1 744
Подписчики
+224 часа
+37 дней
-130 день
Архив постов
🇪🇹#ተመራቂዎች_እንኳን_ደስ_አላችሁ🇪🇹🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
________________________________
በኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ የኢትዮ-ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ካምፓስ የ2014 ዓ.ም የሳተላይት ዲግሪ ፕሮግራም ፅጩ ተመራቂ ተማሪዎችን ታህሳስ 16 2014 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
🎓🇪🇹በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ🇪🇹🎓
🇪🇹 Industry Technical Advisory Board 🇪🇹
""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
🤝 በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና እና የቴክኖሎጂ ሽግግርና የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎትን ለማሻሻል የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል ከነዚህም ስራዎች ዋናነት ከኢንዱስትሪው ጋር ያለውን ትስስር ማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶታል፤
🤝 በመሆኑም ከኢንዱስትሪው ጋር የሚኖረውን ግንኙነት ለማጠናከር እና በቀጣይም ሰፊ ስራዎችን መስራት ያስችል ዘንድ የኢንዱሰትሪ ቴክኒካል አዲቫይዘሪ ቦርድ ተመስርቷል፤ ይህም ቦርድ የተለያዩ አገልግሎት ሰጪና አምራች ኢንዱስትሪዎችን በአባልነት ያቀፈ ሲሆን ከዚህ ቀደም ከኮሌጁ ጋር መልካም የስራ ግንኙነት የነበራቸው ናቸው።
🤝 በዚህም የቦርድ ምስረታ ስነስርዓት ላይ ሁሉም አባላት የተገኙ ሲሆን ስለ ኮሌጁ ተልዕኮ እና አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ በኮሌጁ ዲን እና ም/ዲኖች ገለጻ ተደርጎላቸዋል፤ በቀጣይም ቦርዱ በትኩረት መስራት በሚገባው ጉዳዮች ላይ አባላት የተለያዩ ሀሳቦችን በማንሳት ውይይት ማድረግ ተችሏል።
ኢትዮ ጣሊያን ኮምኒኬሽን
ታህሳስ 09/2014 ዓ.ም
ድሬዳዋ
🇪🇹 Industry Technical Advisory Board 🇪🇹
""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
🤝 በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና እና የቴክኖሎጂ ሽግግርና የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎትን ለማሻሻል የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል ከነዚህም ስራዎች ዋናነት ከኢንዱስትሪው ጋር ያለውን ትስስር ማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶታል፤
🤝 በመሆኑም ከኢንዱስትሪው ጋር የሚኖረውን ግንኙነት ለማጠናከር እና በቀጣይም ሰፊ ስራዎችን መስራት ያስችል ዘንድ የኢንዱሰትሪ ቴክኒካል አዲቫይዘሪ ቦርድ ተመስርቷል፤ ይህም ቦርድ የተለያዩ አገልግሎት ሰጪና አምራች ኢንዱስትሪዎችን በአባልነት ያቀፈ ሲሆን ከዚህ ቀደም ከኮሌጁ ጋር መልካም የስራ ግንኙነት የነበራቸው ናቸው።
🤝 በዚህም የቦርድ ምስረታ ስነስርዓት ላይ ሁሉም አባላት የተገኙ ሲሆን ስለ ኮሌጁ ተልዕኮ እና አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ በኮሌጁ ዲን እና ም/ዲኖች ገለጻ ተደርጎላቸዋል፤ በቀጣይም ቦርዱ በትኩረት መስራት በሚገባው ጉዳዮች ላይ አባላት የተለያዩ ሀሳቦችን በማንሳት ውይይት ማድረግ ተችሏል።
🇪🇹 ዛሬም 🇪🇹 ነገም 🇪🇹 ሁሌም 🇪🇹 ከመከላከያ 🇪🇹 ሰራዊታችን 🇪🇹 ጎን 🇪🇹 እንቆማለን🇪🇹
==================================
✍️ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ለጀግናው የሀገር የመከላከያ ሰራዊት በተለያየ ጊዜ ከደሞዝ በሚቆረጥ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን ይህንንም ድጋፍ በመቀጠል የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያና አልባሳትን ከኮሌጁ አሰልጣኝ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በማሰባሰብ በህክምና ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት ያሉበት ድረስ በመሄድ በመጠየቅና በማበረታታት የኮሌጁ ዲን አቶ ታደለ አሰፋ አስረክበዋል።
✍️ በቀጣይም መሰል ድጋፎችን አጠናክሮ መቀጠል በሚቻልበት አግባብ ላይም ከሰራዊቱ የሚመለከታቸው አካላት ጋር ምክክር የተደረገ ሲሆን በተለይም በሞያ ድጋፍ የተሰበሩ አልጋዎች፤ የመታጠቢያና የመጸዳጃ ቤቶች እድሳት ላይ እገዛ እንዲደረግላቸው አመላክተውናል፤ ኮሌጁም በሚችለው አቅም ድጋፍ ለማድረግ አሰልጣኝ መምህራንን እና የአስተዳደር ሰራተኞችን በማስተባበር ድጋፍ እንደሚያደርግ የኮሌጁ ዲን ቃል ገብተዋል።
የኢትዮ ጣሊያን ኮምኒኬሽን
ታህሳስ 08/2014 ዓ.ም
ድሬዳዋ
🇪🇹 ዛሬም 🇪🇹 ነገም 🇪🇹 ሁሌም 🇪🇹 ከመከላከያ 🇪🇹 ሰራዊታችን 🇪🇹 ጎን 🇪🇹 እንቆማለን🇪🇹
======================================
✍️ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ለጀግናው የሀገር የመከላከያ ሰራዊት በተለያየ ጊዜ ከደሞዝ በሚቆረጥ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን ይህንንም ድጋፍ በመቀጠል የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያና አልባሳትን ከኮሌጁ አሰልጣኝ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በማሰባሰብ በህክምና ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት ያሉበት ድረስ በመሄድ በመጠየቅና በማበረታታት የኮሌጁ ዲን አቶ ታደለ አሰፋ አስረክበዋል።
✍️ በቀጣይም መሰል ድጋፎችን አጠናክሮ መቀጠል በሚቻልበት አግባብ ላይም ከሰራዊቱ የሚመለከታቸው አካላት ጋር ምክክር የተደረገ ሲሆን በተለይም በሞያ ድጋፍ የተሰበሩ አልጋዎች፤ የመታጠቢያና የመጸዳጃ ቤቶች እድሳት ላይ እገዛ እንዲደረግላቸው አመላክተውናል፤ ኮሌጁም በሚችለው አቅም ድጋፍ ለማድረግ አሰልጣኝ መምህራንን እና የአስተዳደር ሰራተኞችን በማስተባበር ድጋፍ እንደሚያደርግ የኮሌጁ ዲን ቃል ገብተዋል።
የኢትዮ ጣሊያን ኮምኒኬሽን
ታህሳስ 08/2014 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የኮሌጁ ኮምንኬሽን የፌስቡክ ገጽ ነው Like&Share በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ እናድርግ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/342320409823939/posts/949221202467187/?app=fbl
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
🇪🇹የአቅድ ካስኬዲንግ 🇪🇹
=================
✍️ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2014 ዓ.ም መሪ እቅድ አዘጋጅቶ ለሂደቶችና ክፍሎች ማውረዱ ይታወሳል የዚህም ተግባር ቀጣይ የሆነው ለፈጻሚ የማውረዱ ስራ በአስተዳደር ሰራተኛው በኩል ተጠናቆ ወደ ስራ ተገብቷል፤ ለአሰልጣኝ መምህራን ደግሞ በአዲሱ የቴ/ሙ/ት/ስ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ተቃኝቶ ወደ ፈጻሚ የማውረዱ ስራ ተጀምሯል፤
✍️ ይህንንም እቅድ በጥናት ላይ ተመስርቶ አዳዲስ አሰራሮችን በመዘርጋት ተፈጻሚ ለማድረግ ስራዎች ተሰርተዋል፤
✍️ እቅዱን ወደ ፈጻሚ በማውረድ መድረኩ የኮሌጁ አመራሮች የተገኙ ሲሆን እቅዱ ሊያሰራ የሚችል እና ሁሉንም በተመሳሳይ ደረጃ ለመከታተልና ለመደገፍ በሚያስችል ልክ ተዘጋጅቷል ብለዋል።
የኢትዮ ጣሊያን ኮምኒኬሽን
ታህሳስ 07/2014 ዓ.ም
ድሬዳዋ
🇪🇹በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ ላይ ውይይት ተካሄደ🇪🇹
====================================
✍️ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅን ጨምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ስር የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች በወቅታዊው የሀገራችን ጉዳይ ላይ ውይይት አደረጉ፤
✍️ በውይይት መድረኩ ላይ የቢሮው ሀላፊ የተገኙ ሲሆን የመንግስት ዋና ፍላጎት እና አላማ ሰላምና ብልጽግናን ማምጣት ሲሆን ይህንንም ለማረጋገጥ አቅጣጫ መቀመጡን ገልጸዋል፤
✍️ በሌላ በኩል በመድረኩ ተሳታፊ የነበሩ የቢሮውና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞችም አስተያየትና ሀሳባቸውን ሰጥተዋል በዚህም መንግስት መሰል ውሳኔዎችን እና አካሄዶችን በጥንቃቄ እንዲመለከትና እንዲመራ ስጋታቸውንም በመግለጽ አሳስበዋል።
የኢትዮ ጣሊያን ኮምኒኬሽን
ታህሳስ 07/2014 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የኮሌጁ ኮምንኬሽን የፌስቡክ ገጽ ነው Like&Share በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ እናድርግ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/342320409823939/posts/949221202467187/?app=fbl
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
🇪🇹በዲስፒሊን እና በቅሬታ አቀራረብ መመሪያዎች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ🇪🇹
================================
✍️በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ስራ አመራርን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የዲፓርትመንት ተጠሪዎችና አስተባባሪዎች እና የዲሲፕሊን እና ቅሬታ ሰሚ የኮሚቴ አባላት በዲሲፕሊን እና በቅሬታ አቀራረብ መመሪያዎች ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በማዘጋጀት ውይይት ማድረግ ተችሏል፤
✍️ በዚህም የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተሳታፊዎች ግልጽ ያልሆኑ ሀሳቦችን በማንሳት ግልጽነት መፍጠር ተችሏል በቀጣይም ለሌሎችም የኮሌጁ ሰራተኞች መሰል የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮች ቢዘጋጁ መልካም ይሆናል በሚል አስተያየት ተሰጥቷል፤
✍️ በማጠቃለያውም የኮሌጁ ዲን አቶ ታደለ አሰፋ አመራሮችና የኮሚቴ አባላት መመሪያዎችን በሚገባ ግንዛቤ ወስደው በቀጣይ የሚፈጠሩ እና የሚገጥሙ ጉዳዮችን በተቀመጠው የህግ አግባብ ከቸልተኝነትና አንድን ወገን ለመጥቀም ሆነ ለመጉዳት ከሚደረግ አግባብነት የሌለው አካሄድ በጸዳ እንዲፈጽሙ አቅጣጫ በመስጠት መድረኩን አጠቃለዋል።
የኮሌጁ ኮምንኬሽን ክፍል
02/04/2014 ዓ.ም
ድሬዳዋ
<<አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን>>
____________________________
በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ-ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የፀረ-ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ በተቋሙ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ክፍል አዘጋጅነት ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በማካሄድ ቀኑ ተከብሮ ውሏል።
ህዳር 30/03/2014 ዓ.ም ድሬዳዋ
🇪🇹16ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአል🇪🇹
በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በከተማችን እየተከበረ ያለውን 16ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ክብረ በአል በሚከበርበት ስፍራ ላይ በኮሌጁ አሰልጣኝ መምህራን የተሰራ ከእጅ ንክኪ ነፃ የሆነ የእጅ መታጠቢያን እንዲህ ባለ ሁኔታ አገልግሎት ላይ እንዲውል ተደርጓል።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
