስላንተ መጥፎ በመጠርጠር ብቻ የተጠመዱ ሰዎችን ለማረምና እውነትህን ለማሳየት ብለህ ብዙ አትድከም፡፡ ተዋቸው ራሣቸዉን በልተው በልተው ይለቁ፡፡ ምክንያቱም ንጽሕናህን ለማሳየት በደከምክ ቁጥር ጥርጣሬያቸው እየጨመረ ይሄዳል፡፡ ለምን ካልክ በልባቸው ዉስጥ ትልቅ በሽታ አለ፡፡ ABX https://t.me/Alif_media_1
Показать все...
Alif media

አንብብ { አንብቢ } ስታነብ ታሪክህን ታውቃለህ! ስታነብ የስኬት ማማ ላይ ትወጣለህ! ስታነብ ጉድለትህን ታውቃለህ!