Sabian Secondery & Preparatory School (ሳ\ሁ\ደ\መ\ት\ቤት)
2 609
Подписчики
-424 часа
+77 дней
+430 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ተማሪዎችን የማብቃት ሥራ በድሬዳዋ
https://www.youtube.com/watch?v=tbb24jiEF_khttps://www.youtube.com/watch?v=tbb24jiEF_k
ተማሪዎችን የማብቃት ሥራ በድሬዳዋ
#ፋና #አዲስ_አበባ #Ethiopia #ኢትዮጵያ #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
Фото недоступноПоказать в Telegram
( C5.exam.et ) For Dire Dawa School Grade 12th Students
በተለያዩ ቦታዎች የበይነ መረብ ተፈታኞች ልምምድ እያደረጉ ይገኛሉ። ደጋግሞ መለማመድ በራስ መተማመንን ያሳድጋል።
ሁሉም ተፈታኞች ደጋግመው እንዲለማመዱ እንመክራለን።
የፈተና ሌብነትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት :: Educational Assessment and Examinations Service-EAES
👍 3
የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርቲፊኬት ፈተና በበይነ መረብ (Online) የሚወስዱ ተፈታኞች ልምምድ ማድረግ ጀምረዋል።
በየምድባችሁ
C2.exam.et
C3.exam.et
C4.exam.et
C5.exam.et
C6.exam.et
ይጠቀሙ:: Educational Assessment and Examinations Service-EAES
Фото недоступноПоказать в Telegram
📣 ጥብቅ ማሳሰቢያ ለሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች
***
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን በተመለከተ ወላጆች ልጆቻቸውን ምን እያደረጉ ነው? የሚለውን ክትትል እና ቁጥጥር እንዲያደርጉ መምህራኑም የተማሪዎቻቸውን ስም መጥሪያ አቴንዳስ ቁጥጥር በይበልጥ እንዲያጠናክሩ ለሁሉም ትምህርት ቤቶች አቅጣጫ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ሁሉም ት/ቤቶች ተማሪዎች ይህንን ተገንዝበው ትምህርታቸውን በትኩረት እንዲከታተሉና አፅንዎት እንዲሰጡ አስፈላጊውን ቁጥጥርና ክትትል እንድታደሩጉና በትምህርት ገበታቸው ላይ ተገኝተው ትምህርታቸውን በማይከታተሉ ተማሪዎች ላይ በመመሪያው መሰረት ፈተና ላይ እንዳይቀመጡ በማድረግ መረጃው ን ለቢሮው እንድታሳውቁ እናሳስባለን፡፡
Step by step guide to online exam platform.
Educational Assessment and Examinations Service-EAES