1 751
Подписчики
-124 часа
+67 дней
+530 день
Архив постов
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442ኛው የኢድ አል አድሃ በዓል አደረሳችሁ ይላል።
የኢትዮጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በቴክኖሎጂ ሽግግርና ኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን ዋና የስራ ሂደት አዘጋጅነት በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሳነ መምህራን እና የፈጠራ አስተባባሪዎች በቴ/ሙ/ት/ስ ስትራቴጂ ገለጻ በማድረግ STEM እና INNOVATION እንዲሁም ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ግንዛቤ በመፍጠር የ2014 ረቂቅ ሰነድ ላይ በመወያየት የጋራ ስምምነት መድረስ ተችሏል፡፡
ሰኔ 11/2013 ዓ.ም
…………………………………………………
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተቀብሎ ለሚያሰለጥናቸው ሰልጣኝ ተማሪዎች ምዝገባ እያካሄደ ሲሆን እርሶም በቀሩት ጥቂት ቀናቶች መተው እንዲመዘገቡ እንጋብዛለን።
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከታች የተቀመጠውን መስፈርት ለሚያሟሉ ትምህርትና ስልጠና ፈላጊዎች በሙሉ ከሰኞ 16/09/2013 ዓ.ም ጀምሮ ምዝገባ የሚጀምር መሆኑን በደስታ ይገልፃል።
ፎቶ ሳይነሳ ያመለጠው አስከ ማታ
ፎቶ አላዛር ሄዶ መነሳት ይቻላል
አድራሻ: አማን ሆቴል ቁ-2 ስጋ ቤት አጠገብ።
…………………………………
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1442ኛው የኢድ-አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ይላል።
#ኢድ_ሙባረክ
……………………………………………
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አመራር አባላት የእስልምና እምነት ተከታይ በሆነው የስራ ባልደረባቸው መኖርያ ቤት በመገኘት በጋራ የአፍጥር ስነ-ስርዓት ላይ በመካፈል አብሮነታቸውን አሳይተዋል።
ለ አሰልጣኝ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች::
ለመታወቂያ የሚሆን መረጃ እየተሰበሰበ ስለሆነ በየ ዲፓርትመንት እና በየስራ ክፍላችው እድትሞሉ በትህትና እንጠይቃለን።
